880
Subscribers
No data24 hours
-27 days
-2630 days
Posts Archive
Repost from N/a
ጨፌ ቅድመ አንደኛ እና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በቀን 01/07/2016ዓም የ2016ዓም የትምህርት ዘመን የመጀመሪያ ሴሚስተር አጠቃላይ የስራ አፈፃፀም ግምገማ: የ1ኛ ሴሚስተር ውጤት ትንተና እና የወተመህ የ6ወር ሪፖርት ለወላጆች በማቅረብ ውይይት አካሒደናል። ለወደፊት መከናወን ባለባቸው ጉዳዮች ላይም ከስምምነት ላይ መድረስ ችለናል።
ከዚህ በመቀጠልም የወተመህ ስራ አስፈፃሚዎችን መልሶ የማደራጀት ስራ ተሰርቷል።
በዚህም መሠረት ከአሁን በፊት የነበሩትን ወላጆች በመተካት የተወሰኑትንም በማካተት የወተመህ አደረጃጀትን እንደ አዲስ የማጠናከር ስራን ሰርተናል።
በፕሮግራሙ ላይም የወረዳ 03 ትምህርት ጽ/ቤት ሃላፊን ጨምሮ መምህራን ርዕሳነ መምህራን ወተመህ እና ወላጆች ተሳታፊ ሆነዋል።
Repost from Addis Ababa Education Bureau
"ዛሬ መከተብ የነገን ስጋት ይቀንሳል"
(ቀን የካቲት 25/2016 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳር ጤና ቢሮ የማህጸን በር ካንሰር መከላከያ ክትባትን ዕድሜያቸው 14 ዓመት ለሞላቸው ሴት ልጆች በትምህር ቤቶች ፣ በጤና ተቋማት እና በጊዜያዊ የክትባት መስጫ ጣቢያዎች ከየካቲት 25 እስከ 29 2016 ዓ.ም በልዩ ሁኔታ ይሰጣል፡፡
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
What Sapp: - https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
128ኛው የአደዋ ድል በዓል አከባበር በጨፌ ቅድመ አንደኛ እና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ይህንን ይመስላል።
በዓሉን በተለያዩ ፕሮግራሞች በድምቀት እንዲከበር ያደረጉት ደግሞ የትምህርት ቤታችን የባህልና ኪነጥበብ ክለብ እና የወረዳ 03 ባህልና ቱሪዝም ፅ/ቤት በጋራ በመሆን ነው።
