en
Feedback
Education News

Education News

Open in Telegram
880
Subscribers
No data24 hours
-27 days
-2630 days
Posts Archive
photo content

photo content
+9

ጨፌ ትምህርት ቤት ከማታ ተማሪዎች ጋር በ2016ዓም የመጀመሪያ ሴሚስተር ውጤት ዙሪያ እና በአጠቃላይ ትምህርት አሰጣጥ በተመለከተ ውይይት ተደረገ።

የ 8ኛ እና 6ኛ ፈተና በሰኔ ወር መጀመሪያ ይሰጣል። ====================== በአዲስ አበባ የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የ2016 ዓ.ም ከተማ አቀፍ ፈተና በሰኔ ወር መጀመሪያ ይሰጣ
የ 8ኛ እና 6ኛ ፈተና በሰኔ ወር መጀመሪያ ይሰጣል። ====================== በአዲስ አበባ የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የ2016 ዓ.ም ከተማ አቀፍ ፈተና በሰኔ ወር መጀመሪያ ይሰጣል፡፡ ከተማ አቀፍ የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ፈተና ትምህርት ሚኒስቴር በሚሰጠው አቅጣጫ መሰረት በዚህ ዓመት በሰኔ ወር መጀመሪያ ላይ እንደሚሰጥ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ገልጿል። በዚህም በአዲስ አበባ ለ6ኛ ክፍል 86,691 ተማሪዎች እንዲሁም ለ8ኛ ክፍል 88,028 ተማሪዎች በከተማ አቀፍ ፈተናው ይቀመጣሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ አሳውቋል። Qormaanni xumura kutaa 8 ffaa fi kutaa 6ffaa jalqaba ji'a Waxabajjii kennama ====================== Biiroon Barnoota Bulchiinsa Magaala Finfinnee akka beeksisetti qormaanni kutaa 8ffaa fi 6ffaa, kallaatti Ministeerri barnootaa kaa'een xumura ji'a waxabajjii bara 2016 akka kennamu ibseera. Akkasumas, akka magaalatti barattoota kutaa 6ffaa 86,691 fi barattoota kutaa 8ffaa 88,028 ta'an qormaaticha akka qoraman beeksiseera.

ሰኞ የካቲት 4/2016ዓ.ም የ2ኛ ሴሚስተር ትምህርት እንደሚጀምር ቀደም ብለን መግለፃችን ይታወቃል። ስለሆነም ሰኞ ስትመጡ መደበኛ ትምህርት የሚሰጥ ስለሆነ ሙሉ የትምህርት ቁሳቁስ ይዛችሁ መምጣት ይጠበቅባችሗል።

photo content

photo content

ቀን 28/05/2016ዓ.ም ለተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች በሙሉ:- የ2016ዐ.ም የትምህርት ዘመን የ2ኛ ሴሚስተር ትምህርት የሚጀምረው ሰኞ በቀን 04/06/2016ዓም መሆኑን እያሳወቅን በዕለቱ ለመምጣት ሁላችሁም በቂ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳውቃለን። መልካም የእረፍት ጊዜ ተመኘን

List of the Best Player in the African Cup of Nations: 1957 - 🇪🇬 Mohamed Diab Al-Attar 1959 - 🇪🇬 Mahmoud El-Gohary 1962 - 🇪🇹 Mengistu Worku 1963 - 🇪🇬 Hassan El-Shazly 1965 - 🇬🇭 Osei Kofi 1968 - 🇨🇩 Kazadi Mulamba 1970 - 🇨🇮 Laurent N'Dri Pokou 1972 - 🇨🇬 François Mabilé 1974 - 🇨🇩 Mulamba Ndiaye 1976 - 🇲🇦 Ahmed Faras 1978 - 🇬🇭 Karim Abdul Razak Tanko 1980 - 🇳🇬 Christian Chukwu Okoro 1982 - 🇱🇾 Fawzi Al-Issawi 1984 - 🇨🇲 Theophile Abega 1986 - 🇨🇲 Roger Milla 1988 - 🇲🇦 Abdulaziz Al-Idrissi 1990 - 🇩🇿 Rabah Madjer 1992 - 🇬🇭 Abedi Pele 1994 - 🇳🇬 Rashidi Yekini 1996 - 🇿🇲 Kalusha Bwalya 1998 - 🇿🇦 Benny McCarthy 2000 - 🇨🇲 Laureano Bisan-Etame Mayer 2002 - 🇨🇲 Rigobert Song 2004 - 🇳🇬 Jay Jay Okocha 2006 - 🇪🇬 Ahmed Hassan 2008 - 🇪🇬 Hosni Abd Rabbo 2010 - 🇪🇬 Ahmed Hassan 2012 - 🇿🇲 Christopher Katongo 2013 - 🇧🇫 Jonathan Pitroipa 2015 - 🇬🇭 Christian Atsu 2017 - 🇨🇲 Christian Basogog 2019 - 🇩🇿 Ismail bin Nasser 2021 - 🇸🇳 Sadio Manè 2024 - ??????? #AFCON24 #ATTCUpdates #CAF #Africa

ቀን 23/05/2016 ለጨፌ ትምህርት ቤት የባህልና ኪነ ጥበብ ክበብ አባላት ተማሪዎች በሙሉ ነገ ጠዋት 3:00 ላይ ትምህርት ቤት እንድትገኙልን እናሳስባለን። መልዕክቱ የደረሳችሁ ተማሪዎች ላልደረሳቸው የክበቡ አባላት እንድታሳውቁልን። በክበቡ ውስጥ መሳተፍ የምትፈልጉ እና ከአሁን በፊት አባል ያልነበራችሁ ተማሪዎችም መገኘት ትችላላችሁ።

ቀን 18/05/2016 ለተማሪዎች በሙሉ:- በቀን 20/05/2016ዓም ማለትም በቀጣይ ሰኞ ፈተና የሚሰጠው በነበረው ፈረቃ መሠረት ነው። ምክንያቱም ሁሉም ተማሪዎች ፈተና ያላቸው ስለሆነ ምንም የተሸጋሸገ የፈተና ሰዓት አለመኖሩን አውቃችሁ በተቀመጠላችሁ ሰዓት እንድትመጡ እናሳውቃለን።

List of the Best Player in the African Cup of Nations: 1957 - 🇪🇬 Mohamed Diab Al-Attar 1959 - 🇪🇬 Mahmoud El-Gohary 1962 - 🇪🇹 Mengistu Worku 1963 - 🇪🇬 Hassan El-Shazly 1965 - 🇬🇭 Osei Kofi 1968 - 🇨🇩 Kazadi Mulamba 1970 - 🇨🇮 Laurent N'Dri Pokou 1972 - 🇨🇬 François Mabilé 1974 - 🇨🇩 Mulamba Ndiaye 1976 - 🇲🇦 Ahmed Faras 1978 - 🇬🇭 Karim Abdul Razak Tanko 1980 - 🇳🇬 Christian Chukwu Okoro 1982 - 🇱🇾 Fawzi Al-Issawi 1984 - 🇨🇲 Theophile Abega 1986 - 🇨🇲 Roger Milla 1988 - 🇲🇦 Abdulaziz Al-Idrissi 1990 - 🇩🇿 Rabah Madjer 1992 - 🇬🇭 Abedi Pele 1994 - 🇳🇬 Rashidi Yekini 1996 - 🇿🇲 Kalusha Bwalya 1998 - 🇿🇦 Benny McCarthy 2000 - 🇨🇲 Laureano Bisan-Etame Mayer 2002 - 🇨🇲 Rigobert Song 2004 - 🇳🇬 Jay Jay Okocha 2006 - 🇪🇬 Ahmed Hassan 2008 - 🇪🇬 Hosni Abd Rabbo 2010 - 🇪🇬 Ahmed Hassan 2012 - 🇿🇲 Christopher Katongo 2013 - 🇧🇫 Jonathan Pitroipa 2015 - 🇬🇭 Christian Atsu 2017 - 🇨🇲 Christian Basogog 2019 - 🇩🇿 Ismail bin Nasser 2021 - 🇸🇳 Sadio Manè #AFCON24 #ProKicks #B90Sports

የ2016ዓም የትምህርት ዘመን የመጀመሪያ ሴሚስተር ማጠቃለያ ፈተና የሚሰጥበት ሰዓት እንደሚከተለው ነው። 1. ከ1ኛ እስከ 4ኛ ክፍል ጠዋት 2:30 ይጀምራል። 2. ከ5ኛ እስከ 8ኛ ክፍል ረፋድ 5:00 ፈተናው የሚጀምር ይሆናል።

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

Repost from N/a
ቀን 26/04/2016ዓ.ም በጨፌ አፀደ ህፃናት እና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት የማዕድ ማጋራት ፕሮግራም ተካሔደ። ፕሮግራሙን የትምህርት ቤቱ የበጎ አድራጎት ክበብ በአስተባባሪነት በመመምራት ያከ
+9
ቀን 26/04/2016ዓ.ም በጨፌ አፀደ ህፃናት እና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት የማዕድ ማጋራት ፕሮግራም ተካሔደ። ፕሮግራሙን የትምህርት ቤቱ የበጎ አድራጎት ክበብ በአስተባባሪነት በመመምራት ያከናወነው ሲሆን: ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነውና አስተባባሪ አካላትን እናመሰግናለን።

ቀን 25/04/2016ዓም ሰላም እንዴት ናችሁ። በተደጋጋሚ አርብ ትምህርት አለ ወይ የሚል ጥያቄዎችን ሰምተናል። መልሱ ደግሞ አዎ ነው ግን ግማሽ ቀን ነው። ሰላም አዳር