en
Feedback
Education News

Education News

Open in Telegram
880
Subscribers
No data24 hours
-27 days
-2630 days
Posts Archive
+9
social study Grade 7 .pdf11.02 MB

+1
IT Grade-7-Student Text-Last Edition-Confirmed writers 2 (1).pdf9.81 MB

+1
for 4 years old childrens.pdf2.01 MB

+1
PVA.pdf33.21 MB

+7
grade 8 sb.pdf4.55 MB

+6
PVA.pdf33.21 MB

KEDIR HUSEN

Kedir

photo content

photo content

photo content

photo content
+1

photo content
+2

በፈረንሳይ ፓሪስ የተከናወነውና በርካታ ሃገራት አባል በሆኑበት የዓለም የትምህርት ቤት ምገባ ጥምረት (School Meal Global Coalition) መድረክ ላይ ከተማችን አዲስ አበባ በሌሎች ሃገራ
+3
በፈረንሳይ ፓሪስ የተከናወነውና በርካታ ሃገራት አባል በሆኑበት የዓለም የትምህርት ቤት ምገባ ጥምረት (School Meal Global Coalition) መድረክ ላይ ከተማችን አዲስ አበባ በሌሎች ሃገራት ልምድ የሚቀሰምባት ሆና በመመረጧ ትልቅ ኩራት ተሰምቶናል:: (ቀን 11/2/2016 ዓ.ም) የትምህርት ቤት ምገባ ፕሮግራም ተጠቃሚ የሆኑ የአንደኛ ደረጃ ተማሪዎች ያሳዩት አበረታች ውጤት ፣ በምግብ እጥረት ምክንያት ከትምህርት ገበታ የሚቀር ተማሪ ቁጥር መቀነስ ፣ በምገባ ፕሮግራሙ ለእናቶች የተፈጠረው የስራ እድል ፣ ፕሮግራሙ ከከተማ ግብርና ጋር ማጣመር በመቻሉ እና የምገባ ማዕከል አቋቁማ በዘላቂነት ፕሮግራሙን በመምራት አዲስ አበባ ላሳየችው አርአያ የሚሆን ስራ ሌሎች ሃገራት ልምድ ሊወስዱባት እንደሚገባ በመድረኩ ላይ ተነስቷል።በቀጣይም ፕሮግራሙ የትውልድ ግንባታ አካል አድርገን ይበልጥ እያጠናከርን የምንሄድ ይሆናል:: ከንቲባ አዳነች አቤቤ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ! You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ... TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/ Website: - aaceb.gov.et Email;- aacaebc@gmail.com Instagram: - https://www.instagram.com/aaeb/

photo content
+1

ቀን 11/02/2016ዓም ጨፌ አፀደ ህፃናት እና የመጀመሪያ መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ዛሬው ዕለት ከተማሪ ወላጆች ጋር ውይይት ተደረገ። በውይይቱ ወቅት የተከናወኑ ተግባራት የ2015ዓም የተማሪዎ
+9
ቀን 11/02/2016ዓም ጨፌ አፀደ ህፃናት እና የመጀመሪያ መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ዛሬው ዕለት ከተማሪ ወላጆች ጋር ውይይት ተደረገ። በውይይቱ ወቅት የተከናወኑ ተግባራት የ2015ዓም የተማሪዎች ውጤት ትንተና, የ2016ዓም መሪ ዕቅድ, የትምህርት ቤቱን ራዕይ ተልዕኮና እሴት ማስፀደቅ, የተማሪዎችን መተዳደሪያ ደንብ ማስፀደቅ, የወተመህ 2015ዓም ሪፖርት, የወተመህ የ2016 ዕቅድ, በክረምት ወራት በወተመህ የተሰሩ ተግባራት, የወተመህ ፋይናንስ ሪፖርት እና የክፍል ወተመህ ማስመረጥ ስራ ተከናውኗል። በዕለቱም የተማሪ ወላጆች መምህራን ርዕሳነ መምህራን የወመህ ተወካዮች እና የወረዳ 3 ትምህርት ፅ/ቤት ሃላፊ ተገኝተዋል። ሁሉም በየዘርፋቸው ገንቢ ሃሳቦችን በማንሳት ወደፊት በጋራ በምንሰራቸው ስራዎች ላይ የጋራ መግባባት ላይ በመድረስ ፕሮግራሙን አጠናቀናል።

photo content
+1

ጨፌ አፀደ ህፃናትና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት የ2015 ዓም የተማሪዎች ወጤት ትንተና እና የ2016ዓመ መሪ ዕቅድ ትውውቅ በቀን 09/02/2016ዓም ከጠቅላላ መምህራን እና ሰራተኞች ጋር አካሔ
+9
ጨፌ አፀደ ህፃናትና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት የ2015 ዓም የተማሪዎች ወጤት ትንተና እና የ2016ዓመ መሪ ዕቅድ ትውውቅ በቀን 09/02/2016ዓም ከጠቅላላ መምህራን እና ሰራተኞች ጋር አካሔደ።

photo content

ለጨፌ አፀደ ህፃናት እና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት የተማሪ ወላጆች በሙሉ በመጪው ዕሁድ ማለትም በቀን 11/02/2016ዓም ያለፈውን ዓመት የትምህርት ስራ ውጤት ገምግመን ለ2016ዓም ደግሞ በጋራ የምንሰራበትን ዕቅድ ዙሪያ ውይይት ስለምናደርግ በተጠቀሰው ዕለት ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ በትምህርት ቤቱ አዳራሽ እንድትገኙ ስንል ጠርተንዎታል።