en
Feedback
Ermi Art studio

Ermi Art studio

Open in Telegram

🤔ለወዳጅ ዘመድዎ ታሪካዊ የሚታወስ ምርጥ ስጦታ ምን ልውሰድ ብለው አስበዋል? 🤗 በተመጣጣኝ ዋጋ የወደዱትን የሸራ ላይ ሥዕለ አድኅኖ ከ1500 ብር ጀምሮ በማሳል 👉 ለሰርግ 👉 ለምርቃት 👉 ለልደት ለሌሎችም ያበርክቱ። በቴሌግራም @jermi123 ላይ ያገኙናል በ☎️ 0988348381 ይደውሉ።

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel Ermi Art studio

Channel Ermi Art studio (@enabib) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 831 subscribers, ranking 5 871 in the Religion & Spirituality category and 2 268 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 831 subscribers.

According to the latest data from 15 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -459 over the last 30 days and by 0 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 0%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 0 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
🤔ለወዳጅ ዘመድዎ ታሪካዊ የሚታወስ ምርጥ ስጦታ ምን ልውሰድ ብለው አስበዋል? 🤗 በተመጣጣኝ ዋጋ የወደዱትን የሸራ ላይ ሥዕለ አድኅኖ ከ1500 ብር ጀምሮ በማሳል 👉 ለሰርግ 👉 ለምርቃት 👉 ለልደት ለሌሎችም ያበርክቱ። በቴሌግራም @jermi123 ላይ ያገኙናል በ☎️ 0988348381 ይደውሉ።

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 16 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 831
Subscribers
No data24 hours
-837 days
-45930 days
Posts Archive
ስምዎ የት ቢጻፍ የበለጠ ዋጋ አለው? አብዛኞቻችን ቤተክርስትያን ውስጥ የተሳሉ ስእሎች ስናይ ክርስትና ስሞችን ማየት የተለመደ ነገር ነው። እነዚህን ስሞች እኛ እንዳየናቸው ሌሎች ብዙ ሰዎችም አንብበ
+1
ስምዎ የት ቢጻፍ የበለጠ ዋጋ አለው? አብዛኞቻችን ቤተክርስትያን ውስጥ የተሳሉ ስእሎች ስናይ ክርስትና ስሞችን ማየት የተለመደ ነገር ነው። እነዚህን ስሞች እኛ እንዳየናቸው ሌሎች ብዙ ሰዎችም አንብበው አውቀውም ይሁን ሳያውቁ ለስሙ ባለቤት ጸሎት ያደርጋሉ። ይሄ ብቻም አይደለም ስሙ የተጻፈበት ስእል በቅድስት ቤተ ክርስትያን ውስጥ በመቀመጡ ብቻ በቅዳሴው በኪዳኑ እንዲሁም በመላው የቤተክርስቲያኒቱ አገልግሎቶች ላይ ጸሎት ይደርስበታል በዚህም ትልቅ በረከትን እንደሚያስገኝ ለመገመት አያስቸግርም። እርሶስ ከዚ በፊት በተደረገው ምዝገባ እጅግ በጣም ጥቂት እድለኞች ስማቸው የተጻፈበትን ስእል ለቅድስት ቤተክርስትያን በነጻ በመስጠት ከ አባቶች ምርቃትን እንዲሁም በረከትን ማግኛት ችለናል ከዚህም በላይ ለተቸገሩ እንዲሁም ለተዘነጉ ቤተክርስትያናት እነዚህን ስእላት መስጠት ምን ያህል ዋጋ ያስገኝ ይሆን? አሁንም እግዚአብሄር ቢፈቅድ እስከዚ ህዳር ወር መጨረሻ ድረስ የሚቆይ በጣም ጥቂት ሰዎችን ብቻ የሚያሳትፍ ምዝገባ ጀምረናል ለመመዝገብ 0988348381 @Jermi123 መልካም እድል

+1
"ቢላውን ስለታማ በማድረግ ሰውን ስታርዱ አስተራረዳችሁን አሳምሩ፤ ቢላውን በደንብ አድርጎ ይሳለው..." ነው ያለው አንዱ ወሓቢያ ዑዝታዝ! በዚኽና መሰል አራጆች ትእዛዝ መሠረት ስንቱ ኦርቶዶክሳዊ እንደ በግ በየስርቻው እንደታረደ እግዚአብሔር ብቻ ነው የሚያውቀው። እኛም አሁንም ይኽንን እየሰማን የታረዱትንም እያየን አንገታችንን አደንድነን ለመታረድ ተዘጋጅተን ዝም ብለን እየጠበቅን ነው። የሚሰማ ካለ መፍትሔው ኹሉም በያለበት ራሱን መጠበቅና መደራጀት አከባቢውን በንቃት መከታተል ነው ያለበት። ከዚኽ ውጭ እንደ ክርስቲያን የሚጠብቀን ቤተ ክህነትና ሲኖዶስ፤ እንደ ዜጋ የሚጠብቀን መንግሥትና አስተዳደር የለም። ኹለቱም አስገዳዮቻችን ናቸው። ተደራጅ! አንድ ኹን! ራስህን ጠብቅ! አራጁ በደቦ ስለሚንቀሳቀስ ነው እንጂ ሲበዛ እጅግ ፈሪና ቦቅቧቃ ነው። አንድ ኾኖ ራሱን በሚገባ መከላከል የሚችል የተደራጀን ኦርቶዶክሳዊ ማንም ቀና ብሎ የሚያየው እንደሌለ የኢራቅ ክርስቲያኖች ጥሩ ምሳሌዎች ናቸው።

ትናንት ባልሠሩት ዛሬ ላይ ከወቀስናቸው፤ ዛሬ ባለመሥራታችን ነገ ይወቅሱናል! የትናንቶቹ የቤት ሥራ የዛሬዎቹን ዋጋ ካስከፈለን፤ የዛሬ የቤት ሥራችንን በአግባቡ አለመሥራታችን የነገዎቹን ዋጋ ማስከፈሉ አይቀሬ ነው!!! ስላልተወጡት ኃላፊነት፤ ስላልወሰዱት ድርሻ፤ ስላልሠሩት የቤት ሥራ የትናንቶቹን ዛሬ ላይ ከወቀስናቸው፤ እኛም ደግሞ ስላተወጣነው ኃላፊነት፤ ስላልወሰድነው ድርሻ፤ ስላልሠራነው የቤት ሥራ ነገ ላይ መወቀሳችንና ተጠያቂ መሆናችን ግድ ይሆናል!!! ነገ እንዳንጠየቅና እንዳወቀስ የዛሬ የቤት ሥራዎቻችንን በአግባቡ መሥራት ይጠበቅብናል! ዛሬ ላይ የቀሩልን በጎነቶች የቀደምቶቻችን የድካም ፍሬዎች እንደሆኑት ሁሉ ዛሬ ላይ ደክመን የምናፈራው ፍሬና የምናስመዘግበው ስኬት ለነገዎቹ ትውልዶች እርሾ ይሆንላቸዋል፤ ነገ ላይ ሊደርሱበት ላላቸው ስኬትም መስፈንጠሪያ ሆኖ ያገለግላቸዋል!!! የዛሬ ድርሻችንንና የቤት ሥራችንን በአግባቡ ሳንወጣና ሳንሠራ ብንቀር ግን ልክ እኛ ዛሬ ላይ ቀደምቶቻችንን ትናንት ባላደረጉት ነገርና ባልሠሩት የቤት ሥራ እንደምንወቅሳቸው ሁሉ፤ መጪውና ተተኪው ትውልድም ዛሬ ላይ የቤት ሥራችንን በአግባቡ ባለመሥራታችን ነገ ይወቅሰናል! ለነገ ዛሬ ላይ ምን እያደረግን ነው? የትኛውን የቤት ሥራስ በአግባቡ እየሠራን ነው? . . . ዛሬ መልስ የሚሻ ሁላችንንም የሚመለከት ጥያቄ!!! ከአነበብነው

photo content

photo content

photo content

Repost from ያሬዳውያን
🌼🌻🌼🌻🌼🌻🌼🌻🌼 - ለአዲስ ዓመት ውበት - የሸራ ላይ ስዕሎችን በታላቅ ቅናሸ እንሰራለን - 🌼 ለ ቤትዎ 🌼 ለ ሆቴል 🌼 ለ ቢሮ 🌼 ለጂም 🌼 ለትምህርት ቤት 🌼 ለቤተክርስቲያን
🌼🌻🌼🌻🌼🌻🌼🌻🌼 - ለአዲስ ዓመት ውበት - የሸራ ላይ ስዕሎችን በታላቅ ቅናሸ እንሰራለን - 🌼 ለ ቤትዎ 🌼 ለ ሆቴል 🌼 ለ ቢሮ  🌼 ለጂም 🌼 ለትምህርት ቤት 🌼 ለቤተክርስቲያን እንዲሁም የተለያዩ መንፈሳዊ ሥዕላትን ለወዳጅ ዘመድዎ ስጦታ  ለማበርከት በተመጣጣኝ ዋጋ በፈለጉት መጠን ይዘን ቀርበናል 📞09-86-04-07-95 ይደውሉ ይዘዙ ———————————————— 🌼🌻🌼🌻🌼🌻🌼🌻🌼 For the beauty of New year we make paintings on canvas  at a great discount 🌼for home 🌼for hotel 🌼for office 🌼 for GYM 🌼 For school 🌼 for Church Also spiritual arts  to give  as a gift to your friends and families at an affordable Price 📞09-86-04-07-95 CALL US NOW

ግዕዝ ለማወቅ ቀላል ዘዴን ይሻሉ እንግዲያውስ ከስር ያለውን ሊንክ በመንካት ይቀላቀሉን ለ 3 ወር የሚቆይ ነጻ  የግዕዝ ትምህርት ባሉበት ቦታ ኾነው  በስልኮ የሚከታተሉት እነሆ 👇👇👇 @geez_ha_ehud     በመንካት ግሩፓችንን ይቀላቀሉ 🙏🙏🙏

photo content

photo content

"ቤተ ክርስቲያናችን እየተፈተነች ያለችው ከውጭ ብቻ ሳይሆን ከውስጥም ጭምር እንደሆነ መካድ የለብንም፤ ንጽህትና ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ሥር የሰደደ የቅድስና ሕይወትና በፈሪሐ እግዚአብሔር የተቃኘ
"ቤተ ክርስቲያናችን እየተፈተነች ያለችው ከውጭ ብቻ ሳይሆን ከውስጥም ጭምር እንደሆነ መካድ የለብንም፤ ንጽህትና ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ሥር የሰደደ የቅድስና ሕይወትና በፈሪሐ እግዚአብሔር የተቃኘ ሥነ ምግባር ያላት ቤተ ክርስቲያን ናት፤ በአሁኑ ጊዜ ግን እነዚህ ሁሉ ቦታቸውን እየለቀቁ ያሉ መስለዋል፤ ቤተ ክርስቲያን በረጅሙ ታሪኳ ሲያስተምሩም ሆነ ሲማሩ፣ ሲመንኑም ሆነ ሲመነኲሱ፣ ሲቀድሱም ሆነ ሲያስቀድሱ ያለምንም ደመወዝ በራሳቸው ዓቅም በግብርና እየተዳደሩ ቤተ ክርስቲያንን በጥሩ ሰብእና በንጽህና እና በቅድስና ጠብቀው ያስረከቡ እልፍ አእላፍ አበው እንዳልነበሯት ዛሬ የተሻለ ኑሮና ደመወዝ እያገኘን እግዚአብሔርን እንደቀኖናው በጥንቃቄ ማገልገል አቅቶናል፤ ምእመናንም በዚህ ምክንያት እየተሰናከሉ እንደሆነ እየተስተዋለ ነው፡፡ ሚድያውም ስሕተቶችን ወደ ውጭ በማውጣት ሰድቦ ለሰዳቢ እየዳረገን ነው፤ ይህ ሊሆን የቻለው የቤተ ክርስቲያን ሀብትና ንብረት በአግባቡ በመያዝ ለታለመለት ዓላማ ማዋል አለመቻላችን ነው፤ ይህ ችግር ባለበት ከቀጠለ ሌላ ጦስ ይዞብን እንዳይመጣ ሁነኛ ለከት ማኖር የግድ ይሆናል፡፡ " (ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ በ፵፬ ኛው የሰበካ ጉባኤ ዓለም አቀፍ መደበኛ ስብሰባ የመክፈቻ ንግግር።)

Repost from Ermi Art studio
ሁለተኛው ዙር የመንፈስ ቅዱስ ሥዕለ አድኅኖ ሥጦታ ለቤተክርስቲያን ምዝገባ ተጀመረ። እርሶም የክርስትና ስሞትን በማፃፍ ለቤተክርስቲያን ያበርክቱ ለበለጠ መረጃ :- በ☎️0986040795 ይደውሉ።
ሁለተኛው ዙር የመንፈስ ቅዱስ ሥዕለ አድኅኖ ሥጦታ ለቤተክርስቲያን ምዝገባ ተጀመረ። እርሶም የክርስትና ስሞትን በማፃፍ ለቤተክርስቲያን ያበርክቱ ለበለጠ መረጃ :- በ☎️0986040795 ይደውሉ።

የዚኽን ልጅ የምንፍቅና ትምህርቶች ከዚኽም በፊት ለማሳየት ሞክረናል። ባለማወቅ እርሱን የምትከተሉ ኦርቶዶክሳውያን ካላችሁ አሁንም በንስሓ ተመለሱና መሠረታዊ የክርስትና ትምህርትን ከሊቃውንት ተማሩ። እያወቃችሁ ሆን ብላችሁ የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ምእመናን በምንፍቅናችሁ ለመበከል ከሥር ሥሩ የምታኮበኩቡ ዕጩ መናፍቃን ደግሞ ልጁ ወደ ግብር አባታችሁ ወደ ዲያብሎስ በቅርቡ ያደርሳችኋልና በጣም አትቸኩሉ! ከዋነኞቹ ጴንጤዎች በላይ ነን አትበሉ።

photo content
+4

ሁለተኛው ዙር የመንፈስ ቅዱስ ሥዕለ አድኅኖ ሥጦታ ለቤተክርስቲያን ምዝገባ ተጀመረ። እርሶም የክርስትና ስሞትን በማፃፍ ለቤተክርስቲያን ያበርክቱ ለበለጠ መረጃ :- በ☎️0986040795 ይደውሉ።
ሁለተኛው ዙር የመንፈስ ቅዱስ ሥዕለ አድኅኖ ሥጦታ ለቤተክርስቲያን ምዝገባ ተጀመረ። እርሶም የክርስትና ስሞትን በማፃፍ ለቤተክርስቲያን ያበርክቱ ለበለጠ መረጃ :- በ☎️0986040795 ይደውሉ።

photo content

"እኔ ክርስቲያን ነኝ"1ኛ ሳምንት profile challenge ነው ይቀላቀሉ። ማኅበረ ቅዱስ ጊዮርጊስ
"እኔ ክርስቲያን ነኝ"1ኛ ሳምንት profile challenge ነው ይቀላቀሉ። ማኅበረ ቅዱስ ጊዮርጊስ

ግዕዝ ለማወቅ ቀላል ዘዴን ይሻሉ እንግዲያውስ ከስር ያለውን ሊንክ በመንካት ይቀላቀሉን ለ 3 ወር የሚቆይ ነጻ  የግዕዝ ትምህርት ባሉበት ቦታ ኾነው  በስልኮ የሚከታተሉት እነሆ 👇👇👇 @geez_ha_ehud     በመንካት ግሩፓችንን ይቀላቀሉ 🙏🙏🙏

photo content