cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ለማኖር የኖሩ ልማታዊና መረዳጃ ማህበር

💕💕 ምን ይፈልጋሉ 💕💕 የአንድን ሰው ደስታ ለመፃፍ! ጥሩ እርሳስ መሆን ካልቻልክ !!! ጥሩ ላዺስ ሆነነህ የሱን ሀዘን ለማጥፋት ሞክር!!! ❤️❤️❤️❤️በዚህ ቻናል ❤️❤️❤️❤️ 💕 ቀልዶች~ 💕 ተከታታይ ታሪኮች 💕 የኪታብ ደርሶች 💕 ወቅታዊ መረጃዎች እና ሌሎችም አዝናኝ ነገሮችን ይዘንላችሁ ቀርበናል ከርስዎ የሚጠበቀው ከታች

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
601
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Repost from N/a
Show all...
ቁጥሮች በኢስላም || በቁርአንና በሀዲስከተጠቀሱት || አንድ ቁጥር #mishkat

ሌሎች ስራዎቼ በቀላሉ እንዲደርሳችሁ #በዩቲዩብ

https://youtube.com/channel/UCDdn8aWVBn5TJetHQzg1G2Q

#በፌስቡክ

https://www.facebook.com/search/top?q=mishkat%20multimed

#በቴሌግራም @mishkatmultimedia #በቲክቶክ

Repost from N/a
Show all...
#ሶብር #በዊንጌት ሙስሊም ተማሪ ጀመአዎች #ድራማቲክ_ሲን

#ሶብር #በዊንጌት ሙስሊም ተማሪ ጀመአዎች #ድራማቲክ_ሲን ሌሎች ስራዎቼ በቀላሉ እንዲደርሳችሁ #በዩቲዩብ

https://youtube.com/channel/UCDdn8aWVBn5TJetHQzg1G2Q

#በፌስቡክ

https://www.facebook.com/search/top?q=mishkat%20multimed

#በቴሌግራም @mishkatmultimedia #በቲክቶክ

#በኔ_በትንሿ_አቅሜ እስከዛሬ ስሰራቸው የነበሩትንና አዳዲስ ስራዎችን በመያዝ #mishkat_multimedia በሚል ስያሜ ወደናንተ ተከስቻለሁ ። ስራዎቼ በፍጥነት እንዲደርሳችሁ ከታች ያሉትን ሊንኮች #ላይክ #ሼር #ሰብስክራይብ በማድረግ የወንድማዊ ትብብራችሁን እንድታደርጉ በአክብሮት እጠይቃለሁ ። በቴሌ ግራም https://t.me/mishkatmultimedia በዩቱዩብ https://youtube.com/channel/UCDdn8aWVBn5TJetHQzg1G2Q
Show all...
Mishkat Multimedia

This is Mishkat Multimedia

Photo unavailableShow in Telegram
አሁንም ጠሮ መስጂድ ውጪ ላይ ያለው የአህባሽ መንጋ ለጠብ በር ላይ እየጠበቀ ነው። መስጂድ ውስጥ ያሉ ወንድሞች በሰላም ደርሳቸውን እንዳያካሂዱ ከመከላከሉ በተጨማሪ ዱላ ይዞ በመግባት መስጂድ ውስጥ እየተማማሩ ያሉ ወንድሞችን ከመደብደብ አልፎ እንዲቆስሉና አካል እንዲሰበር ምክንያት ሆኗል። በወኔ የተከላከሉት ጀግና ወንድሞች ሰውነታቸው ላይ ዱላ እያረፈ ተከላክለው ዱላውን ተቀብለውም ከመስጂድ አስወጥተዋቸዋል። አህባሽ ያለበት ቦታ ሁሉ ደርስም ቂራአትም፣ ሰላምም የለም። የሚመለከተው አካል ዘላቂ እርምጃ ካልወሰደ ነገሩ በየመስጂዱ የሚቀጥል ነው። እነዚህ ፀረ ሰላም አካላት ከድርጊታቸው ሊታቀቡ ይገባል።
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
የአሕባሽ ቡድኖች በጠሮ መስጅድ ሙስሊሞች ላይ ድብደባ ፈጽመዋል‼️ ========================================= ✍️ ጠሮ መስጅድ ላይ በ"ሐጂ" ዑመር ኢድሪስ ፊት የአንዋር መስጅዱን "ሐጂ" ጦሃ ሃሩንን «በአላህ ስም እጠይቃችኋለሁ፤ ውሃብያዎችን ደብድቧቸው፤ እንዳታቀርቧቸው!» የሚለውን ቃል ኪዳን የተቀበሉ ጽንፈኛ ወጣቶች፤ በዛሬው ዕለት ከመጝሪብ እስከ ዒሻእ ረመዿንን በተመለከተ የሙሐደራ ፕሮግራም በነበራቸው የአካባቢው ሙስሊም ማኅበረሰቦች ላይ የድብደባ ወንጀል ፈጽመዋል። ጽንፈኞቹ ለመስጂዱ እድሳት የቀረቡ የግንባታ ቁሳቁሶችንና ስለታማ መሳሪያዎችን በመጠቀም፤ ከታች በፎቶው እንደምትመለከቱት በእድሜ ጠገብ አባቶች ላይ ሳይቀር አስነዋሪ ወንጀል ፈጽመዋል። ግለሰቦቹ ከአሁን በፊት በተመሳሳይ ወንጀል ላይ የተሰማሩ ሲሆኑ፤ የሚመለከተው አካል ተገቢውን እርምጃ ይወስድባቸው ዘንድ በተደጋጋሚ ብንወተውትም ሰሚ ስለጠፋ የልብ ልብ ተሰምቷቸው በዚሁ የውንብድና ወንጀላቸው ላይ አጠናክረው ገፍተውበት ይሄው ለዚህ ድርጊት ደርሰዋል። ቀጣይ ምን ሊፈጠር እንደሚችል እናያለን። አሁንም ውስጥ ላይ ተዘግቶባቸው አሉ። የሚመለከታችሁ የጸጥታ አካላት የምትሰሙ ከሆነ፤ አሁንም በህይዎት የተረፉትንና መስጅድ ውስጥ ታፍነው የቀሩትን ወንድሞቻችንን ሳይጨርሷቸው ድረሱላቸው። በነዚህ ወንበዴዎች የተነሳ ሃገር መታመስ የለበትም። ከአሁን በፊት በአጥፊዎች ላይ ተመጣጣኝ እርምጃ ተወስዶ በነበር፤ የዛሬውን ደም መፋሰስ ባላዬን ነበር። ለወደፊቱም ኃላፊነታችሁን በአግባቡ የማትወጡ ከሆነ፤ ወንበዴዎቹ እስከ ህይዎት መጥፋት ድረስ ከባባድ ወንጀሎች ይፈጽሙ ይሆናል። ♠ Cc: === Addis Ababa Police || t.me/MuradTadesse
Show all...
ተፈጥሮን አለማድነቅ አይቻልም ተፈኩር ሱብሀነክ ረቢ
Show all...
وَقَالَ الشَّيْطَانُ لَمَّا قُضِيَ الْأَمْرُ إِنَّ اللَّهَ وَعَدَكُمْ وَعْدَ الْحَقِّ وَوَعَدتُّكُمْ فَأَخْلَفْتُكُمْ ۖ وَمَا كَانَ لِيَ عَلَيْكُم مِّن سُلْطَانٍ إِلَّا أَن دَعَوْتُكُمْ فَاسْتَجَبْتُمْ لِي ۖ فَلَا تَلُومُونِي وَلُومُوا أَنفُسَكُم ۖ مَّا أَنَا بِمُصْرِخِكُمْ وَمَا أَنتُم بِمُصْرِخِيَّ ۖ إِنِّي كَفَرْتُ بِمَا أَشْرَكْتُمُونِ مِن قَبْلُ ۗ إِنَّ الظَّالِمِينَ لَهُمْ عَذَابٌ أَلِيمٌ ነገሩም በተፈጸመ ጊዜ ሰይጣን ይላቸዋል «አላህ እውነተኛውን ቃል ኪዳን ገባላችሁ፡፡ ቃል ኪዳንም ገባሁላችሁ፤ አፈረስኩባችሁም፡፡ ለእኔም በእናንተ ላይ ምንም ስልጣን አልበረኝም፡፡ #ግን ጠራኋችሁ፡፡ #ለእኔም ታዘዛችሁ፡፡ ስለዚህ አትውቀሱኝ፤ ነፍሶቻችሁንም ውቀሱ፡፡ እኔ የምረዳችሁ አይደለሁም፡፡ እናንተም የምትረዱኝ አይደላችሁም፡፡ እኔ ከአሁን በፊት ለአላህ ተጋሪ በአደረጋችሁት ነገር ካድኩ፡፡ በዳዮቹ ለእነርሱ በእርግጥ አሳማሚ ቅጣት አላቸው፡፡ ሱረቱል ኢብራሂም ÷ 22
Show all...
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.