en
Feedback
Hawas Secondary School @2018

Hawas Secondary School @2018

Open in Telegram
3 409
Subscribers
-224 hours
-67 days
+6030 days
Posts Archive
#Very_Urgent 3/13/2018 ===================== #Filannoo_University #Manneen Barnootaa sad: 2ffaa tiif Greetings from MoE Of the 70,000 students who passed Grade 12, only 44,000 have completed their university placement choices. The remaining students need to complete the process by Thursday, September 10 (5/13/2018 E.C.) Pls urgently communicate with the students and ensure they finalize their placement. Thank you.

+1
ማስታወቂያ የዩኒቨርስቲ ምደባ በመጠባበቅ ላይ ላላችሁ ተማሪዎች በሙሉ፤ የዩኒቨርሲቲ እና የባንድ ምርጫችሁን፣ እንዲሁም የልዩ ድጋፍ ማመልከቻ ለማቅረብ ከታች ያለውን ቪዲዮ መመሪያ በመከታተል መሙላት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።

photo content

photo content

Beeksisa barattoota qormaata kutaa 12ffaa darbitan hundaaf. Filannoo Yuunivarsiitii fi Damee Barnootaa Barattoonni bara 2018 A.L.I. Qormaata Biyyaalessaa Xumura Barnoota Sadarkaa Lammaffaa fudhattanii, sagantaa barnootaa idileetiin qabxii seensa yuunivarsiitii galmeessan hundi, filannoo yuunivarsiitii fi damee barnootaa akka raawwattan Ministeerri Barnootaa beeksiseera. 📢 Yeroo filannoo yuunivarsiitii fi damee barnootaa: Hagayya 28/2018 A.L.I. irraa hanga Qaammee 05/2018 A.L.I. Linkii filannoo yuunivarsiitii fi damee barnootaa: [student.ethernet.edu.et](https://student.ethernet.edu.et/?utm_source=chatgpt.com) tiin filachuu dandeessuu Barattoonni Haala fayyaa addaa qaban, Qaama miidhamtoota, Lakkuuwwan (twins) saala tokkoo, Haadholiin daa’ima ji’a 6 gadiii hoosisan ragaa seeraan barbaachisu itti maxxansuu qabu jedhameera. Odeeffannoo barnoota seeraa fi beeksisa gara garaa argachuuf fuula facebook page keenya kana follow gochuun nu hordofaa.

ማስታወቂያ የ2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና  ወስዳችሁ በመደበኛው የትምህርት መርሃ ግብር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ውጤት ላስመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ፡-   Ø የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና የትምህርት መስክ ምርጫችሁን ከነሐሴ 28 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ከታች የተቀመጠውን ማስፈንጠሪያ (Link) በመጠቀም ምርጫችሁን ት/ቤት መሄድ ሳይጠበቅባችሁ ባላችሁበት ቦታ እራሳችሁ በመሙላት እንድታሳውቁ እንገልጻለን። Ø  ማስፈንጠሪያ (Link)  https://student.ethernet.edu.et/ ማሳሰቢያ፡- v የህክምና፣ የአካል ጉዳተኝነት፣ ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትያዎች እና ከ6 ወር በታች ህፃን የሚያጠቡ እናቶች አስፈላጊውን ሕጋዊ ማስረጃ ማያያዝ ይኖርባችኋል።   የትምህርት ሚኒስቴር

photo content

photo content

የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት ከምሽት 1፡00 ጀመሮ ማየት ይቻላል። የሀገረ አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘ
የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት ከምሽት 1፡00 ጀመሮ ማየት ይቻላል። የሀገረ አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት የሚታይባቸውን አድራሻዎች ይፋ አድርጓል። አገልግሎቱ የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ማየት እንደሚችሉም አሳውቋል። ተፈታኝ ተማሪዎችም ውጤታቸውን የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል። አያይዞም ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልግ https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ በማቅረብ ምላሹንም በተመሳሳይ ማስፈንጠሪያ በኩል መከታተል የሚችሉ መሆኑን ምአገልግሎቱ ያሳውቃል። ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡- በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms

*YAADACHIISA!* *Akkam jirtu, Jaalleewwan?* 1. *Baratootni qormaata CBTdhaan qoramaan* keessaa dogoggorri qabxii baratootaa tokko tokko irratti waan mul’ateef keessattu baratootniqabxii isaanii irratti shakkii qaban gosa barnoota Baayooloojii, Keemistriifi Fiiziiksii akka yeroon ol-iyyannoo(“complain”) (Hanga Hagayya 27,2018 hanga sa’a 11:30) osoo hin xumuramin dhuunfaadhaan akka iyyatan jajjabeessa.

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content
+1

photo content

photo content