📚እጅግ አስገራሚ ነገር ነው (ማሜ)🌴
ምዕራፍ آل عمران 3:102 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገቢውን መጠንቀቅ ተጠንቀቁት፡፡ እናንተም ሙስሊሞች ኾናችሁ እንጅ አትሙቱ፡፡ https://t.me/joinchat/ElGKZEsYKfV2L5t8EMU8MA ያመለጣቹሁን ትምህርት በዚህ ሊንክ አግኝተው ይጠቀሙ ። 👉 @uthmanovich 👉 @askomame 🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
Show moreThe country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
666
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Repost from የሰለምቴዎች ቻናል
Show all...I am የድኔ አገልጋይ on TikTok. To download the app and watch more videos, tap:https://m.tiktok.com/invitef/download?username=muser&platform=more
TikTok
Show all...
ማሜ የገበያ መልአከ
በሉበት ሆነው የፈለጉትን እቃዎች ለቤተሰቦቻችሁ ሆነ ለራሳችሁ መገዛት ትችላላችሁ ኑ ሁሉም አለ
Show all...
E͜͡t͜͡h͜͡i͜͡o͜͡ M͜͡. A͜͡l͜͡l͜͡e͜͡g͜͡a͜͡t͜͡i͜͡o͜͡n͜͡ H͜͡u͜͡n͜͡t͜͡e͜͡r͜͡s͜͡
የ ግሩፑ ዋና አላማዎች 🔰 እውነት ፈላጊ ለሆኑ ወገኖች አላህ ባገራልን መልኩ እውነቱን ማሳወቅ 🔰 በ እስልምና ዙርያ የሚነሱ ሙግቶችን ማስረጃ በማጣቀስ መመለስ 🔰 ፍትሃዊ በሆነ መልኩ ሀሳብን በውይይት ማስረዳት 🔰 ጠቃሚ የሆኑ ጥያቄና መልሶችን በውይይት መልኩ ማዘጋጀት ለሀሳብ አስተያየቶ @EthioMuslimAllegationHunters_bot
🌾የቁርኣን ተፍሲር 🌾
ክ/5
💥የالْحَمْدُ لِلَّهِ رَبِّ الْعَالَمِينَ
ማብራሪያ
(ክፍል /2)
የዕለተ ማክሰኞ 2/5/1440 ዓ.ሂ
ልዩ ትምህርት
🔊በኡስታዝ አሕመድ ሼኽ ኣደም
https://t.me/quranTefseir
5የቁርኣን_ተፍሲር_8.79 MB
Repost from የቁርአን ተፍሲር quran tafseer القرآن التفاسيـــــر
31 لقمان
: القارئ وديع اليمني
: القارئ وديع اليمني
ማ አጅመል ማሻአላህ🥀🌹
https://t.me/quranTefseir
3.46 MB
Repost from ||ቁርኣን ብቻ||
ሱራህ አዕራፍ 26-35
ቃሪእ:- መህዲ
يَا بَنِي آدَمَ قَدْ أَنزَلْنَا عَلَيْكُمْ لِبَاسًا يُوَارِي سَوْآتِكُمْ وَرِيشًا ۖ وَلِبَاسُ التَّقْوَىٰ ذَٰلِكَ خَيْرٌ ۚ ذَٰلِكَ مِنْ آيَاتِ اللَّهِ لَعَلَّهُمْ يَذَّكَّرُونَ
የአዳም ልጆች ሆይ! ኀፍረተ ገላችሁን የሚሸሽግን ልብስ ጌጥንም በእርግጥ በናንተ ላይ አወረድን፡፡ አላህን የመፍራትም ልብስ ይህ የተሻለ ነው፡፡ ይህ ከአላህ ታምራቶች ነው፡፡ ይገሠጹ ዘንድ (አወረደላቸው)፡፡
(ሱረቱ አል-አዕራፍ - 26)
https://t.me/Mahdi_Quran_Recitation
9.51 KB
Repost from ||ቁርኣን ብቻ||
ውስጣዊ ልብስ እዚ ታገኛላቹ👇🏻
https://t.me/Tezkirah_Only/96
ውጫዊ ልብስ እዚ ታገኛላችሁ👇🏻
https://t.me/Amanalogistics
“አብ በራሱ ሕይወት እንዳለው እንዲሁ ደግሞ ለወልድ በራሱ #ሕይወት እንዲኖረው #ሰጥቶታልና።”
— ዮሐንስ 5፥26
“እኔ #ከራሴ አንዳች ላደርግ #አይቻለኝም፤ እንደ ሰማሁ እፈርዳለሁ ፍርዴም ቅን ነው፥ የላከኝን ፈቃድ እንጂ ፈቃዴን አልሻምና።”
— ዮሐንስ 5፥30
“#የሰጠኸኝን #ቃል ሰጥቻቸዋለሁና፤ እነርሱም ተቀበሉት፥ ከአንተም ዘንድ እንደ ወጣሁ በእውነት አወቁ፥ አንተም እንደ #ላክኸኝ #አመኑ።”
— ዮሐንስ 17፥8
“በመካከላቸውም መለያየት ሆነ። ከዚህም የተነሣ ዕውሩን፦ አንተ ዓይኖችህን ስለ ከፈተ ስለ እርሱ ምን ትላለህ? ደግሞ አሉት፦ እርሱም፦ #ነቢይ ነው አለ።”
— ዮሐንስ 9፥17
ዮሐንስ 12
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁴⁴ ኢየሱስም ጮኸ፥ እንዲህም አለ፦ #በእኔ የሚያምን #በላከኝ ማመኑ ነው #እንጂ በእኔ #አይደለም፤
⁴⁵ እኔንም የሚያይ የላከኝን ያያል።
⁴⁶ በእኔ የሚያምን ሁሉ #በጨለማ እንዳይኖር እኔ ብርሃን ሆኜ ወደ ዓለም መጥቻለሁ።
3.72 KB
“እኔ ግን #በእግዚአብሔር #መንፈስ #አጋንንትን #የማወጣ ከሆንሁ፥ እንግዲህ የእግዚአብሔር መንግሥት ወደ እናንተ ደርሳለች።”
— ማቴዎስ 12፥28
👇👇
“እኔ ግን #በእግዚአብሔር ጣት #አጋንንትን #የማወጣ ከሆንሁ፥ እንግዲህ የእግዚአብሔር መንግሥት ወደ እናንተ ደርሳለች።”
— ሉቃስ 11፥20
📢📢
“የሰው ልጅም ስለ ሆነ ይፈርድ ዘንድ ሥልጣን #ሰጠው።”
— ዮሐንስ 5፥27
💬💬💬💬💬
“ሰዎች ሁሉ አብን #እንደሚያከብሩት ወልድን #ያከብሩት ዘንድ፥ ፍርድን ሁሉ ለወልድ #ሰጠው እንጂ አብ በአንድ ሰው ስንኳ አይፈርድም። ወልድን #የማያከብር የላከውን #አብን አያከብርም።”
— ዮሐንስ 5፥22-23
🤳
“እኔ ከራሴ አንዳች ላደርግ #አይቻለኝም፤ እንደ ሰማሁ እፈርዳለሁ ፍርዴም ቅን ነው፥ የላከኝን ፈቃድ እንጂ ፈቃዴን አልሻምና።”
— ዮሐንስ 5፥30
👇
“ስለዚህ ኢየሱስ መለሰ እንዲህም አላቸው፦ #እውነት እውነት #እላችኋለሁ፥ አብ #ሲያደርግ #ያየውን ነው እንጂ #ወልድ #ከራሱ #ሊያደርግ #ምንም #አይችልም፤ ያ የሚያደርገውን ሁሉ ወልድ ደግሞ ይህን እንዲሁ ያደርጋልና።”
— ዮሐንስ 5፥19
👇
“እንግዲህ ይህን እናንተ የሰቀላችሁትን ኢየሱስን እግዚአብሔር #ጌታም #ክርስቶስም #እንዳደረገው የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ።”
— ሐዋርያት 2፥36
🤳🤳🤳🤳@askomame🤳🤳🤳
9.64 KB
#የእግዚአብሔርና #የእየሱስ #ልዮነት 👇👇
(ዮሐ 5 )
------------
26 አብ በራሱ ሕይወት እንዳለው እንዲሁ ደግሞ ለወልድ በራሱ ሕይወት እንዲኖረው ሰጥቶታልና።
27 የሰው ልጅም ስለ ሆነ ይፈርድ ዘንድ ሥልጣን ሰጠው።
👇
" እንግዲህ ይህን እናንተ የሰቀላችሁትን ኢየሱስን እግዚአብሔር ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ።"
(የሐዋ 2: 36)
👇
" እርሱም በስጋው ወራት ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ ጩኸትና ከእንባ ጋር ጸሎትንና ምልጃን አቀረበ፥ #እግዚአብሔርንም ስለ #መፍራቱ #ተሰማለት፤"
(ዕብ 5: 7)
👇
" ታውቁና ታምኑብኝ ዘንድ እኔም እንደሆንሁ ታስተውሉ ዘንድ፥ እናንተ የመረጥሁትም ባሪያዬ ምስክሮቼ ናችሁ ይላል እግዚአብሔር፤ ከእኔ በፊት #አምላክ #አልተሠራም ከእኔም በኋላ አይሆንም።"
(ኢሳ 43: 10)
" አሁንም በእግዚአብሔር ዓይን ከብሬአለሁና፥ አምላኬም ጕልበት ሆኖኛልና ያዕቆብን ወደ እርሱ እንድመልስ እስራኤልንም ወደ እርሱ እንድሰበስብ ባሪያ እሆነው ዘንድ ከማኅፀን ጀምሮ #የሠራኝ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል።"
(ኢሳ 49: 5)
👇
" እኛን በሚቆጣጠር በእርሱ ዓይኖቹ ፊት ሁሉ ነገር የተራቆተና የተገለጠ ነው እንጂ፥ በእርሱ ፊት #የተሰወረ ፍጥረት #የለም።"
(ዕብ 4: 13)
" ስለዚያች ቀን ወይም ስለዚያች ሰዓት ግን የሰማይ መላእክትም ቢሆኑ ልጅም ቢሆን #ከአባት በቀር #የሚያውቅ የለም።"
(ማር 13: 32)
👇
" በውኑ ለእግዚአብሔር #የሚሳነው ነገር #አለን? የዛሬ ዓመት እንደ ዛሬው ጊዜ ወደ አንተ እመለሳለሁ፤ ሣራም ልጅን ታገኛለች።"
(ዘፍጥ 18: 14)
" እኔ ከራሴ አንዳች ላደርግ #አይቻለኝም፤ እንደ ሰማሁ እፈርዳለሁ ፍርዴም ቅን ነው፥ የላከኝን ፈቃድ እንጂ ፈቃዴን አልሻምና።"
(ዮሐ 5: 30)
6.65 KB
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.