በማስተዋል ዘምሩ
Open in Telegram
8 293
Subscribers
+1824 hours
+957 days
+28630 days
Posts Archive
8 300
የሚሳንህ የለም አውቀናል
የሚሳንህ የለም ተረድተናል
ባህሩን ከፍለን ተሻግረናል
ምድረበዳው ለምልሞ አይተናል
የተባረከ ሳምንት ይሁንላችሁ!
8 300
ተመችተሄኛል ተደላድያለሁ
ሰላምና እረፍት ባንተ አግንቻለሁ
አሁንም አኑረኝ ዘላለም በእቅፍህ
የሚያልፈው እንዳይጥልኝ አደራ እባክህን
አኑረኝ ኢየሱስ ሆይ አኑረኝ
አኑረኝ በእቅፍህ አኑረኝ
አኑረኝ በቤትህ አኑረኝ
አኑረኝ በጥላህ አኑረኝ
ሁሉም እንደጥላ እንደጤዛ ያልፋል
ካንተ ጋር መኖሩ ለእኔ እጅግ ጠቅሞኛል
ሁሉም እንደ ጥስ እንደ ጉም ይበናል
በእቅፍህ መኖሩ ምቾት ሆኖልኛል
የበረከት ቀን ይሁንላችሁ!
8 300
#Biblestudy
የነሐሴ ወር የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናታችን ዛሬ የመጨረሻውን ክፍል (አስቴር 6-10) እናነባለን። ከሚያዝያ ወር ጀምራችሁ እስከዚህ ቀን በትጋት የእግዚአብሔር ቃል በማንበብ የሕይወትን ስንቅ እየሸመታችሁ የቆያችሁ ሁላችሁም ጌታ ኢየሱስ ይባርካችሁ። በዚህ ጥናት ብዙ ተባርከናል፣ አሁንም ብሆን እንቀጥላለን። ይህንን ማኗል ያዘጋጁልንን ቄስ ናትናኤልን ጌታ ኢየሱስ ይባርክ እንላለን።
@zemeru
8 300
የመገረም ጥግ
ሰማይ ዙፋንህ ምድር መርገጫ
ምን ስፍራ አለ አንተን መግለጫ
በጥልቁ ምትገኝ በእሳትም ያለህ
የተባሉ አማልክት ሁሉ ሚንቀጠቀጡልህ
የመገረም ጥግ ልክ የድንቅነት
የማትገመት በቦታ አንተን ለመለካት
ልዩ እዚህ ጋ ብቻ የማይሉህ
ልዩ የምትገኝ ከሙላት ሁሉ
በባህር ላይ የተራመድክ
ማዕበል ወጀቡ ለቃልህ የሚታዘዙልህ
ሁን ብቻ ስላልከው ተዘረጋ ሰማይ
ምድርም ፀናች ሰምታ ሚገባውን
ማለፍ ሲሆን ያንተ በግርማህ
ተራሮች በእልልታ ድንጋዮች ሚያወሩልህ
ፍጡሩ ባያመሰግንህ ሚያከብሩ አሉ ፍጥረታት
ግዑዝ የሆነውም ይገዛል ያደንቅሀል
አይጎድልም ከክብርህ የሰው ምስጋና መጉደል
ሁሉ ላንተ ሆነዋል ተፈጥረዋል ያከብሩሀል
የክብርህን መጠን ያወቁ የተረዱ
ሌት ተቀን ቅዱስ ይላሉ ክብር ለአንዱ
ለነገሰው በሀይል በክብር በዙፋኑ ላይ
ምስጋና አምልኮ እያሉ ለተገባው
ዛሬም በዙፋንህ በክብርህ ከፍታ
ከቀድሞውም ይልቅ ክበር ጌታ
አይነስ አይጉደል ከጥንቱ ከልክ
ትናንትናም ዛሬም እስከ ዘለዓለም ያው ስለሆንክ
#UMC
@zemeru
8 300
እሱን ታምኖ ማን አፈረ
ኢየሱስን ይዞ ማን ወደቀ
ይታመናል እንጂ ጌታ ይታመናል እንጂ
ይታመናል እንጂ ኢየሱስ ይታመናል እንጂ
የተባረከ ሳምንት ይሁንላችሁ!
8 300
ያለኝን ሁሉ ላንተ አምጥቼ
ክብሬ ወድቆ አንተን ባከብርህ
ምስጋናዬ እንዴት ሊመጥንህ
ምቆጥበው ማሳንሰው ላንተ የለም
ውለታህን ከቶ አልረሳም
አንገቴን ከቶ አላቀረቅርም
ምቆጥበው ማሳንሰው ላንተ የለም
ወጣ ድምፀ ከፍ ብሎ
ግን እንዴት ይግለጽ ያንተን ችሎ
በላይ በላይ አድርጌ ቅኔ
ሆኖልኝ የምስጋና ቀኔ
ቅኔ ደርድሬ ምስጋዬ አውዶ
ቢደርስለት የልቤን ያህል ሄዶ
አስቤ ያሰላሰልኩት ሁላ
ተመልሶ ያንሳል እንደገና
ተመስገን ከማለት ውጪ
ቃል አጣው አንተን ገላጭ
እልልታን ከማብዛት ውጪ
ቃል አጣው አንተን ገላጭ
ለማመስገን ምክንያት ብዙ ሆኖ
ውለታህ በዝቶ እጅግ ልቆ ገኖ
አይቆላለፍ አንደበቴ ለአንተ
ላስገዛልህ ያምልክህ ጉልበቴ
በእጄ ያለው ሰላም ጤናም ቢሆን
ከቶ አልዘነጋውም ከአንተ መሆኑን
ዝምታዬን መልስ አላደርገውም
ለኢየሱስ ምኔም አይበቃውም
እየሰጠኸኝ እንካ ብለህ
የጎደለኝ ካንተ የለምና
ቀንቶልኛ ሁሉም ያንተ ጎዳና
ላከበርከኝ ለመራኸኝ ክብር አለኝ
ያንተ ብዙ ነው ኢየሱስ ቢወራ
ያጣፈጥክልኝ የህይወት መራራ
ለፈወስከኝ ለራራኽልኝ ክብር አለኝ
👉ሀዋሳ,ሳባተኛ ካምፕ አጥቢያ መዘመራን
8 300
ላመስግንህ በዜማ
ጊዜ እያለፈ ዘመን አስቆጠርኩ
ኢየሱስ ምህረት አረዳኝ አቆመኝ
የመከርከኝ የረዳኸኝ አለው ያልከኝ
ዛሬ ሳስተውል ብዙ ውለታ ትዝ እያለኝ
ላመስግን በዜማ ድምፅን ኢየሱስ ላሰማ
ከልቤ ነው ውዳሴ ኤረዳሄኝ ኢየሱሴ {ንጉሴ}
ሳልቆጥብ ሳላሳንስ እባርክሃለሁ ተባረክ
ሳልቆጥብ ሳላሳንስ አከብሪሃለው ኢየሱስ ክበር
ተባረክ የእኔ ጌታ ተባረክ መድኃኒቴ
ተባረክ የእኔ ኢየሱስ ተባረክ መድኃኒቴ
ከልጅነቴ ይሄው እስከዛሬ
እጅን ይዘሄው ነበረ ጉዞዬን
ግሩም መምህር ነህ አስተምረኸኛል
እጆችህ አፍርሰው ዳግም ራሪቶልኛል
አሃሃ.. ልቀደስልህ
ኢየሱስ አንተን ብቻ ላምልክህ
አሃሃ.. በምንም ሁነታ
ፍትህ ቀሪቤ ልስገድልህ ጌታ
ሳልቆጥብ ሳላሳንስ...
የሞትኩለት ካንተ አስበልጨ
ባገኝ እያልኩት እጅጉን ጓጓቼ
ሙሉ ደስታ አይሆንም የዝአለም ነገር
አይበጀኝ ለህይወቴ ስጠኝ እግዚአብሔር
አሃሃ.. ሕሳብ አላሰላም
አሃሃ.. እምነቴም አይጎልም
አሃሃ.. ማዕበሉን አላይም
ኢየሱስ አንተ ተስፋዬ ነህ ሁሌ
ሳልቆጥብ ሳላሳንስ...
#UMC
@zemeru
8 300
ላመስግንህ በዜማ
ጊዜ እያለፈ ዘመን አስቆጠርኩ
ኢየሱስ ምህረት አረዳኝ አቆመኝ
የመከርከኝ የረዳኸኝ አለው ያልከኝ
ዛሬ ሳስተውል ብዙ ውለታ ትዝ እያለኝ
ላመስግን በዜማ ድምፅን ኢየሱስ ላሰማ
ከልቤ ነው ውዳሴ ኤረዳሄኝ ኢየሱሴ {ንጉሴ}
ሳልቆጥብ ሳላሳንስ እባርክሃለሁ ተባረክ
ሳልቆጥብ ሳላሳንስ አከብሪሃለው ኢየሱስ ክበር
ተባረክ የእኔ ጌታ ተባረክ መድኃኒቴ
ተባረክ የእኔ ኢየሱስ ተባረክ መድኃኒቴ
ከልጅነቴ ይሄው እስከዛሬ
እጅን ይዘሄው ነበረ ጉዞዬን
ግሩም መምህር ነህ አስተምረኸኛል
እጆችህ አፍርሰው ዳግም ራሪቶልኛል
አሃሃ.. ልቀደስልህ
ኢየሱስ አንተን ብቻ ላምልክህ
አሃሃ.. በምንም ሁነታ
ፍትህ ቀሪቤ ልስገድልህ ጌታ
ሳልቆጥብ ሳላሳንስ...
የሞትኩለት ካንተ አስበልጨ
ባገኝ እያልኩት እጅጉን ጓጓቼ
ሙሉ ደስታ አይሆንም የዝአለም ነገር
አይበጀኝ ለህይወቴ ስጠኝ እግዚአብሔር
አሃሃ.. ሕሳብ አላሰላም
አሃሃ.. እምነቴም አይጎልም
አሃሃ.. ማዕበሉን አላይም
ኢየሱስ አንተ ተስፋዬ ነህ ሁሌ
ሳልቆጥብ ሳላሳንስ...
#UMC
@zemeru
8 300
እንኳን ለ4ኛው ዓመት የአረካ ሳሌም ወጣቶች የወንጌል ኅብረት ጉባዔ በሠላም አደረሳችሁ❕
ሠላም የተወደዳችሁ የአንድ አምላክ ልጆች የሆናችሁ ወንድሞች እና እህቶች እንደምን ቆያችሁ❓
"ወጣቱ ብንያም በጕልበቱ በዚያ አለ፥" በሚል መሪ ቃል በኢትዮጵያ በሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን በደቡብ ኢትዮጵያ ሰበካ በአረካ እናት አጥቢያ "የአረካ ሳሌም ወጣቶች የወንጌል ኅብረት" የተሰኘ ልዩ ፕሮግራም ተዘጋጅቶ እናንተን በመጠበቅ ላይ ይገኛል።
ይኸውም ከነሐሴ 30 እስከ ጳጉሜ 01 ድረስ ለ2 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ስሆን በዚህ ልዩ ግብዣ ላይም፦
✅ የእግዚአብሐር ቃል፣
✅ የህብረት እና የግል ዝማሬዎች፣
✅ እንዲሁም የተለያዩ ወጣት ተኮር የሆኑ አዝናኝና አስተማሪ ዝግጅቶች ተሰናድተዋል።
ስለሆነም ሁላችሁም መጥታችሁ የበረከቱ ተካፋይ ትሆኑ ዘንድ በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ጥሪ እናቀርባለን ተባረኩ❕
የአረካ ሳሌም ወጣቶች የወንጌል ኅብረት
8 300
መኖር ፈቅጃለሁ በእቅፍህ
መራራው ህይወቴን አጣፈጠው ቃልህ
እንደ አንተ ለእኔ ኢየሱስ አላገኝም
የልቤ ወዳጅ ነህ እንድትርቀኝ አልወድም
የተባረከ ሳምንት ይሁንላችሁ!
8 300
የድል የድል ሽታ
በአንተ ከጽዮን ይሸታል
የባለ ሃምሳ መንፈስ
እሳት ከላይ ይወርዳል
እልል በሉለት አመስግኑት
ስሙን ጥሩለት ከፍ አድርጉት
📍Abraham and Eyasu Tekilemariam
@zemeru
