በማስተዋል ዘምሩ
الذهاب إلى القناة على Telegram
7 846
المشتركون
+824 ساعات
+497 أيام
+21230 أيام
أرشيف المشاركات
7 844
ሳምንታዊ ተከታታይ ትምህርት
የተራራው ስብከት
📍ክፍል 6
"የሚምሩ ብፁዓን ናቸው፥ ይማራሉና።" (ማቴ 5፥7)
Via: ACE Bole Hermon
@zemeru
7 844
#ምስጋና
በዚህ ክረምት በሀገረስብከት ደረጃ ከሐምሌ ወር ጀምሮ በየአጥቢያው እየተደረገ ባለው የወንጌል ስርጭት ፕሮግራም ብዙ አዳዲስ ነፍሳትን ወደ እግዚአብሔር መንግስት እየጎረፉ ይገኛሉ። ይህ ወንጌል ከአንድ ነፍስ አልፎ ሙሉ ቤተሰብን እየማረከ ስለሆነ አምላካችንን እጅግ አድርገን እናመሰግናለን።
ክብር ለኢየሱስ ይሁን!
@zemeru
7 844
ኖሬ ኖሬ በቤትህ አገልግዬ በፊትህ
ሳላይ አንተን እንዳልቀር ፍፃምዬን አሳምር
እንቅፋት ብዙ ነው ፈተናው ብዙ ነው
ከሰማይ ሊያስቀረኝ የሚፈልገው
እንቅፋት ብዙ ነው ፈተናው ብዙ ነው
ፊትህን እንዳላይ የሚሟገተው
እጄን ያዝ ይኸው እጄን ያዝ
አልችልም ብቻዬን ረዥም መንገድ ልጓዝ
እጄን ያዝ ይኸው እጄን ያዝ
አልችልም በራሴ ረዥም መንገድ ልጓዝ
7 844
ካንተ በላይ አምላክ የለም
ካንተ ውጭ ሁሉም ከንቱ ነው
ተመስገን እኔስ እልሃለሁ
ሰላሜ የበዛው ባንተ ነው
ተባረክ እኔስ እልሃለሁ
መውጣቴ መግባቴ ባንተ ነው
7 844
#Doctrine
የእግዚአብሔር ልጅ ማለት ?
መጽሐፍ ቅዱስ ራሱን በራሱ ስተረጉም
1.ከሞት የተነሳው
ከሙታን ልጁን አስነሳ(1ኛ ተስ 1፥9)
ከሙታን የሥጋ ሰውነት አስነሳ(ዮሐ 2፥20)
2.የታረቅንበት
ከእግዚአብሔር ጋር በልጁ ሞት ታረቀን(ሮሜ 5፥10)
ከእግዚአብሔር ጋር በሥጋው ሰውነት ታረቅን(ቆላ 1፥20)
3.ለዓለም ሕይወት የተሰጠው
ዓለም ሕይወት የሰጠው አንዲያ ልጁን ነው(ዮሐ 3፥16)
ለዓለም ሕይወት የሰጠው ሥጋዬን ነው (ዮሐ 6፥51)
4.የሚፈርደው
አብ በአንድ ስንኳ አይፈርድም ፍርድን ለወልድ(ለልጁ) ሰጥቶታል።(ዮሐ 5፥23)
እግዚአብሔር ባዘጋጀው ሥጋ ማለትም በሰውነት ይፈርዳል ሐዋ 17፥31 ዕብ 10፥5
5.ወደዓለም የተላከው
ወደዓለም የተላከው ልጁ ነው (1ኛ ዮሐ 4፥14)
ወደዓለማ የገባው የተዘጋጀው ሥጋ ነው ዕብ 10፥5
6.ወደአብ መግባት
ወደአብ የገባነው በክርስቶስ(በልጁ) ሥራ ኤፌ 2፥18
ወደቅድስት ማለትም ወደአብ የገባነው በመጋረጃው(በሥጋው ሰውነት) ነው ዕብ 10፥19
7.የኢየሱስ የብርቱ ጸሎት ወራት
ልጁ ወደአብ ጮኾ ጸለየ(ሉቃ 23፥47)
በሥጋው ወራት በብርቱ ጩኸት ጸለየ(ዕብ 5፥7)
የሥጋው ወራት ማለት የልጅነት የድካም ወራት ማለት ነው።
8.የሞተው
የሞተው ልጁ ነው ሮሜ 5፥10
የሞተው ሥጋው ነው(በሥጋ ሞተ) 1 ጴጥ 3፥18
👉በልጁ ሞት በሥጋው ሰውነት ሞት
👉ልጁን አስነሳ ሰውነትን አስነሳ
👉በልጁ ይፈርዳል በሰውነቱ ይፈርዳል
👉ልጁን ላከ ሥጋን አዘጋጀ
👉ልጁን ሰጠ ሥጋውን ሰጠ
የእግዚአብሔር ልጅ ማለት የእግዚአብሔር አብ የሥጋ ሰውነት ነው።
በወ/ም ሕዝቅኤል ጴጥሮስ
@zemeru
7 844
ከአእላፋት ይልቅ
ከወርቅ ከእንቁ የሚበልጥ
በቤትህ ደጆች መኖር
የቃልህን ክብር ማየት
ማደሪያዎችህ ውቦች ናቸው
በቤትህ ያሉ የታደሉ
መልካም የበረከት ቀን ይሁንላችሁ!
7 844
የዋህነትን በ3 መንገዶች ልናይ እንችላለን።
1. ክፉን በመልካም ማሸነፍ
2. ክፉ ለሚያደርጉብን ሰዎች መጸለይ/መባረክ
3. በሕይወታችን ላይ የሚመጣውን ፈተና መሰሪያዬ ነው (እንደ ወርቅ ተፈትኜ የሚወጣበት ነው) በማለት በጸጋ መቀበል
“የዋሆች ብፁዓን ናቸው፥ ምድርን ይወርሳሉና።” (ማቴ 5፥5)
@zemeru
7 844
#ተከታታይ_ትምህርት
የተራራው ስብከት
📍ክፍል 5
“የዋሆች ብፁዓን ናቸው፥ ምድርን ይወርሳሉና።” (ማቴ 5፥5)
Via ACE Bole Hermon
@zemeru
7 844
ምህረትህ ስለበዛልኝ
ጥበቃህ ስላልተለየኝ
ቸርነት ስላረክልኝ
በፍቅር ስለመራኸኝ
አለሁ ዛሬም በቤትህ አለሁ ኢየሱስ
አለሁ ዛሬም በፊትህ አለሁ ጌታዬ
7 844
ማሰማሪያህ ውሃ ዳር እጅግ ከጥም ያረካልደስ እያለኝ በቤትህ እኖራለሁ በእቅፍህየሱስ ፍጹም ደስታዬ መንፈስህ እርካታዬለንሮዬ ጣዕም ነህ ለደስታዬ ምንጭ ነህ
7 844
ወርሃ ሐምሌ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት!
ዘዳ ፲፯:፲፱፤
"አምላኩን እግዚአብሔርን መፍራት ይማር ዘንድ፥ የዚህን ሕግ ቃል ሁሉ ይህችንም ሥርዓት ጠብቆ ያደርግ ዘንድ፥ ልቡ በወንድሞቹ ላይ እንዳይኰራ ከትእዛዙም ቀኝና ግራ እንዳይል፥ እርሱም ልጆቹም በእስራኤል ልጆች መካከል ረጅም ዘመን ይነግሡ ዘንድ መጽሐፉ ከእርሱ ጋር ይኑር፥ ዕድሜውንም ሁሉ ያንብበው።"
ይህንን የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ማጥናት ከጀመርን ወዲህ ጌታ ኢየሱስ በቃሉ በኩል እየባረከን፣ እያደሰን፣ እየለወጠን ስላለ አምላካችንን እጅግ አድርገን እናመሰግናለን። ይህንን Manual ያዘጋጁትን ጌታ ኢየሱስ አብዝቶ ይባርክልን። ያልጀመራችሁ እንድትጀምሩ ከታላቅ አክብሮት ጋር ልናሳስባችሁ እንወዳለን።
የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን!
@zemeru
7 844
#ተከታታይ_ትምህርት
የተራራው ስብከት
ክፍል 4
“የሚያዝኑ ብፁዓን ናቸው፥ መፅናናትን ያገኛሉና።” (ማቴ 5፥4)
Via: ACE Bole Hermon
@zemeru
7 844
+1
#የቀጠለ...
"የመንፈስ ፍሬ ግን ፍቅር፥ ደስታ፥ ሰላም፥ ትዕግሥት፥ ቸርነት፥ በጎነት፥ እምነት፥ የውሃት፥ ራስን መግዛት ነው።" (ገላ 5፥22)
8⃣ የውሃት
9⃣ ራስን መግዛት
ስለ እነዚህ ዘጠኙ የመንፈስ ቅዱስ ፍሬዎች የተወሰነ መሰረታዊ ትምህርት እንዳገኛችሁ ተስፋ እናደርጋለን፤ ስለተከታተላችሁ እጅግ አድርገን እናመሰግናለን፣ ጌታ ኢየሱስ ጸጋውን ያብዛላችሁ።
@zemeru
7 844
#ተከታታይ_ትምህርት
የተራራው ስብከት
📍ክፍል ሶስት
"በመንፈስ ድሆች የሆኑ ብፁዓን ናቸው፥ መንግሥተ ሰማያት የእነርሱ ናትና።" (ማቴ 5:3)
Via ACE Bole Hermon
@zemeru
@ACEBoleHermon
7 844
+2
"የመንፈስ ፍሬ ግን ፍቅር፥ ደስታ፥ ሰላም፥ ትዕግሥት፥ ቸርነት፥ በጎነት፥ እምነት፥ የውሃት፥ ራስን መግዛት ነው።" (ገላ 5፥22)
5⃣ ቸርነት
6⃣ በጎነት
7⃣ እምነት
@zemeru
