1 409
Subscribers
No data24 hours
-27 days
-530 days
Posts Archive
Repost from Arada education office
ለሁሉም የመንግስትና የግል ት/ቤቶች በሙሉ
አርብ (በ25/01/2016 ዓ.ም)በኢሬቻ ዋዜማ በዓል ምክንያት መንገድ ስለምዘጋ ትምህርት የማይኖር መሆኑን እናሳውቃለን።
አራዳ ትምህርት ጽ/ቤት
Repost from Arada education office
ለሁሉም የመንግስትና የግል ት/ቤቶች በሙሉ
አርብ (በ25/01/2016 ዓ.ም)በኢሬቻ ዋዜማ በዓል ምክንያት መንገድ ስለምዘጋ ትምህርት የማይኖር መሆኑን እናሳውቃለን።
አራዳ ትምህርት ጽ/ቤት
Use one of the best PDF Reader. Download free now!
http://bit.ly/PDFReader_alldocumentreader
ከሰኞ እስከ አርብ (ከ7-11/01/2016ዓ.ም ) መደበኛ ከ 1-8 እና ቅድመ መደበኛ ከኬጅ 1-3 ተማሪዎች የትምህርት ሠዓት ከጠዋቱ 2:15 ጀምሮ እስከ ቀኑ 6:15 ድረስ ብቻ መሆኑን ወላጆች ከወድሁ አዉቃችሁ አስፈላጊዉን ቅድመ ዝግጅት በማድረግ ተማሪዎች ከ 6:15 ጀምሮ ወደ ቤታቸዉ የሚመለሱበትን ሁኔታ ታመቻቹ ዘንድ ከታላቅ አክብሮት ጋር እንጠይቃለን።
ት/ቤቱ
ለተከበራችሁ ወለጆችና ለት/ቤታችን አድስና ነባር የመደበኛና ቅድመ መደበኛ ተመዝጋቢ ተማሪዎች በሙሉ !
በቅድሚያ እንኳን ለአድሱ አመት በሰላምና በጤና አሸጋገራችሁ አሻገረን እያልን የ 2016 ዓ .ም ትምህርት የሚጀመረው (Day one class one) ሰኞ ማለትም መስከረም 7 በመሆኑ ማንኛዉም በት/ቤታችን ለመማር የተመዘገበ ሁሉ ÷
° የመማሪያ የትምህርት ማተሪያሎች እንድሁም የደንብ ልብስ (ዩኒፎርም) እና የምሳ እቃ በመያዝ ከጠዋቱ 2:45 ሲል ልክ (on time but not in time) ትምህርት የሚጀመር መሆኑን በታላቅ አክብሮት በደስታ አናበስራለን።
ማሳሰቢያ
ማንኛዉም ተማሪ በእለቱ በሠዓቱ በትምህርት ገበታ ላይ መገኘት አለበት ።
ት /ቤቱ
ማስታወቂያ
ለቅድስት ሥላሴ ቅድመ መደበኛና
አንደኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራን በሙሉ
በነገዉ እለት ማለትም ሀሙስ መስከረም 3 /2016 ዓ.ም ከጧቱ 2:45 በመደበኛ ስራችሁ እንድትገኙ በጥብቅ እያሳሰብን ነገር ግን በማይገኝ ሠራተኛ ላይ ህጋዊ አሰራርን ተከትለን ማንኛዉንም አይነት ርምጃ ለመዉሰድ የምንገደድ መሆናችንን ከወድሁ እናሳዉቃለን።
ት/ቤቱ
🌼መ🌼
🌾ል🌾
🍃ካ🍃
🍂ም🍂
🌾🌾 አዲስ 🌾🌾
💥አ💥
🌻መ🌻
🎊ት🎊
2🌷0🌷1🌷6 ዓም 🌻💚የሰላም💚
💛💛የፍቅር💛
❤❤የደስታ❤ የነፃነት ዓመት ይሁንልን🌻 እንኳን አደረሰሽ ከነ ቤተሰብሽ🌻 🌻🌻ከነ ቤተሰቦችሽ
በ8ኛ ክፍል ዉጤት ካርድ (ሰርተፊኬት) ላይ የስም፥ የጾታ የእድሜ ስህተት ያለባችሁ ተማሪዎች ከ3_6/12/2015 ዓ.ም ድረስ ከጧቱ 2:30 እስከ 5:30 ድረስ ብቻ በት/ቤቱ ር/መምህር ቢሮ ሪፖርት እንድታደርጉ በጥብቅ እናሳውቃለን ።
ማሳሰቢያ
በተገለጸው ቀነ ገደብ መሠረት ሪፖርት ማድረግ የማይችል ተማሪ በተፈጠረዉ ስህተት ት/ቤቱ ተጠያቂ የማይሆን መሆኑንን አጥብቀን እናሳውቃለን ።
መልካም አድስ አመት !
የስምንተኛ ክፍል ዉጤት ካርድ (ሰርተፊኬት) ስለመጣ በአካል በት/ቤታችን በመምጣት ከ2/13/2015 አስከ 3/13/2015 ዓ.ም ድረስ ከጠዋቱ 2:30 እስከ 6:30 ድረስ ብቻ እንድትወስዱ ስንል በአክብሮት እናሳውቃለን ።
ት/ቤቱ
ወንድምና እህት ያላችሁ የኬጅ ተመዝጋቢ ተማሪዎች የመጨረሻ ምዝገባ ጊዜ እስከ ነገ በ4/12/2015 6:00 ሰዓት ድረስ ብቻ መሆኑን አዉቃችሁ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን ።
ት/ቤቱ
