es
Feedback
Holy Trinity Elementary, 2012

Holy Trinity Elementary, 2012

Ir al canal en Telegram

Mostrar más
El país no está especificadoEducación92 301
1 409
Suscriptores
Sin datos24 horas
-27 días
-530 días
Archivo de publicaciones
photo content

photo content

ለሁሉም የመንግስትና የግል ት/ቤቶች በሙሉ አርብ (በ25/01/2016 ዓ.ም)በኢሬቻ ዋዜማ በዓል ምክንያት መንገድ ስለምዘጋ ትምህርት የማይኖር መሆኑን እናሳውቃለን። አራዳ ትምህርት ጽ/ቤት

ለሁሉም የመንግስትና የግል ት/ቤቶች በሙሉ አርብ (በ25/01/2016 ዓ.ም)በኢሬቻ ዋዜማ በዓል ምክንያት መንገድ ስለምዘጋ ትምህርት የማይኖር መሆኑን እናሳውቃለን። አራዳ ትምህርት ጽ/ቤት

photo content

photo content

የመጻህፍት ዝርዝር የሽያጭ ዋጋ ከዚህ በታች እንደሚከተለው ተቀምጧል።

Use one of the best PDF Reader. Download free now! http://bit.ly/PDFReader_alldocumentreader

ከሰኞ እስከ አርብ (ከ7-11/01/2016ዓ.ም ) መደበኛ ከ 1-8 እና ቅድመ መደበኛ ከኬጅ 1-3 ተማሪዎች የትምህርት ሠዓት ከጠዋቱ 2:15 ጀምሮ እስከ ቀኑ 6:15 ድረስ ብቻ መሆኑን ወላጆች ከወድሁ አዉቃችሁ አስፈላጊዉን ቅድመ ዝግጅት በማድረግ ተማሪዎች ከ 6:15 ጀምሮ ወደ ቤታቸዉ የሚመለሱበትን ሁኔታ ታመቻቹ ዘንድ ከታላቅ አክብሮት ጋር እንጠይቃለን። ት/ቤቱ

ለተከበራችሁ ወለጆችና ለት/ቤታችን አድስና ነባር የመደበኛና ቅድመ መደበኛ ተመዝጋቢ ተማሪዎች በሙሉ ! በቅድሚያ እንኳን ለአድሱ አመት በሰላምና በጤና አሸጋገራችሁ አሻገረን እያልን የ 2016 ዓ .ም ትምህርት የሚጀመረው (Day one class one) ሰኞ ማለትም መስከረም 7 በመሆኑ ማንኛዉም በት/ቤታችን ለመማር የተመዘገበ ሁሉ ÷ ° የመማሪያ የትምህርት ማተሪያሎች እንድሁም የደንብ ልብስ (ዩኒፎርም) እና የምሳ እቃ በመያዝ ከጠዋቱ 2:45 ሲል ልክ (on time but not in time) ትምህርት የሚጀመር መሆኑን በታላቅ አክብሮት በደስታ አናበስራለን። ማሳሰቢያ ማንኛዉም ተማሪ በእለቱ በሠዓቱ በትምህርት ገበታ ላይ መገኘት አለበት ። ት /ቤቱ

ማስታወቂያ ለቅድስት ሥላሴ ቅድመ መደበኛና አንደኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራን በሙሉ በነገዉ እለት ማለትም ሀሙስ መስከረም 3 /2016 ዓ.ም ከጧቱ 2:45 በመደበኛ ስራችሁ እንድትገኙ በጥብቅ እያሳሰብን ነገር ግን በማይገኝ ሠራተኛ ላይ ህጋዊ አሰራርን ተከትለን ማንኛዉንም አይነት ርምጃ ለመዉሰድ የምንገደድ መሆናችንን ከወድሁ እናሳዉቃለን። ት/ቤቱ

🌼መ🌼 🌾ል🌾 🍃ካ🍃 🍂ም🍂 🌾🌾 አዲስ 🌾🌾 💥አ💥 🌻መ🌻 🎊ት🎊 2🌷0🌷1🌷6  ዓም 🌻💚የሰላም💚 💛💛የፍቅር💛 ❤❤የደስታ❤ የነፃነት ዓመት ይሁንልን🌻 እንኳን አደረሰሽ ከነ ቤተሰብሽ🌻 🌻🌻ከነ ቤተሰቦችሽ

በ8ኛ ክፍል ዉጤት ካርድ (ሰርተፊኬት) ላይ የስም፥ የጾታ የእድሜ ስህተት ያለባችሁ ተማሪዎች ከ3_6/12/2015 ዓ.ም ድረስ ከጧቱ 2:30 እስከ 5:30 ድረስ ብቻ በት/ቤቱ ር/መምህር ቢሮ ሪፖርት እንድታደርጉ በጥብቅ እናሳውቃለን ። ማሳሰቢያ በተገለጸው ቀነ ገደብ መሠረት ሪፖርት ማድረግ የማይችል ተማሪ በተፈጠረዉ ስህተት ት/ቤቱ ተጠያቂ የማይሆን መሆኑንን አጥብቀን እናሳውቃለን ። መልካም አድስ አመት !

የስምንተኛ ክፍል ዉጤት ካርድ (ሰርተፊኬት) ስለመጣ በአካል በት/ቤታችን በመምጣት ከ2/13/2015 አስከ 3/13/2015 ዓ.ም ድረስ ከጠዋቱ 2:30 እስከ 6:30 ድረስ ብቻ እንድትወስዱ ስንል በአክብሮት እናሳውቃለን ። ት/ቤቱ

photo content

ወንድምና እህት ያላችሁ የኬጅ ተመዝጋቢ ተማሪዎች የመጨረሻ ምዝገባ ጊዜ እስከ ነገ በ4/12/2015 6:00 ሰዓት ድረስ ብቻ መሆኑን አዉቃችሁ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን ። ት/ቤቱ