en
Feedback
For the truth

For the truth

Open in Telegram

በዚህ ቻናል መንፈሳዊ ት/ቶችን መንፈሳዊ ጹሑፎችን መንፈሳዊ መጽሐፍትንና የተለያዩ አባባሎችን ያገኛሉ ለ እውነት ለመቆም አንታክትም!

Show more
402
Subscribers
+224 hours
+167 days
+3930 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
December '24
December '24
+28
in 0 channels
November '24
+33
in 0 channels
Get PRO
October '24
+47
in 0 channels
Get PRO
September '24
+47
in 0 channels
Get PRO
August '24
+29
in 0 channels
Get PRO
July '24
+4
in 0 channels
Get PRO
June '24
+14
in 1 channels
Get PRO
May '24
+27
in 0 channels
Get PRO
April '240
in 0 channels
Get PRO
March '24
+13
in 0 channels
Get PRO
February '24
+25
in 0 channels
Get PRO
January '24
+63
in 0 channels
Get PRO
December '23
+22
in 0 channels
Get PRO
November '23
+5
in 0 channels
Get PRO
October '23
+8
in 0 channels
Get PRO
September '23
+2
in 0 channels
Get PRO
August '23
+5
in 0 channels
Get PRO
July '23
+12
in 0 channels
Get PRO
June '23
+10
in 0 channels
Get PRO
May '23
+10
in 0 channels
Get PRO
April '23
+1
in 0 channels
Get PRO
March '230
in 0 channels
Get PRO
February '23
+4
in 0 channels
Get PRO
January '23
+11
in 0 channels
Get PRO
December '22
+5
in 0 channels
Get PRO
November '22
+6
in 0 channels
Get PRO
October '22
+15
in 0 channels
Get PRO
September '22
+51
in 0 channels
Get PRO
August '22
+23
in 0 channels
Get PRO
July '22
+16
in 0 channels
Get PRO
June '22
+11
in 0 channels
Get PRO
May '22
+11
in 0 channels
Get PRO
April '22
+29
in 0 channels
Get PRO
March '22
+5
in 0 channels
Get PRO
February '22
+1
in 0 channels
Get PRO
January '22
+7
in 0 channels
Get PRO
December '21
+3
in 0 channels
Get PRO
November '21
+2
in 0 channels
Get PRO
October '21
+7
in 0 channels
Get PRO
September '21
+32
in 0 channels
Get PRO
August '21
+5
in 0 channels
Get PRO
July '210
in 0 channels
Get PRO
June '210
in 0 channels
Get PRO
May '21
+208
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
21 December0
20 December+1
19 December+1
18 December+1
17 December+4
16 December0
15 December+1
14 December+5
13 December0
12 December+2
11 December+2
10 December0
09 December+1
08 December+1
07 December+3
06 December+1
05 December0
04 December+1
03 December+3
02 December+1
01 December0
Channel Posts
በእግዚአብሔር ማመን አንድ ነገር ነው፤ እግዚአብሔር እንዳለ ማመን። እግዚአብሔርን ማመን ደግሞ ሌላ ነገር ነው። ሕያው እምነት ግን በእግዚአብሔር ተስፋዎች መታመንን ይጨምራል። ምንም እንኳን በዙሪያችን ያለው ነገር ሁሉ የህይወታችንን ከንቱነት የሚመሰክር በመምሰል ተስፋ እንድንቆርጥ ቢያደርገንም፥ ከእግዚአብሔር ጋር የቃልኪዳን ግንኙነት ውስጥ ነን። ስለዚህ እኛ በእግዚአብሔር ተስፋዎች በመታመን የምንኖር ሰዎች ነን። እኛ እርስ በርሳችን የገባነውን ቃል ስናፈርስ እንገኛለን። ለእግዚአብሔር የገባነውን ቃልም ስናፈርስ እንገኛለን። እግዚአብሔር ግን በፍፁም የገባውን ቃል አያፈርስም። በዚህም በታሪክ ውስጥ እግዚአብሔር ከሁሉ በላይ ሊታመን የሚገባው መሆኑን አሳይቷል። ለዚህም ነው፥ በአንድ በኩል በእግዚአብሔር ተስፋዎች ላይ ካለመታመን የበለጠ ሞኝነት የማይኖረው። RC Sproul

2
ጸጋ ይቅርታም ነው፣ ኃይልም ነው! | ነገር ግን በእግዚአብሔር ጸጋ አሁን የሆንሁትን ሆኛለሁ፤ ለእኔም የተሰጠኝ ጸጋ ከንቱ አልሆነም፤ እንዲያውም ከሁሉም በላይ በትጋት ሠርቻለሁ፤ ዳሩ ግን እኔ ሳልሆን ከእኔ ጋር ያለው የእግዚአብሔር ጸጋ ነው። (1ኛ ቆሮንቶስ 15፥10) ጸጋ ኃጢአት ስንሠራ የሚደረግልን ምህረት ወይም ማቅለያ ብቻ አይደለም። ጸጋ ኃጢአትን እንዳናደርግ የሚያስችለን የእግዚአብሔር ስጦታ እና ኃይል ጭምር ነው። ይቅርታ ብቻ አይደለም፣ ኃይልም ጭምር ነው። ለምሳሌ፣ በ1ኛ ቆሮንቶስ 15፥10 ላይ ይህ በግልጽ ተቀምጧል። ጳውሎስ ሥራውን እንዲሰራ የሚያስችለው ኃይል ጸጋ እንደሆነ ይናገራል። በጸጋ ያገኘው የኃጢአቱን ይቅርታ ብቻ አይደለም፤ በመታዘዝ ለመቀጠል የሚያስችለውን ኃይልም ጭምር እንጂ። “እንዲያውም ከሁሉም በላይ በትጋት ሠርቻለሁ፤ ዳሩ ግን እኔ ሳልሆን ከእኔ ጋር ያለው የእግዚአብሔር ጸጋ ነው” ይላል።  ስለዚህ፣ እግዚአብሔርን ለመታዘዝ የምናደርገው ጥረት በራሳችን ኃይል የሚሆን አይደለም። ይልቁንም፣ “እግዚአብሔር በሚሰጠው ብርታት፣ ይኸውም እግዚአብሔር በኢየሱስ ክርስቶስ አማካይነት እንዲከብር ነው” (1ኛ ጴጥሮስ 4፥11)። ከእምነት የሚመነጭ ታዛዥነት ነው። ማድረግ የሚገባንን ለማድረግ በሚያስችለን፣ በሚያስፈልገን ጊዜ ሁሉ በሚመጣው የጸጋ ኃይል ላይ ያለ እምነት ነው። ጳውሎስ በ2ኛ ተሰሎንቄ 1፥11-12 ላይ፣ እያንዳንዱን የመልካምነት ተግባሮቻችንን “ከእምነት የሆነ ሥራ” ብሎ በመጥራት ይህንን ያረጋግጣል። ከዚያም ይህ ለኢየሱስ የሚሰጠው ክብር “እንደ አምላካችን … ጸጋ መጠን ነው” ምክንያቱም የሚሆነው “በኃይሉ” ነውና በማለት ይናገራል። እያንዳንዱን ሐረግ በሚገባ አድምጡ፦ ይህን እያሰብን አምላካችን ለጥሪው የበቃችሁ አድርጎ እንዲቈጥራችሁ፣ መልካም ለማድረግ ያላችሁን ምኞትና ከእምነት የሆነውን ሥራችሁን ሁሉ በኀይሉ እንዲፈጽምላችሁ ዘወትር ስለ እናንተ እንጸልያለን። ደግሞም እንደ አምላካችንና እንደ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ መጠን የጌታችን የኢየሱስ ስም በእናንተ ዘንድ እንዲከብርና እናንተም በእርሱ እንድትከብሩ ይህን እንጸልያለን። እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኘው መታዘዝ የሚመነጨው፣ በእግዚአብሔር የጸጋ ኃይልና በእምነት አማካኝነት ነው። በሁሉም የክርስትና ሕይወት ደረጃዎች ውስጥ ይህ እውነት ይሠራል። በእምነት የሚያድነን የእግዚአብሔር የጸጋ ኃይል፣ ያው ራሱ በእምነት በኩል የሚቀድሰን የእግዚአብሔር የጸጋ ኃይል ነው (ኤፌሶን 2፥8)። ያዳነን ያው ጸጋ በቅድስና እንድንኖር ኀይልን ይሰጠናል።
265
3
ጌታ በመንፈሱ በቃሉ መርምሮ ስራችንን ቢነግረን ዘርዝሮ በእዉቀቱ ተደንቀን በኑሯችን አፍረን ንስሃ ገብተናል ይቅር በለን ብለን ፓ/ር ተስፋዬ ጋቢሶ @savedbygracealone @savedbygracealone
1 379
4
ጌታ ሆይ ጨርቅህን ይዤ እማጸናለሁ ካንተ ወዴት ከቶ ሄዳለሁ ደጃፍህ ብኖር ተጥዬ ክብሬ ነው ለእኔ ደስታዬ ዶ/ር ደረጀ ከበደ @savedbygracealone @savedbygracealone
196
5
የእግዚአብሄርን ፈቃድ ያለመታዘዝ አሁን ቀላላል ነገር ቢመስልም ጌታ በሚመለስበትና  ሥራችንን በሚመረመርበት ግዜ ግን እጅግ ከባድ ችግር ያስከትላል ። @savedbygracealone
222
6
እግዚአብሔር እንድያይብህ የማትፈልገውን ነገር አታድርግ። እግዚአብሔር እንዲሰማብህ የማትፈልገውን ነገር አትናገር። እግዚአብሔር እኖዲያነብብህ የማትፈልገውን ነገር አትጻፍ። እግዚአብሔር እንዲያገኝህ በማትፈልገው ቦታ አትሂድ። እግዚአብሔር ሲታነበው እንድደርስህ የማትፈልገውን መጽሐፍ አታንብብ።                 ጄ.ራየል
272
7
ኃጢአትን እንደከንቱ የምታስቡ ክፉን እንደምንም የምትቆጥሩ የኃጢአትን ክፋት ተመልከቱ ታላቅ ጥፋቱን ገምቱ የቀረበውን መስዋዕት አስተውሉ ማን ላይ እንዳረፈ አስፈሪ ፍርዱ ቃል በሆነው በመሢሑ ላይ በሰው ልጅ በአምላክም ልጅ ላይ ነው። ይሽሩን ግርማ
1 498
8
ኃጢአትን እንደከንቱ የምታስቡ ክፉን እንደምንም የምትቆጥሩ የኃጢአትን ክፋት ተመልከቱ ታላቅ ጥፋቱን ገምቱ የቀረበውን መስዋዕት አስተውሉ ማን ላይ እንዳረፈ አስፈሪ ፍርዱ ቃል በሆነው በመሢሑ ላይ በሰው ልጅ በአምላክም ልጅ ላይ ነው። ይሽሩን ግርማ
1
9
እውነተኛ ንስሐ እግዚአብሔርን በመውደድ ተጀምሮ ኀጢአትን በመጥላት ይጠናቀቃል። •••••••••••••••• ቶማስ ዋትሰን ••••••••••••••••
965
10
ንስሐ የገባንበት የኀጢአት ቢዘረዘር የእግዚአብሔርን ጸጋ እናያለን እንጂ አንሸማቀቅም። •••••••••••••••• ቶማስ ዋትሰን ••••••••••••••••
338
11
ለኀጢአት ጥላቻ የሌላቸው ሰዎች ለንስሐ እንግዶች ናቸው። •••••••••••••••• ቶማስ ዋትሰን ••••••••••••••••
239
12
ዳግመኛ የተወለደ ሰው ኀጢአትን የሚጠላው ስለ ሲኦል ሲል ብቻ አይደለም፤ እንደ ሲኦልም ጭምር ነው። •••••••••••••••• ቶማስ ዋትሰን ••••••••••••••••
745
13
ኀጢአት ካላስጠላህ ክርስቶስን አትወደውም፤ መንግሥቱንም አትናፍቅም። •••••••••••••••• ቶማስ ዋትሰን
462
14
ኀጢአት ከመረረን ኢየሱስ ጣፍጦናል ማለት ነው። •••••••••••••••• ቶማስ ዋትሰን ••••••••••••••••
369
15
በዚህ ምድር ለቅዱሳን የተሰጡ ሁለት ታላላቅ ጸጋዎች እምነትና ንስሐ ናቸው። •••••••••••••••• ቶማስ ዋትሰን •••••••••••••••
368
16
"ይድረስልኝ ለውድ ማንም ማይደግፈን እና ያላጨበጨበልን! አይዞህ ያላለን ፣ መንገዳችን የተወሰነልን፣ ለሌላው ፍቅር እና ክብር ተሰቶ ክብር የተነፈግን፣ ይህ ነው መንገዳቹ የተባልን፣ ህልሞቻችንን የደበቅን፣ ለብቻችን ነን ላልን... ይድረስልኝ "ልያ ዐይነልም ስትሆን" ባሏ አሳንሷ ሚወዳትን ልያን፣ አባቷ ከዘለፋ ለመትረፍ ደብቆ ያለፈቃዷ የዳራትን፣ በማህበረሰቡ ራሔል እስክትመጣ ለመጠበቂያ የተዳረች፣ የአባት እና የባል ቁማር ፣ ፀሐፊው ሲገልፃት"ራሔል ግን ቁመነዋ ያማረ መልኳም የተዋበም ነበር" (ዘፍ 29:17) "ልያ ግን ዐይነ ልም" ነበረች። "እግዚአብሔር ልያ እንዳልተወደደች ባየ ጊዜ" ... ከማህበረሰብ እና የኪዳን ሰው ነው ብሎ ከያዕቆብ ስሜት ጋር አልቆመም፣ ውብ የሆነች አለች ሁሉም የሚወዳት ብሎ ጀርባውን ለልያ አልሰጠም።"እግዚአብሔር ልያ እንዳልተወደደች ባየ ጊዜ ማህፀኗን ከፈተላት"(ዘፍ 29:31)። እግዚአብሔር እንደአባቷ፣ እንደ ያዕቆብ እና እንደ አደገችበት ማህበረሰብ እንዳልሆነ ስታውቅ፡ ከተገፉት ጋር፣ ማንም ከሌላቸው ጋር እንደሚቆም፣ ማንም ለማይፈልጋቸው ጋሻ እንደሆነ ስታውቅ "እግዚአብሔር መከራዬን ተመለከተልኝ" አለች። እግዚአብሔር መገፋትን ሲመለከት ዝም ብሎ ልጅ ብቻ አደለም ሚሰጠው፤ ከልያ ልጆች ከሆኑት ከሌዊ የክህንነት ዘር ፣ ከይሁዳ ደሞ የነገስታት ዘር ፡ በመጨረሻም ንጉሱ ክርስቶስ መጣ። ይድረስልኝ ማንም በመንገዳቹ እና በማህበረሰባቹ በዘራቹ ባይኖር፣ ማንም ያልነበራትን ልያን የተመለከተ፣ ያከበረ አምላክ ዛሬም ህያው ነው። ያያል፣ ይሰማል! ይመልሳል።እግዚአብሔር ጎብኝቶ እንደ ልያ ለምስክርነት ያደርሳናል። ይጎብኘን ሌላው ሁሉ ይቅር እግዚአብሔር ብቻ ይጎብኘን። ይጎበኘናል።" Robel solomon
576
17
"በእናንተ መካከል ማንም ስራፈት አይሁን፥ ስራፈትነት የእጦት እናት ነው።" (የአንጾኪያው ኢግናጢየስ፥ ለጠርሴስ ቅዱሳን በጻፈው ደብዳቤ የተናገረው፥ ምዕራፍ 9 ላይ ተመልከት) "Let no one among you be idle; for idleness is the mother of want." (Ignatius of Antioch, In his epistle to the Tarsians, see on chapter 9) የጥንት የቤተ ክርስቲያን አባቶች በቅዱሳን ማህበር መካከል ስራፈትነት እንዳይነግስ ሰራተኝነትን ያበረታቱ ነበር። በዚህም በመካከላቸው እርስ በእርስ ያላቸውን እንዲከፋፈሉ በማድረግ ክርስቲያናዊ ህብረትን አጎልብቱዋል። ለሌላው የሚቆረስ ነገር የሚኖርህ በቅድሚያ ሰራተኛ ስትሆን ጭምር ነው። ተነስተ ስራ፥ ስንፍናን አሶግድ። |ከ Eyosiyas Eyoael የfb ግድግዳ ላይ የተወሰደ|
239
18
"ኃጢአት አሸፍቶት ጫካ የገባውን ጸጋውን ተገፎ የተራቆተውን ወዳለበት ሄዶ ድምፁን ያሰማና ዳግም ያቆመዋል ያለባብስና ፍቅር ነው እግዚአብሔር ፍቅር ነው"
1 035
19
የሰው ልጅ ተፈጥሯዊ ጽነት ራስን ማታለል እና መሸወድ ነው። በኀልዩ፣ በነቢብና በገቢር (በአስተሳሰብ፣ በንግግር እና በሥራ)፣ ራሳችንን ፍጹም ጸዐዳ አድርገን እንቈጥራለን። በእግዚአብሔር ፊት ወድቀን፣ ኀጢአታችንን መናዘዝ በሚገቡን ዕልፍ ጒዳዮች፣ ዐመፃችንን መሸምጠጥ፣ ራሳችንን ማጽደቅ እና ከንቱ ውዳሴን መፈለግ ይጣፍጠናል። አነሣሽ ምክንያታችንን (our motive)፣ እኛ ራሳችን በትክክል የምናውቀው አይመስለኝም። ራስን ማታለል ከሰው ልጅ ጋራ ዐብሮ የሚኖር ፈተና ይመስላል። መንገዳችንን የኋሊት ስንቃኘው፣ ምንም እንኳ ትክክል ያልሆነ አነሣሽ ምክንያት ቢኖረንም፣ ለእኛ ግን ንጹሕ መስሎ ይታየናል። ራስን መፈተሽ በጎ ቢሆንም፣ በራስ ከመታለል ጨርሶ የሚያድነን አይመስለኝም። “ራሴን፣ አነሣሽ ምክንያቴን ፈትሻለሁና ንጹሕ ነኝ።” የሚለው ምክንያት፣ ራስን ከማታለያ ዘዴዎች መኻል አንዱ ነው። መፍትሒው ምንድን ነው? እኛ ልንደርስበት በማይቻለን ጥልቀት ዘልቆ ልብን በሚመረምር፣ ትክክለኛ አነሣሽ ምክንያቶቻችንን ጠንቅቆ በሚያውቅ በእግዚአብሔር ፊት ራሳችንን ማስጣት። ልባችንን ወደ ትክክለኛ መንገድ ለሚያቀና ለእርሱ ብቻ ዐደራ መስጠት። ክርስቲያን አወል
585
20
"የሰው ልጅ ተፈጥሯዊ ጽነት ራስን ማታለል እና መሸወድ ነው። በኀልዩ፣ በነቢብና በገቢር (በአስተሳሰብ፣ በንግግር እና በሥራ)፣ ራሳችንን ፍጹም ጸዐዳ አድርገን እንቈጥራለን። በእግዚአብሔር ፊት ወድቀን፣ ኀጢአታችንን መናዘዝ በሚገቡን ዕልፍ ጒዳዮች፣ ዐመፃችንን መሸምጠጥ፣ ራሳችንን ማጽደቅ እና ከንቱ ውዳሴን መፈለግ ይጣፍጠናል። አነሣሽ ምክንያታችንን (our motive)፣ እኛ ራሳችን በትክክል የምናውቀው አይመስለኝም። ራስን ማታለል ከሰው ልጅ ጋራ ዐብሮ የሚኖር ፈተና ይመስላል። መንገዳችንን የኋሊት ስንቃኘው፣ ምንም እንኳ ትክክል ያልሆነ አነሣሽ ምክንያት ቢኖረንም፣ ለእኛ ግን ንጹሕ መስሎ ይታየናል። ራስን መፈተሽ በጎ ቢሆንም፣ በራስ ከመታለል ጨርሶ የሚያድነን አይመስለኝም። “ራሴን፣ አነሣሽ ምክንያቴን ፈትሻለሁና ንጹሕ ነኝ።” የሚለው ምክንያት፣ ራስን ከማታለያ ዘዴዎች መኻል አንዱ ነው። መፍትሒው ምንድን ነው? እኛ ልንደርስበት በማይቻለን ጥልቀት ዘልቆ ልብን በሚመረምር፣ ትክክለኛ አነሣሽ ምክንያቶቻችንን ጠንቅቆ በሚያውቅ በእግዚአብሔር ፊት ራሳችንን ማስጣት። ልባችንን ወደ ትክክለኛ መንገድ ለሚያቀና ለእርሱ ብቻ ዐደራ መስጠት።" Christian awel
1