- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Data loading in progress...
ኦርቶዶክሳዊ የመግደል ህግና ሥርዓት ብዙ ጊዜ ኦርቶዶክሳውያን ቀሳውስት፣ ዲያቆናት፣ ጋዜጠኞችና በርካታ የኦርቶዶክስ አማኞች በአማራ ክልል በተለይ በጎንደርና በጎጃም አውራጃዎች በቀጥታና በግልጽ ለግድያና ለጭፍጨፋ እየሰበኩ በተግባርም ሙስሊሙን ሲገድሉና ሲጨፈጭፉት፤ ለምን እንደሆነ ባላውቅም የኦርቶዶክስ ሃይማኖት የማያዘውንና የማያስተምረውን አስተምህሮ ጥቂት ጽንፈኞች ፈጸሙት፣ እስላም ጠሎች አደረጉት፣ ምንትሴ ቅብርጥሴ እየተባለ በየሚድያው ሲደጋገም የምንሰማው የሃሰት ወሬና መሸፋፈኛን ገንዘባችን አድርገን ይዘነዋል። ግን ለምን? እውነቱን ልንገርህ? ይህ ሁሉ እልም ያለ ቅጥፈት ነው! ቢመርህም ዋጠው ሙስሊሙን የሚጨፈጭፉና የሚገድሉት አካላት ጥቂት ጽንፈኞች ሳይሆኑ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ የህግና ስርአት መጽሐፍ የሆነውን የፍትሐ ነገሥትን ህግ አምነውበት በትክክል ተግባራዊ የሚያደርጉ ትክክለኛ ኦርቶዶክስን የሚወክሉ አማኞችና ምዕመነ ኦርቶዶክስ ብቻ ናቸው! ለመሆኑ ፍትሐ ነገሥት ምን ይላል? በፍትሐ ነገሥት ህግ መሠረት የኦሮቶዶክስ ጠላት ተብሎ የሚታሰበውን ለምሳሌ መንግስት ቢሆን፣ ወይም ኦሮሞ ቢሆን፣ ወይም ጴንጤ ቢሆን ወይም ራሱ ሙስሊም ቢሆን እንኳ ከነዚህ አካላት ጎን የቆመ፣ ቤቱ ደብቆ የመገበና የተከላከለ፣ ለነዚህ አካላት መሳርያም ሆነ መጓጓዣ የሸጠና በማንኛውም መልኩ የተባበረ ሰው #እንዲገደል ከኦርቶዶክስ ቅዱሳት አዋልድ መጽሐፍት መካከል የህግና ሥርዓት መጽሐፍ የሆነው የፍትሐ ነገሥት መጽሐፍ በአንቀጽ 47 ቁጥር 1706 ላይ ይደነግጋል። (ማስረጃዎቹ ከዚህ ጽሑፍ ጋር በምስል ተያይዘው ቀርበዋል ይመልከቷቸው።) ልብ በል ጠላትን ስለመግደል ሳይሆን ከዛ አልፈው ጠላትን የተባበረን በራሱ ጠላት ያልሆነን ስለመግደል ነው ቅዱስ መጽሐፋቸው እያወራ ያለው! ታድያ ወዳጄ፥ የትኞቹን ጥቂት ጽንፈኞች ነው…
ሹብሃ (2) ኢየሱስ ተወለደ ወይስ ተፈጠረ? t.me/religionandphylosophytogether
https://bit.ly/religionandphylosophyሰብስክራይብ ማድረጋችኹን አትርሱ
ይህ ቻናል ሙስሊም ባልሆኑ አካለት እሥልምና ላይ ለሚነሱ ጥያቄዎች ንፅፅራዊ ምላሾችን የሚሰጥ ነው።
ከኢስላም ሌላ ሃይማኖትን የሚፈልግ ሰው ፈጽሞ ከርሱ ተቀባይ የለውም፡፡ እርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም ከከሳሪዎቹ ነው፡፡ {3:85} ሙከሚል የንፅፅር ቤተ መጽሐፍ
https://t.me/kNDk0ሀሳብ እና አስተያየት ካላችሁ👇
https://t.me/Mukamil_HussanYour current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.