አንድሮሜዳ🇪🇹
Open in Telegram
ይህ ቻናል ዘመናዊ ASTRONOMI ከ ጥንታዊ ስነ ፈለክ ጥበብ አጣምሮ የያዘ ፣ ስለ ሰማዩ ምስጢር የሚዳስሱ መጸሐፍትን ከአቡሻህር እስከ universe books እንዲሁም ከምድር እስከ ጠፈር ፣ከሜርኩሪ እስከ ዩራኖስ፣ከፕሮክሲማ ሴንታወሪ እስከ ቪዋይ ካኒስ ማጆሪስ ፣ከ ሰለጠኑ ፍጡራን አስከ UFO ፣ከብላክ ሆል እስከ ዋይት ሆል... ማወቅና ማግኘት ለሚሻ እንሆ.. #አንድሮሜዳ
Show moreEthiopia14 313The category is not specified
1 095
Subscribers
No data24 hours
+47 days
+2230 days
Posts Archive
1 095
😶Freshman course ላይ Assignment እንዴት እንሰራለን ?😄
🥰Highschool ላይ አሳይመንት ሰርታችሁ ሊሆን ይችላል በ ልሙጥ ወረቀት or በ line paper ጥፋችሁ ከዛ በ ስቴፕራል አስዛችሁ ምናምን😄 ፤ Campus ላይ ይችን እንዳትሞክሯት ለምሳሌ ለ psychology course ልክ እንደዚህ አድርጋችሁ ሰርታችሁ ብታስረክቡ ይህ Departmentቱን መናቅ ነው ተብላችሁ የተማሪዎች ህብረት ልትቀርቡ ትችላላችሁ😅 ስቀልድ ነው ...መምህራኖች ወይ አይቀበሉአችሁም ወይ ትልቅ ማርክ ይቀንሱባችኅል Campus ላይ ደግሞ አይደለም አንድ ሶስት ማርክ ቀርቶ 0.5 ምንያህል ትልቅ value እንዳላት ምታውቁት Grade ስታዩ ነው። ስለዚ Assignment አሰራር የ ራሱ የሆነ Style አለው።
ከምስሉ ላይ እንደምታዩት Page cover አስጥፋችሁ ማስጠረዝ አለባችሁ።
ሙሉው የምትጥፉበት paper ልሙጥ ወረቀት( A4 paper )ቢሆን ይመረጣል።
🥰 የ freshman ኮርሶችን assignment በ ሶስት ከፍለን እንያቸው
🥰 የ case study assignments
🫸እነዚህ Assignments የሚሰጡን የ Calculation ትምህርት ባልሆኑት እንደ Anthropology እና Civics courseኦች ላይ ነው።ዓላማቸውም አንድ Title ይሰጠንና በዛ Title ተንተርሰን ከ 7 እስ 10 page ያላነሰ የተለያዩ subtitleሎችን አካተን ሙሉ ገለጣ እንድንጽፍ ነው። ከዚህ ላይ ማተኮር ያለብን ነገር በምንሰራው Assignment ውስጥ እነዚህ ነገሮችን በቅደም ተከተል ማካተት ወሳኝ ነገር ነው።
🫸Table contents
🫸introduction
🫸main part
🫸conclusion
🤞reference
🫸አንዳንዴም እንደ ተሰጣችሁ Assignment instruction Acronym ምናምን እንድትጥፉ ይደረጋል ከላይ ያሉትን በ ዝርዝር ና በምሳሌ እንያቸው ተከተሉኝ....
🫸1 Table contents
👶ይህ part assignment አችሁ ምንምን እንዳካተተ
የተካተቱ contentoch የት page እንደሚገኙ የምንገልጥበት ክፍል ነው።
ከምስሉ ላይ እንደምታዩት....☺️
👧2 Introduction
🫱ይህ ክፍል ከስሙ እንደምንረዳው የተሰጠን Title ምን እንደሚመስል በጨረፍታ ገረፍ ገረፍ እያደረግን የምናስተዋውቅበት ነው። ምሳሌ የተሰጠን Title MANUFACTURING INDUSTRY IN ETHIOPIA ቢሆን Introduction ላይ Manufacturing industry በ Ethiopia ምን ይመስል ነበረ ከ past አንጻር ፤አሁን ላይስ ስላለው ሁኔታ ....Ethiopian ለ Manufacturing industry ምናይነት view አላቸው....እና መሰሎችን ገለጻ መስጠት ነው።
🫸3 main part
👽ይህ ዋናው ክፋል ሲሆን Table contents ላይ ለተሰጠን ርዕስ ያስቀመጥናቸውን Subtitles እንዲሁም በነሱ ስራ ያሉ ሌላ titlochn በስፋት እየዘረዘርን ሙሉ ማብራሪያ የምንሰጥበት ክፍል ነው።
🎃4 conclusion
😇ይሄ ደግሞ main part ላይ ለተሰጠን ርዕስ ያስቀመጥናቸውን Subtitles እንዲሁም በነሱ ስራ ያሉ ሌላ titlochn በሙሉ ዘርዝረን ገለጻ የሰጠናቸውን points ፤ ያ የተንዛዛውን main part ( ቢያንስ 7-10 page ይደርሳል) እሱን ሁሉን points በሚያካትት መልኩ ከ አንድ page ባልበለጠ ወረቀት አሳጥረን መጻፍ ነው። ግን ይሄ ብቻ አደለም አንዳንዴም በ titlu ዙሪያ የናንተን ሀሳቦች እንደ መደምደሚያ መጠቀም ትችላላችሁ ።
🧑🎤5 reference
😌መቼቸም በተሰጠን ርዕስ ዙሪያ መረጃ ለማግኘት ማንፈነቅለው ድንጋይ የለም Google የለ (ግን Google ባይኖር ምን ይውጠን ነበር😘) ፤መጽሐፍት የሉ ሁሎችን sources እንጎረጉራለን ያገኘነውን መረጃም main part ላይ አስፍረናል ። ነገር ግን መምህራን ይሄን መረጃ የት አገኛችሁት ቢሉአችሁ መልስ መስጠት መቻል አለባችሁ ። ስለዚ ከዚ ከዚ አግንቻለሁ ለማለት መጨረሻ page ላይ Reference ብላችሁ sources ትዘረዝራላችሁ። Google ላይ መረጃ ስታገኙ ግን አደራ Reference ላይ Google ብላችሁ እንዳትጽፉ ነውር ነው። ያገኛችሁበትን website link ነው ማስቀመጥ ያለባችሁ ። ሞጅሉ ላይም ገልብጣችሁ Reference ላይ ሞጅል እንዳትሉ modulu ሲጀመረ የተዘጋጀው ከየት ነው? ዋናው Source ያስፈልጋል። መጽሐፍትን እንደ Reference ከተጠቀማችሁ ደግሞ ApA format ተከትላችሁ Reference መጻፍ አለባችሁ Apa format ምንድን ነው?
የ reference አጻጻፍ style ነው ምስሉን ተመልከቱ።
🧑🎤ከላይ ያለው Assignment sample ነው ስተት ሊኖር ይችላል 🙏
Part 2 ይቀጥላል እስከዛው ለጓደኞቻቹ share ማረጉን እንዳትረሱ🥰.......
© campus
@androethiop
1 095
የሬሜዲያል መቁረጫ ነጥብ ይፋ ተደረገ።
የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች እና በተለያዩ አማራጮች ለመከታተል የሚያስችል የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ተደርጓል፡፡
በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ወስደው 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያላስመዘገቡ ነገር ግን ትምህርት ሚኒስቴር ያወጣቸውን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተማሪዎች የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች እና በተለያዩ አማራጮች ለመከታተል የሚያስችላቸው የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ተደርጓል፡፡
በዚህም መሰረት በሁሉም አማራጮች (በግል እና በመንግስት ተቋማት) የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል ተማሪዎች እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 30 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ማለትም (210 ከ 700፣ 180 ከ 600 እና 150 ከ500) የተቆረጠ መሆኑ ተመላክቷል።
ከላይ በተራ የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ በመንግስት ተቋማት (ወጪያቸው በመንግስት ተሸፍኖ) የRemedial ፕሮግራም የሚከታተሉት የሚከተሉትን መቁረጫ ነጥብ ያሟሉ ብቻ እንደሚሆኑ ተጠቁሟል፡፡
☑ የተፈጥሮ ሳይንስ ለመደበኛና የማታ ወንድ ተማሪዎች ከ700 ነጥብ 255 ያመጡ
☑ የተፈጥሮ ሳይንስ ለመደበኛና የማታ ሴት ተማሪዎች ከ700 ነጥብ 234 ያመጡ
☑ የማህበራዊ ሳይንስ መደበኛና የማታ ወንድ ተማሪዎች ከ600 ነጥብ 218 ያመጡ
☑ የማህበራዊ ሳይንስ መደበኛና የማታ ሴት ተማሪዎች ከ600 ነጥብ 200 ያመጡ
☑ ታዳጊ ክልል የተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከ700 ነጥብ 224 ያመጡ
☑ ታዳጊ ክልል የተፈጥሮ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከ700 ነጥብ 210 ያመጡ
☑ ታዳጊ ክልል የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከ600 192 ያመጡ
☑ ታዳጊ ክልል የማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከ600 ነጥብ 180 ያመጡ
☑ አርብቶ አደር አካባቢ የተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከ700 ነጥብ 210 ያመጡ
☑ አርብቶ አደር አካባቢ የተፈጥሮ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከ700 ነጥብ 210 ያመጡ
☑ አርብቶ አደር አካባቢ የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከ600 ነጥብ 180 ያመጡ
☑ አርብቶ አደር አካባቢ የማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከ600 ነጥብ 180 ያመጡ
☑ ዓይነ ስውራን ማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከ500 ነጥብ 150 ያመጡ
☑ ዓይነ ስውራን ማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከ500 ነጥብ 150 ያመጡ መሆን አለባቸው ተብሏል።
መረጃውን ትምህርት ሚኒስቴርን ዋቢ በማድረግ ያሰራጨው ኤፍ ቢ ሲ ነው።
@androethiop
1 095
#ምደባ
ትምህርት ሚኒስቴር በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሄራዊ ፈተና ወስደው ያለፉ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምደባ አሰራርን አስመልክቶ ማብራሪያ ሰጥቷል።
ማብራሪያ ፦
- የምደባ ስርዓቱ በተፈጥሮም ሆነ በማህበራዊ ሳይንስ መስኮች 1000 ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎችን በመጀመሪያ የዩኒቨርስቲ እና የትምህርት መስክ ምርጫቸው ምደባ የሚካሄድ ይሆናል ተብሏል።
- የምደባ ስርዓቱ እያንዳንዱ ተማሪ ያስመዘገበውን አጠቃላይ ውጤት በምደባ ስርዓት ሂደት ውስጥ መለያ አድርጎ ይጠቀማል፡፡ የተሻለ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ሌሎች ተፈጻሚ የሚሆኑ ህግና ደንቦችን ባልጣሰ መልኩ ምርጫቸውን በመጠበቅ ረገድ ቅድሚያ ይሰጣቸዋል።
- የምደባ ስርዓቱ በተማሪዎች የተመረጡ ዩኒቨርሲቲዎች ያላቸውን የቅበላ አቅም ታሳቢ ያደረገ ነው፡፡ ተማሪዎች 46 ዩኒቨርሲቲዎች ለምርጫ ቀርበውላቸዋል፤ በነዚህ ውስጥ ይመደባሉ።
- የምደባ ስርዓቱ በተማሪዎች የተመረጡ የትምህርት ፕሮግራሞች እና የተመረጡት ዩኒቨርሲቲዎች ያላቸውን የትምህርት ፕሮግራም መሰረት ያደረገ ነው ተብሏል።
- በተቋማት የጾታ ተዋጽኦን ለመጠበቅ በሚኖረው የምደባ ስርዓት የጾታ ተዋጽኦና ሚዛን እንዲጠበቅ መደረጉ ተገልጿል።
- የምደባ ስርዓቱ ከተለያዩ ትምህርት ቤቶች የሚመደቡ ተማሪዎችን ተዋጽኦ በጠበቀ መልኩ እንዲሆን እንደሚያግፅ ተነላክቷል። ይህም ከአንድ ት/ቤት የወጡ ተማሪዎች በአንድ ዩኒቨርሲቲ ወይም ፕሮግራም ውስጥ እንዳይታጨቁ ይደርጋል።
- የምደባ ስርዓቱ ተማሪዎች ያስመዘገቡትን ውጤት ታሳቢ ያረገ ሲሆን ይህም ተመሳሳይ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች አንድ ላይ እንዳይመደቡ በማድረግ የተለያየ ችሎታና ተሰጥኦ ያላቸው ተማሪዎችን ቀላቅሎ ለማስተማር እንደሚያግዝ ተገልጿል።
- የምደባ ስርዓቱ እንደ ወሊድ ያሉ ልዩ ሁኔታዎችን ያማከለ ነው ተብሏል። በመሰል ሁኔታ ውስጥ ያሉ ተማሪዎች በተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ ለመቀጠል የሚቸገሩ ከሆነ ትክክለኛ ለውጥና ድጋፍ የሚደረግ ይሆናል፡፡
- በምደባ ወቅት የጤና ችግር ኖሮባቸው ትክክለኛ የሕክምና ማስረጃ ላላቸው ተማሪዎች ምደባው በተለየ መልኩ ሊታይ ይችላል።
- በተማሪዎቹ መካከል ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትዮች ካሉ የምደባ ስርዓቱ ከፍተኛ ነጥብ ያገኘው/ችው ተማሪ ከተመደበበት/ችበት የትምህርት ተቋም ቀሪው መንትያ ደግሞ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ በቀጥታ ይመድባል።
- የምደባ ሲስተሙ የአካል ችግር ላለባቸው ተማሪዎች እኩል እድሎችን የሚሰጥ ሲሆን ልዩ ፍላጎቶቻቸውን እና ለምደባ መስፈርቶቻቸውን ግምት ውስጥ በማስገባት የሚሰራ ይሆናል።
ትምህርት ሚኒስቴር ሀሰተኛ የህክምና ማስረጃ የሚያቀርብ ተማሪ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ከምደባ ውጭ የሚሆን መሆኑን አሳስቧል።
ምንጭ፦ ትምህርት ሚኒስቴር
1 095
Repost from All students exams&info
❇️ዩኒቨርስቲ_ገነት_አይደለም‼️
የከርታታው_መምህር_መልእክት
✅Abebayehu Geta Enaro (Msc)
✳️CGPA 3.94
❇️HAWASSA UNIVERSITY
🙏 ከስር ያያዝኩት የ #Masters_Degreeዬ ውጤት ነው ፤ የዚህ ልጥፍ ዓለማ ራስን ማንቆለጳጰስ ምናምን ሳይሆን ልፋቴ እና የሚከፈለኝ አለመገናኘቱ ሲቀጥል ዩኒቨርስቲ መግባት እና ትምህርት መስቀል ትርጉም አልባነቱን እንዲሁም 12ኛ ክፍል ውጤት ላልመጣላቸው መጽናኛ እንዲሆናቸው ነው።
🙏 በአንድ የመንግስት ዩኒቨርስቲ መምህር ነኝ፤ከህይወቴ 17 ዓመት ለመጀመሪያ ድግሪ ሁለት ዓመት ደግሞ ለMasters ድግሪ በአጠቃላይ 19 ዓመታትን ያጠፋሁበት በትምህርት ነው።
🙏 በመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንዲሁም Highschool እና መሰናዶ ጓደኛቼ የነበሩ የዩኒቨርስቲ መግቢያ ውጤት ያላመጡ እና በተለያዩ የሙያ የንግድ እና የመሳሰሉ ነገሮች ላይ የተሰማሩ በአሁኑ ሰዓት የቤት አከራዮቼ ናቸው ፤ ባለመኪና ባለሆቴል ጽድት ያለ ቡቲክ ብቻ ምን አለፋህ በአጠቃላይ ከእኔ እጅግ በጣም በተሻለ የኑሮ ሁኔታ ነው የሚገኙት!😭
🙏 በአሁኑ ሰዓት በመንግስት ዩኒቨርስቲ ሁለተኛ ድግሪ የያዘ የዩኒቨርስቲ መምህር የሚከፈለው ደመውዝ ግብር ሳይቀነስ 12,579 ብር ነው ፤ 35% ግብር እንዲሁ የጡረታ ሲወጣ ኪሴ የሚገባው 9956(ዘጠኝ ሺህ ዘጠኝ መቶ ሀምሳ ስድስት)ብር ነው።
🙏 እንግዲህ በትምህርት ደረጃዬ ሲወራልኝ የዩኒቨርስቲ መምህር ነኝ ፤ ሶስተኛ ድግሪዬን ብሰራ እና ዶ/ር አበባየሁ ጌታ ብባል ወደ 16,000 ብር ከታክስ በፊት እና ወደ 13,000 ብር ገደማ ከታክስ በኋላ እጄ ላይ ይደርሳል።
እና ለምንህ ነው ዩኒቨርስቲ ቀረብኝ ብለህ የምትጨነቀው?
ወዳጄ/ወንድሜ/እህቴ 12 ኛ ክፍል የዩኒቨርስቲ መግቢያ ውጤት አልመጣልህም?
✳️እሰይ እንኳንም አልመጣልህም!
🅾ራስህን ለመቀየር ታትር ፣
❇️አጫጭር ኮርሶችን ከዩቲዩቭ አውርድ ፣
⛔️ተማር ፣ቪዲዮ ቱቶሪያል ተከታተል ፣
ግራፊክስ እና
❇️የመሳሰሉ ገንዘብ ልትሰራ የምትችልባቸው ከምርጥ ኮንተንት ጋር ከመጣህ የዩቲዩብ ስራዎች, ብቻ ብዙ ብዙ አማራጮች አሉህ፣
ተስፋ አትቁረጥ! 👇👇👇👇👇👇👇
✅‼️በበሰበሰ ስረዓተ ትምህርት ብዙ ባለድርሻ አካላት ሀላፊነቱን ባልወሰዱበት ከስር ተጀምሮ ባልተሰራ ስራ እና ሰረዓት ተምረህ መጥተህ መጨረሻ ላይ ብትወድቅ(የመስዋዕት በግ ብትሆን) ብቻህን ተጠያቂ አይደለህም! 🤨
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
✳️ራስህን ብቻ አትውቀስ! እልፍ በል! ታገል! እመነኝ ታመሰግነኛለህ!🙏‼️
🛑 Via ሸገር ታይምስ
⤵️⤴️⤴️ ‼️ Share ‼️⤴️⤴️⤴️
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
🅾 For Fast and Reliable info..⬇️
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
⬇️ Join Us ⤴️👇
╔═══════════╗
❇️ @alluexams ❇️
❇️ @alluexams ❇️
╚═══════════╝
1 095
⚗️የዘንድሮ የሬሜዲያል መቁረጫ ነጥብ ስንት ሊሆን ይችላል? ገምት ላላችሁኝ🤔
፨ በ2015 የዩንቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ውጤት ዝርዝር መግለጫ መሠረት 50% እና ከዚያ በላይ ያመጡ ተማሪዎች ቁጥር 27,267 ናቸው።
፨ በ2015 የዩንቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ውጤት ዝርዝር መግለጫ መሠረት 31% እና ከዚያ በላይ ያመጡ ተማሪዎች ቁጥር 164,110 ናቸው።
፨ ዘንድሮ በሬሜዲያል ፕሮግራም ከ2015 የዩንቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ተፈታኞች ውስጥ 164,242ሺ ያህል ተማሪዎች በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ይማራሉ።
💥የሬሜዲያል እድል የሚያገኙ ተማሪዎችን ከፍሬሽማኖች እንለያቸው 👇
፨31%ና በላይ ያመጡት ሲቀነስ 50%ና በላይ ያመጡት = በዚህ ዓመት የሬሜዲያል እድል ከሚያገኙት ተማሪዎች ውስጥ...
⬇️⬇️⬇️⬇️
164,110-27,267=136,843✅
💥 ውጤታቸው 31% እና ከዚያ በላይ የሆኑት 136,843 ተማሪዎች የሬሜዲያል ትምህርት የማግኘት ከፍተኛ እድል አላቸው።
፨ በትምህርት ሚኒስቴር ዕቅድ መሠረት 164,242 ተማሪዎች የሬሜዲያል የትምህርት ዕድል የሚያገኙ ከሆነ ከላይ ካሉት ማለትም 31%ና በላይ ካመጡት 136,843 ተማሪዎች በተጨማሪ 30% -31% ካመጡት ውስጥ ወደ ሀያ ሺህ የሚጠጉ ተማሪዎች ይጨመራሉ ማለት ነው።
💥 በዚህ መሰረት የዘንድሮ የሬሜዲያል መቁረጫ ነጥብ ከ31% የሚበልጥበት እድል ጠባብ ነው።
➡️ 31% ማለት 217/700 & 186/600 ማለት ነው።
፨ በዚህ ተጨባጭ መረጅ መሰረት ከ700 ተፈትናቹህ 217 እና ከዚያ በላይ ያመጣቹህ እንዲሁም ከ600 ተፈትናቹህ 186 እና ከዚያ በላይ ያመጣቹህ ተማሪዎች የሬሜዲያል የትምህርት ዕድል እንደምታገኙ ገምታለሁ።በኔ ግምት ትንሽ ዝቅ ሊል የሚችልበት እድልም ይኖራል።(30%ቱ ትንሽ ሊጎትተው ስለሚችል)
፨ ሌላው በሬሜዲያል ፕሮግራም ወደ መንግሥት ዩንቨርሲቲዎች ገብተው የሚማሩ ተማሪዎች ከአምናው አንጻር በቁጥር ዝቅ እንደሚሉ ግልፅ ነው።
፨ አምና በአጠቃላይ 145,500 ተማሪዎች የሬሜዲያል የትምህርት ዕድል ያገኙ ሲሆን ከእነዚያ ውስጥ አብዛኞቹ ማለትም 105,000 ያህሉ የመንግስት ዩንቨርስቲዎች ላይ የተመደቡ ሲሆን የተቀሩት 44,500 ተማሪዎች በግል የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እየከፈሉ የተማሩ ናቸው።
፨ አምና ብዙ የሬሜዲያል ተማሪዎች ወደ መንግሥት ዩንቨርሲቲዎች የተመደቡበት ምክንያት የመንግስት ዩንቨርሲቲዎች ጥቂት ፍሬሽማን ተማሪዎችን ብቻ ስለተቀበሉ ነበር።
፨ አምና ጥቂት የመንግስት ዩንቨርስቲዎች ወደ 30,000 አካባቢ ፍሬሽማን ተማሪዎችን ብቻ ያስተማሩ ሲሆን ዘንድሮ ግን ወደ 100,000 የሚጠጉ ፍሬሽማን ተማሪዎችን ተቀብለው ያስተምራሉ። በዚህም ምክንያት ዘንድሮ የመንግስት ዩንቨርሲቲዎች ላይ የሚመደቡ የሬሜዲያል ተማሪዎች ቁጥር ከአምናው አንጻር ዝቅ እንደሚል ግልፅ ነው።
፨ ስለሆነም ወደ መንግሥት ዩንቨርሲቲዎች በሬሜዲያል ፕሮግራም ለመግባት የሚያስችለው የመቁረጫ ነጥብ ከአምናው ከፍ እንደሚል አስባለሁ።( አምና 263/700 እና 220/600 ነበር)
=========
ከላይ የተጠቀሱት ቁጥራዊ አሃዞች በሙሉ ከትምህርት ሚኒስቴር በቀጥታ የተገኙ ሲሆን ቁጥሮቹን ተንተርሶ የተቀመጡት ነጥቦች በሙሉ የኔ best guess ናቸው። ከላይ ከገለፅኩት ውጭ ያለ ልዩነት የሚፈጥር የውስጥ አሰራር እስካልኖረ ድረስ የኔ ምርጡ ግምት የመቁረጫ ነጥብ ከ31% አይበልጥም የሚል ነው።ልብ በሉ ግምት ነው ‼️
የመንግስት ዩንቨርስቲ ለሬሜዲያል መግቢያ ነጥቡን መገመት ከባድ ስለሆነ ከፍ እንደሚል ብቻ ይሰማኛል 🤷♂
👔ATC
@androethiop
1 095
#የከርታታው_መምህር_መልእክት
👉 #ዩኒቨርስቲ_ገነት_አይደለም‼️
🙏 ከስር ያያዝኩት የ #Masters_Degreeዬ ውጤት ነው ፤ የዚህ ልጥፍ ዓለማ ራስን ማንቆለጳጰስ ምናምን ሳይሆን ልፋቴ እና የሚከፈለኝ አለመገናኘቱ ሲቀጥል ዩኒቨርስቲ መግባት እና ትምህርት መስቀል ትርጉም አልባነቱን እንዲሁም 12ኛ ክፍል ውጤት ላልመጣላቸው መጽናኛ እንዲሆናቸው ነው።
🙏 በአንድ የመንግስት ዩኒቨርስቲ መምህር ነኝ፤ከህይወቴ 17 ዓመት ለመጀመሪያ ድግሪ ሁለት ዓመት ደግሞ ለMasters ድግሪ በአጠቃላይ 19 ዓመታትን ያጠፋሁበት በትምህርት ነው።
🙏 በመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንዲሁም Highschool እና መሰናዶ ጓደኛቼ የነበሩ የዩኒቨርስቲ መግቢያ ውጤት ያላመጡ እና በተለያዩ የሙያ የንግድ እና የመሳሰሉ ነገሮች ላይ የተሰማሩ በአሁኑ ሰዓት የቤት አከራዮቼ ናቸው ፤ ባለመኪና ባለሆቴል ጽድት ያለ ቡቲክ ብቻ ምን አለፋህ በአጠቃላይ ከእኔ እጅግ በጣም በተሻለ የኑሮ ሁኔታ ነው የሚገኙት!😭
🙏 በአሁኑ ሰዓት በመንግስት ዩኒቨርስቲ ሁለተኛ ድግሪ የያዘ የዩኒቨርስቲ መምህር የሚከፈለው ደመውዝ ግብር ሳይቀነስ 12,579 ብር ነው ፤ 35% ግብር እንዲሁ የጡረታ ሲወጣ ኪሴ የሚገባው 9956(ዘጠኝ ሺህ ዘጠኝ መቶ ሀምሳ ስድስት)ብር ነው።
🙏 እንግዲህ በትምህርት ደረጃዬ ሲወራልኝ የዩኒቨርስቲ መምህር ነኝ ፤ ሶስተኛ ድግሪዬን ብሰራ እና ዶ/ር አበባየሁ ጌታ ብባል ወደ 16,000 ብር ከታክስ በፊት እና ወደ 13,000 ብር ገደማ ከታክስ በኋላ እጄ ላይ ይደርሳል።
እና ለምንህ ነው ዩኒቨርስቲ ቀረብኝ ብለህ የምትጨነቀው?
ወዳጄ/ወንድሜ/እህቴ 12 ኛ ክፍል የዩኒቨርስቲ መግቢያ ውጤት አልመጣልህም?
🙏 እሰይ እንኳንም አልመጣልህም! ራስህን ለመቀየር ታትር ፣ አጫጭር ኮርሶችን ከዩቲዩቭ አውርድ ፣ተማር ፣ቪዲዮ ቱቶሪያል ተከታተል ፣ ግራፊክስ እና የመሳሰሉ ገንዘብ ልትሰራ የምትችልባቸው ከምርጥ ኮንተንት ጋር ከመጣህ የዩቲዩብ ስራዎች ብቻ ብዙ ብዙ አማራጮች አሉህ፣ ተስፋ አትቁረጥ! በበሰበሰ ስረዓተ ትምህርት ብዙ ባለድርሻ አካላት ሀላፊነቱን ባልወሰዱበት ከስር ተጀምሮ ባልተሰራ ስራ እና ሰረዓት ተምረህ መጥተህ መጨረሻ ላይ ብትወድቅ(የመስዋዕት በግ ብትሆን) ብቻህን ተጠያቂ አይደለህም! ራስህን ብቻ አትውቀስ! እልፍ በል! ታገል! እመነኝ ታመሰግነኛለህ!
✍️ ሸገር ታይምስ
1 095
የቻናላችን አድሚን የሆነችው beti 526 አምጥታ አልፋለች..what a score🥹 ብለናል በቅርቡ እንዴት ይሄን ውጤት እንዳመጣች ተሞክሮዋን ለቀጣይ ተፈታኞች ታካፍለናለች🤗
1 095
ውጤት በምን ይታያል ?
" ነገ ጥዋት 12 ሰዓት ላይ በዌብሳይት እና በSMS ተማሪዎች ውጤታቸውን ማየት ይቻላሉ። " - ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ
Created ➠ androethiop
1 095
በአጠቃላይ በ2015 ከተፈተኑ ተማሪዎች ውስጥ 3.2 በመቶ ብቻ ናቸው 50 በመቶ እና ከዛ በላይ ያስመዘገቡት።
ከአምናው የተሻለ የፈተና ህግ የማክበር ነገር ዘንድሮ ተስተውሎል
አምና 13600 ተማሪዎች ፈተና አቋርጠው የውጡ ሲሆን ዘንድሮ ምንም ተማሪ አላቋርጠም
በአማካኝ 28.65 ከ መቶ በአንድ ተማሪ
በተፈጥሮ ሳይንስ 29.8 %
በማህበራዊ ሳይንስ 27%
በግል ፈተና የወሰዱ 160ሺህ በላይ ተፈታኞች 14ሺህ
በኢትዮጵያ ከፍተኛው 649 በተፈጥሮ ሳይንስ ሴት ከክሩዝ ትምህርት ቤት
ከማህበራዊ ሳይንስ 533 ከደብረ ማርቆስ አዳሪ ትምህርት ቤት
ከ600 በላይ ያመጡ 205 ተማሪዎች ከተፈጥሮ ሳይንስ
ከማህበራዊ ሳይንስ 15 ተማሪዎች ከ500በላይ ከ600
ከ50% በላይ ተማሪዎች ከ 26% በታች አምጥቷል በጣም አስድጋጭ ነው።
በዘንድሮ አመትም Remedial እንደሚደገም አስከትለው ተናግረዋል ።
ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ
@androethiop
1 095
ውጤቱ እንዴት ነው ?
ከፍተኛ ውጤት ተፈጥሮ ሳይንስ 649 ፤ የማህበራዊ ሳይንስ 533 ሆኖ ተመዝግቧል።
649 ያመጣችው የአዲስ አበባ ልደታ ክሩዝ ትምህርት ቤት ስትሆን 533 ያመጣው ከደ/ማርቆስ አዲስ አለማየሁ ትምህርት ቤት ነው።
@androethiop
1 095
የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤትን በተመለከተ ትምህርት ሚኒስቴር ከደቂቃዎች ቡሃላ መግለጫ ይሰጣል። የፈተናው ውጤትም ዛሬ ይፋ ይደረጋል!
መልካም እድል ❤️
ከHigh school እስከ Campus አብረናችሁ ነን !
SHARESHARE
╔════════════╗
JOIN: @QesemAcademy
JOIN: @QesemAcademy
╚════════════╝ ⇲
1 095
2015 Entrance Exam ተፈታኞችን ይመለከታል ።
ውጤትን በተመለከተ በአንዳንድ ቻናሎች ብዙ ትክክል ያልሆኑ መረጃ እየተሰራጩ ይገኛሉ።
ውጤት ይፋ የሚደረግበት ትክክለኛ ቀን የሚያውቀው ትምህርት ምንስቴር ብቻ ነው!
ትምህርት ምንስቴር እንደገለፀው ከሆነ እስከ መስከረም 30 መጠበቅ አለብን።ምናልባት መያራዝም ከሆነ እስከ 30 ይፋ ልደረግ ይችላል።
ትክክለኛው መረጃ ከታማኝ ምንጭ ስናገኝ እናሳውቃለን።
ከዚህ ውጭ "ውጤት ዛሬ ይፋ ይደረጋል" ይህን Join አድርጉ" የሚሉት አሉባልታ ነው እንጅ እስካሁን የተገለጸው አዲስ መረጃ የለም።
1 095
Repost from ስናስብ *አለ አይደል....*
.
.
.
.
ሊስትሮው: ለመጥረግ እንዲመቸኝ እኮ ነው
እኔ: አይ አይ አትፍታው... ለemergency ነው። እንደዚህ ጫማዬን ላስጠርግ ስቀመጥ የሚደርስብኝን አላቅም። እንዳልጓዝ የሚሻው ብዙ ነው። ካየኋቸው እሮጣለሁ። ከመንገዴ ከምቀር በቆሸሸ ጫማ መሮጥ ይሻለኛል።
ሊስትሮው: እንደዛ ከሆነ ቅድሚያ ክፈል..
@snasb_hasab
1 095
የ 12 ክፍል ውጤት ተለቋል እየተባለ የሚወራው ወሬ ውሸት ነው እና pls እንደዚአይነት ነገሮች እንዲያስደነግጣችሁ አትፍቀዱ ከታማኝ ምንጭ መረጃ ሰብስቡ እኛ ውጤት እንደተለቀቀ ወዲያውኑ የምናሳውቃችሁ ይሆናል🤗
