en
Feedback
Grade 8 Saint John Baptist De La Salle Catholic School

Grade 8 Saint John Baptist De La Salle Catholic School

Open in Telegram
566
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
Repost from New textbooks.gov
+7
Science Grade 8 Student Textbook.pdf9.68 MB

Revised _አስቸኳይ ማስተካከያ_ውድ የተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች፦ ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው መርሀ_ግብር መሠረት ትምህርት የሚጀምረው ሰኞ መስከረም 09/01/2016  ዓ.ም ለግማሽ ቀን ማለትም እስከ 7:00 ስዓት መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን። ማሳሰቢያ: ሁሉም ወላጅ ልጁን 7:00 ስዓት  ላይ መጥቶ የመውሠድ ግደታ አለበት።                      @St.John School

አስቸኳይ ማስተካከያ_ውድ የተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች፦ ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው መርሀ_ግብር መሠረት ትምህርት የሚጀምረው ሰኞ መስከረም 14/01/2016  ዓ.ም ለግማሽ ቀን ማለትም እስከ 7:00 ስዓት መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን። ማሳሰቢያ: ሁሉም ወላጅ ልጁን 7:00 ስዓት  ላይ መጥቶ የመውሠድ ግደታ አለበት።                      @St.John School

ውድ የተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች፦ እንኳን ለአድስ ዓመት በሠላም አደረሳችሁ እያልን የ 2016 ዓ.ም ትምህርት የሚጀምረው ሰኞ መስከረም 07/01/2016 ዓ.ም ለግማሽ ቀን ማለትም እስከ 7:00 ስዓት መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን። ማሳሰቢያ: ሁሉም ወላጅ ልጁን 7:00 ስዓት ላይ መጥቶ የመውሠድ ግደታ አለበት። @St.John School

ለነባር ተማሪዎች በሙሉ:_ ሪፖርት ካርድ ያልወሰዳችሁ ፀሐፊ ቢሮ በመምጣት እንድትወስዱ በጥብቅ እናሳስባለን።                                     ት/ቤቱ

አስቸኳይ=ለነባር ተማሪዎች በሙሉ: ምዝገባ የመጨረሻው ቀን ነገ ዓርብ ሀምሌ 21/2015 ዓ.ም ስለሆነ መመዝገባችሁን እንዳትረሱ ለማለት ነው።

ለነባር ተማሪዎች በሙሉ:_ የ 2016 ዓ.ም ምዝገባን በተመለከተ ማክሰኞ(ሀምሌ 18/2015 ዓ.ም) ምዝገባ ስለሚጀመር ሪፖርት ካርድ እየያዛችሁ በመምጣት እንድታስመዘግቡ እናሳስባለን። ማስታወሻ: በመብራት ምክንያት ሀምሌ 17/2015 ዓ.ም ምዝገባ ባለመጀመራችን ይቅርታ እንጠይቃለን።                                     ት/ቤቱ

ለነባር ተማሪዎች በሙሉ:_ የ 2016 ዓ.ም ምዝገባን በተመለከተ ሰኞ(ሀምሌ 17/2015 ዓ.ም) ማስታወቂያ ስለሚለጠፍ መጥታችሁ በማየት በሚሰጠው የጊዜ ገደብ ዉስጥ እንድታስመዘግቡ እናሳስባለን። ማሳሰቢያ:_ 1. ማስታወቂያ ሳያነብ እና ያልተጠቀሠውን የገንዘብ መጠን ወደ ት/ቤቱ አካውንት አውቀውም ይሁን ሳያውቁ ከት/ቤቱ አስተዳደር ፍቃድ ውጭ ወደ ት/ቤቱ አካውንት ገቢ የሚሆንን ገንዘብ የማይመልስና ተጠያቂ የማይሆን መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን። 2. ባንክ የተከፈለበትን እና ተማሪው ከክፍል ወደ ክፍል የተዘዋወረበትን ሪፖርት ካረድ በሚጠቀሰዉ ቀን ያላመጣ ተመዝጋቢ እንዳልተመዘገበ ይቆጠራል። 3.በሚጠቀሰው ቀን በማይመዘገቡ ተማሪዎች ቦታ ት/ቤቱ አድስ ተማሪዎችን ይተካል። 4. ማስታወቂያ አላየሁም ወይንም አልሰማሁም ብሎ ከተጠቀሰው ቀን ውጭ የሚመጣን ተመዝጋቢን ት/ቤቱ እንደማያስተናግድ በጥብቅ እናሳስባለን። ት/ቤቱ

ለ8ኛ ክፍል ነባር ተማሪዎች በሙሉ፦ ትምህርት ስለተጀመረ ከ7ኛ ወደ 8ኛ ክፍል ያለፋችሁ ከነገ ሀምሌ 6/2015 ዓ.ም ጀምሮ በት/ት ገበታችሁ ላይ እንድትገኙ።

ለ8ኛ ክፍል ነባር ተማሪዎች በሙሉ፦ ትምህርት ስለተጀመረ ወደ 8ኛ ክፍል ያለፋችሁ ከነገ ሀምሌ 6/2015 ዓ.ም ጀምሮ በት/ት ገበታችሁ ላይ እንድትገኙ።

Repost from N/a
ውድ ወላጆች/አሳዳጊዎች፦ የ1ኛ፣የ2ኛ፣የ3ኛ፣የ4ኛ፣የ5ኛ ፣ እና የ7ኛ ክፍሎች የወላጆች/የአሳዳጊዎች ቀን(የካርድ ቀን) ነገ ቅዳሜ፣ሰኔ 24/2015 ዓ.ም ከ 3:00_5:00 ስዓት መሆኑን እንገልፃለን። ማሳሰቢያ፦ ለ6ኛ እና ለ8ኛ ክፍሎች አይኖርም።

Repost from N/a
ውድ ወላጆች/አሳዳጊዎች፦ የ1ኛ፣የ2ኛ፣የ3ኛ፣የ4ኛ፣የ5ኛ ፣ የ6ኛ እና የ7ኛ ክፍሎች የወላጆች/የአሳዳጊዎች ቀን(የካርድ ቀን) ነገ ቅዳሜ፣ሰኔ 24/2015 ዓ.ም ከ 3:00_4:00 ስዓት መሆኑን እንገልፃለን። ማሳሰቢያ፦ ለ6ኛ እና ለ8ኛ ክፍሎች አይኖርም።

CTE-Grade -7 Units 7 & 8 Summary Notes.pdf0.90 KB

GS -ST-G-7 U6-7.pdf22.89 MB

Citizenship Education Grade 7 Textbook .pdf8.97 MB

+1
Citizenship Education Grade 7 Textbook .pdf1-5.pdf4.10 MB