Grade 5 St.John Baptist De La Salle Catholic School
Open in Telegram
Grade_4
Show moreThe country is not specifiedThe category is not specified
231
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
January '24
January '24
+231
in 0 channels
Channel Posts
| 2 | Science Grade 5 Student Textbook.pdf | 866 |
| 3 | moral grade 5.pdf | 1 080 |
| 4 | +2 Mathematics Grade 5 Student Textbook.pdf | 888 |
| 5 | Revised _አስቸኳይ ማስተካከያ_ውድ የተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች፦
ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው መርሀ_ግብር መሠረት ትምህርት የሚጀምረው ረቡዕ መስከረም 09/01/2016 ዓ.ም ለግማሽ ቀን ማለትም እስከ 7:00 ስዓት መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን።
ማሳሰቢያ:
ሁሉም ወላጅ ልጁን 7:00 ስዓት ላይ መጥቶ የመውሠድ ግደታ አለበት።
@St.John School | 1 119 |
| 6 | አስቸኳይ ማስተካከያ_ውድ የተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች፦
ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው መርሀ_ግብር መሠረት ትምህርት የሚጀምረው ሰኞ መስከረም 14/01/2016 ዓ.ም ለግማሽ ቀን ማለትም እስከ 7:00 ስዓት መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን።
ማሳሰቢያ:
ሁሉም ወላጅ ልጁን 7:00 ስዓት ላይ መጥቶ የመውሠድ ግደታ አለበት።
@St.John School | 920 |
| 7 | ውድ የተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች፦
እንኳን ለአድስ ዓመት በሠላም አደረሳችሁ እያልን የ 2016 ዓ.ም ትምህርት የሚጀምረው ሰኞ መስከረም 07/01/2016 ዓ.ም ለግማሽ ቀን ማለትም እስከ 7:00 ስዓት መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን።
ማሳሰቢያ:
ሁሉም ወላጅ ልጁን 7:00 ስዓት ላይ መጥቶ የመውሠድ ግደታ አለበት።
@St.John School | 693 |
| 8 | moral grade 5.pdf | 878 |
| 9 | https://t.me/stjohngrade5 | 952 |
| 10 | ለነባር ተማሪዎች በሙሉ:_
ሪፖርት ካርድ ያልወሰዳችሁ ፀሐፊ ቢሮ በመምጣት እንድትወስዱ በጥብቅ እናሳስባለን።
ት/ቤቱ | 1 232 |
| 11 | አስቸኳይ=ለነባር ተማሪዎች በሙሉ:
ምዝገባ የመጨረሻው ቀን ነገ ዓርብ ሀምሌ 21/2015 ዓ.ም ስለሆነ መመዝገባችሁን እንዳትረሱ ለማለት ነው። | 1 252 |
| 12 | ለነባር ተማሪዎች በሙሉ:_
የ 2016 ዓ.ም ምዝገባን በተመለከተ ማክሰኞ(ሀምሌ 18/2015 ዓ.ም) ምዝገባ ስለሚጀመር ሪፖርት ካርድ እየያዛችሁ በመምጣት እንድታስመዘግቡ እናሳስባለን።
ማስታወሻ:
በመብራት ምክንያት ሀምሌ 17/2015 ዓ.ም ምዝገባ ባለመጀመራችን ይቅርታ እንጠይቃለን።
ት/ቤቱ | 8 135 |
| 13 | ለነባር ተማሪዎች በሙሉ:_
የ 2016 ዓ.ም ምዝገባን በተመለከተ ሰኞ(ሀምሌ 17/2015 ዓ.ም) ማስታወቂያ ስለሚለጠፍ መጥታችሁ በማየት በሚሰጠው የጊዜ ገደብ ዉስጥ እንድታስመዘግቡ እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ:_
1. ማስታወቂያ ሳያነብ እና ያልተጠቀሠውን የገንዘብ መጠን ወደ ት/ቤቱ አካውንት አውቀውም ይሁን ሳያውቁ ከት/ቤቱ አስተዳደር ፍቃድ ውጭ ወደ ት/ቤቱ አካውንት ገቢ የሚሆንን ገንዘብ የማይመልስና ተጠያቂ የማይሆን መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን።
2. ባንክ የተከፈለበትን እና ተማሪው ከክፍል ወደ ክፍል የተዘዋወረበትን ሪፖርት ካረድ በሚጠቀሰዉ ቀን ያላመጣ ተመዝጋቢ እንዳልተመዘገበ ይቆጠራል።
3.በሚጠቀሰው ቀን በማይመዘገቡ ተማሪዎች ቦታ ት/ቤቱ አድስ ተማሪዎችን ይተካል።
4. ማስታወቂያ አላየሁም ወይንም አልሰማሁም ብሎ ከተጠቀሰው ቀን ውጭ የሚመጣን ተመዝጋቢን ት/ቤቱ እንደማያስተናግድ በጥብቅ እናሳስባለን።
ት/ቤቱ | 903 |
| 14 | No text... | 844 |
