en
Feedback
Dire Soccer

Dire Soccer

Open in Telegram

የኢትዮዽያ ኘሪምየር ሊግ አዳዲስ መረጃዎች Join Us :- @DireSoccer ሀሳብና አስተያየት:- @direDire የሐሳብ መድረክ :- @Diresoccerfamily የፌስቡክ ድረ ገፅ :- https://m.facebook.com/diresoccer

Show more
1 289
Subscribers
-224 hours
-87 days
-3330 days
Posts Archive
🇪🇹 መልካም ጨዋታ 🇪🇹 ድሬሶከር የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከቡርኪናፋሶው አቻው ጋር በሚያደርጉት የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ሁለተኛ ጨዋታ መልካም ዕድል እንዲገጥማቸው ይመኛል። 💪 ድል ለኢትዮጵያ
🇪🇹 መልካም ጨዋታ 🇪🇹 ድሬሶከር የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከቡርኪናፋሶው አቻው ጋር በሚያደርጉት የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ሁለተኛ ጨዋታ መልካም ዕድል እንዲገጥማቸው ይመኛል። 💪 ድል ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን 💪 🏆 ድል ለዋልያዎቹ 🏆 @diresoccer

Repost from Soccer Ethiopia
የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ የመጀመሪያ ጨዋታ 65' 🇪🇹 ኢትዮጵያ 0-0 🇸🇱 ሴራሊዮን
+2
የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ የመጀመሪያ ጨዋታ 65' 🇪🇹 ኢትዮጵያ 0-0 🇸🇱 ሴራሊዮን

Repost from Soccer Ethiopia
የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ የመጀመሪያ ጨዋታ ሁለተኛው አጋማሽ ተጀምሯል! 🇪🇹 ኢትዮጵያ 0-0 🇸🇱 ሴራሊዮን *የኢትዮጵያ እና የሴራሊዮን ብሔራዊ ቡድኖች የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የመጀመሪያ ጨዋ
+1
የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ የመጀመሪያ ጨዋታ ሁለተኛው አጋማሽ ተጀምሯል! 🇪🇹 ኢትዮጵያ 0-0 🇸🇱 ሴራሊዮን *የኢትዮጵያ እና የሴራሊዮን ብሔራዊ ቡድኖች የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የመጀመሪያ ጨዋታ ሞሮኮ የክረምት ወቅት መግቢያ ላይ በመሆኗ በተከሰተው የዐየር ሁኔታ ምክንያት ሜዳው በጉም በመሸፈኑ ዘለግ ላሉ ደቂቃዎች ተቋርጦ የነበረ ቢሆንም አሁን ሁለተኛው አጋማሽ ተጀምሯል።

Repost from Soccer Ethiopia
የኢትዮጵያ እና ሴራሊዮን ጨዋታ ሁለተኛው አጋማሽ በስታዲየሙ ባለው ጭጋጋማ የዐየር ሁኔታ እስካሁን አልተጀመረም * ጨዋታው መቀጠል እና አለመቀጠሉ እስካሁን አልታወቀም
+1
የኢትዮጵያ እና ሴራሊዮን ጨዋታ ሁለተኛው አጋማሽ በስታዲየሙ ባለው ጭጋጋማ የዐየር ሁኔታ እስካሁን አልተጀመረም * ጨዋታው መቀጠል እና አለመቀጠሉ እስካሁን አልታወቀም

Repost from Soccer Ethiopia
የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ የመጀመሪያ ጨዋታ እረፍት! 🇪🇹 ኢትዮጵያ 0-0 🇸🇱 ሴራሊዮን
የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ የመጀመሪያ ጨዋታ እረፍት! 🇪🇹 ኢትዮጵያ 0-0 🇸🇱 ሴራሊዮን

Repost from Soccer Ethiopia
የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ የመጀመሪያ ጨዋታ 32' 🇪🇹 ኢትዮጵያ 0-0 🇸🇱 ሴራሊዮን
+2
የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ የመጀመሪያ ጨዋታ 32' 🇪🇹 ኢትዮጵያ 0-0 🇸🇱 ሴራሊዮን

Repost from Soccer Ethiopia
የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ የመጀመሪያ ጨዋታ ጨዋታው ተጀምሯል! 01' 🇪🇹 ኢትዮጵያ 0-0 🇸🇱 ሴራሊዮን
የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ የመጀመሪያ ጨዋታ ጨዋታው ተጀምሯል! 01' 🇪🇹 ኢትዮጵያ 0-0 🇸🇱 ሴራሊዮን

በዓለም ዋንጫ ማጣርያ የመጀመርያ ጨዋታ ሴራሊዮንንን የሚገጥመው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የመጀመርያ አሰላለፍ
በዓለም ዋንጫ ማጣርያ የመጀመርያ ጨዋታ ሴራሊዮንንን የሚገጥመው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የመጀመርያ አሰላለፍ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የዓለም ዋንጫ ማጣርያ የሀገር ቤት ዝግጅቱ የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ የደረሰ ሲሆን የብሔራዊ ቡድኑ አዲሱ አሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌ ከሴራሊዮን እና ቡርኪና ፋሶ ጋር ለሚያደርጉ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የዓለም ዋንጫ ማጣርያ የሀገር ቤት ዝግጅቱ የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ የደረሰ ሲሆን የብሔራዊ ቡድኑ አዲሱ አሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌ ከሴራሊዮን እና ቡርኪና ፋሶ ጋር ለሚያደርጉት ጨዋታ የሚጠቀሙባቸውን 23 ተጫዋቾችን ለይተዋል። ⚽️ ግብ ጠባቂዎች 1. ሰዒድ ሀብታሙ     2. አቡበከር ኑራ        3. ቢንያም ገነቱ         ⚽️ ተከላካዮች 4.ሄኖክ አዱኛ               5. ዓለምብርሃን ይግዛው           6. ያሬድ ባዬ                7. ሚሊዮን ሰለሞ         8. ምኞት ደበበ            9.ፈቱዲን ጀማል          10.ረመዳን የሱፍ        11.ያሬድ ካሳዬ           ⚽️ አማካዮች 12. ጋቶች ፓኖም       13. ናትናኤል ዘለቀ          14. ሱራፌል ዳኛቸው  15. ከነዓን ማርክነህ    16. ወገኔ ገዛኸኝ               17. የአብሥራ ተስፋዬ  ⚽️ አጥቂዎች 18. አቤል ያለው    19. አማኑኤል ገ/ሚካኤል 20. በረከት ደስታ     21. ሀብታሙ ታደሰ  22. ቸርነት ጉግሳ     23. ፍፁም ጥላሁን          @diresoccer @diresoccer

Repost from Soccer Ethiopia
አንጋፋው የድሬደዋ ኢንተርናሽናል ስታዲየም የመጫወቻ ሜዳ ለውጥ ተደርጎበታል ታሪካዊው የድሬደዋ ስታዲየም ከዛሬ ሃምሳ ዓመት በፊት ለአስረኛ የአፍሪካ ዋንጫ ለማዘጋጀት ሲባል ተገንብቶ አህጉር አቀፍም
+6
አንጋፋው የድሬደዋ ኢንተርናሽናል ስታዲየም የመጫወቻ ሜዳ ለውጥ ተደርጎበታል ታሪካዊው የድሬደዋ ስታዲየም ከዛሬ ሃምሳ ዓመት በፊት ለአስረኛ የአፍሪካ ዋንጫ ለማዘጋጀት ሲባል ተገንብቶ አህጉር አቀፍም ሆነ የውስጥ የተለያዩ ውድድሮችን እያስተናገደ በጊዜ ሂደት የተለያዩ ለውጦች እየተደረጉለት አሁን ያለንበት ጊዜ ደርሷል። ያለፉትን ሦስት ዓመታት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎችን በመቀበል ከተማዋ ስታስደናግድ ቆይታለች። ሆኖም ከተፈጥሮ ጋር በተያያዘ በዝናብ ምክንያት የመጫወቻ ሜዳው ምቹ አለመሆኑን ተከትሎ ውድድሮችን በማስተጓጎሉ ትችት ሲቀርብበት መቆየቱ የቅርብ ጊዜ ትውስታ ነው። ይህን ችግር በዘላቂነት ለመቅረፍ በማሰብ በከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ ክቡር ከድር ጁሀር ትዕዛዝ የገንዘብ ድጋፍ እና የቅርብ ክትትል ደረጃውን የጠበቀ የፊፋን መስፈርት ያሟላ ዘመናዊ አርቲፊሻል ሳር የማንጠፍ ስራ ተጀምሮ ወደ መጠናቀቁ ደርሷል። በዛሬው ዕለት ከንቲባ ከድር ጁሀር፣ የስፖርት ኮሚሽነር ፍራኦል ፣ የከተማው ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች እና ግንባታውን በመውሰድ እየሰራ የሚገኘው ታን ኢንጂነሪንግ ባለቤት የቀድሞ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች ፉአድ ኢብራሂም እንዲሁም የመገናኛ ቡዙኀን ባለሙያዎች በተገኙበት የሜዳውን አጠቃላይ የስራ እንቅስቃሴ ምልከታ ተደርጓል። በምንያህል ጥራት ሜዳው ተከላን ተካሂዷል የሚለውን እና ሌሎች ዝርዝር ጉዳዮችን አስመልክቶ የተሰጠውን ጋዜጣዊ መግለጫን ከቆይታ በኋላ ይዘን የምንመለስ ይሆናል።

Repost from Soccer Ethiopia
የጨዋታ 035 አሰላለፍ አዳማ ከተማ ከ ድሬዳዋ ከተማ
የጨዋታ 035 አሰላለፍ አዳማ ከተማ ከ ድሬዳዋ ከተማ

ንግድ ባንክ የመጀመሪያ ድሉን አሳክቷል ! የ2016 የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ የሁለተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሀድያ ሆሳዕና ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፈዋ
ንግድ ባንክ የመጀመሪያ ድሉን አሳክቷል ! የ2016 የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ የሁለተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሀድያ ሆሳዕና ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፈዋል። ለአዲስ አዳጊው ክለብ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የማሸነፊያ ግቧን ከድር ኩሊባሊ በራሱ ግብ ላይ ከመረብ አሳርፏል። ሀድያ ሆሳዕና በዚህ የውድድር ዘመን ያደረጋቸውን ሁለት የመጀመሪያ የሊግ ጨዋታዎች ተሸንፏል። ቀጣይ ጨዋታ ምን ይመስላል ? አርብ ጥቅምት 9 - ሀድያ ሆሳዕና ከ ወልቂጤ ከተማ ቅዳሜ ጥቅምት 10 - መቻል ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ @diresoccer

ቡናማዎቹ ተከታታይ ድል አስመዝግበዋል ! የሁለተኛ ሳምንት የ 2016 የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ጨዋታቸውን ከድሬዳዋ ከተማ ጋር ያደረጉት ኢትዮጵያ ቡናዎች 1 ለ 0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ተከታታይ ድላ
ቡናማዎቹ ተከታታይ ድል አስመዝግበዋል ! የሁለተኛ ሳምንት የ 2016 የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ጨዋታቸውን ከድሬዳዋ ከተማ ጋር ያደረጉት ኢትዮጵያ ቡናዎች 1 ለ 0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ተከታታይ ድላቸውን ማስመዝገብ ችለዋል። የቡናማዎቹን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ በፍቃዱ አለማየሁ ከመረብ ማሳረፍ ችሏል። የመጀመሪያ ሁለት የሊግ ጨዋታዎችን በድል የተወጣው ኢትዮጵያ ቡና በስድስት ነጥቦች ሊጉን በመምራት ላይ ይገኛል። ቀጣይ ጨዋታ ምን ይመስላል ? ቅዳሜ ጥቅምት 10 - ሀዋሳ ከተማ ከ ድሬዳዋ ከተማ እሁድ ጥቅምት 11 - ኢትዮጵያ ቡና ከ ባህር ዳር ከተማ @diresoccer

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በሚያስተናግዳቸው የሁለተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታዎች ዙሪያ ምን አስተያየት አልዎት?
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በሚያስተናግዳቸው የሁለተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታዎች ዙሪያ ምን አስተያየት አልዎት?

የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሁለተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ነገ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ስታድየም መካሄድ ይጀምራሉ!! #ድሬዳዋ_ከተማ 🆚 የኢትዮጵያ ቡና
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሁለተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ነገ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ስታድየም መካሄድ ይጀምራሉ!! #ድሬዳዋ_ከተማ 🆚 የኢትዮጵያ ቡና

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የደረጃ ሰንጠረዥ!
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የደረጃ ሰንጠረዥ!

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጀመሪያ ሳምንት ጨዋታ ውጤቶች
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጀመሪያ ሳምንት ጨዋታ ውጤቶች

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች ዛሬ ይከናወናሉ ! በጨዋታዎቹ ላይ ያልዎትን አስተያየት ያጋሩን! @diresoccer @diresoccerfamily
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች ዛሬ ይከናወናሉ ! በጨዋታዎቹ ላይ ያልዎትን አስተያየት ያጋሩን! @diresoccer @diresoccerfamily

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጀመሪያ ቀን ውጤቶች እና ቀጣይ የመጀመሪያ ሳምንት ጨዋታዎች!! @diresoccer
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጀመሪያ ቀን ውጤቶች እና ቀጣይ የመጀመሪያ ሳምንት ጨዋታዎች!! @diresoccer

#EthPL 🇪🇹 የ2016ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ በዛሬው ዕለት በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች በይፋ ውድድሩን ይጀምራል። አዘጋጅ ከተማዋ አዳማ ከተማ ከአዲስ አዳጊው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር በ
#EthPL 🇪🇹 የ2016ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ በዛሬው ዕለት በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች በይፋ ውድድሩን ይጀምራል። አዘጋጅ ከተማዋ አዳማ ከተማ ከአዲስ አዳጊው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር በሚያደርጉት ጨዋታ የአመቱ ውድድር የሚጀምር ይሆናል። ምሽት 12:00 ላይ ኢትዮጵያ ቡና ከ ሲዳማ ቡና ጋር ጨዋታቸውን ያደርጋሉ። tikvahethsport    @diresoccer @diresoccer