en
Feedback
Mana Murtii Aanaa Dadar

Mana Murtii Aanaa Dadar

Open in Telegram

Haqaaf Haqaan Hojjenna !!

Show more
2 164
Subscribers
No data24 hours
-27 days
-730 days
Posts Archive
QAJEELFAMA MADAALLII RAAWWII HOJII HOJJETTOOTA MOOTUMMAA NAANNOO OROMIYAA, LAKK. 20/2014

+1
የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት በረቂቅ የተጨማሪ እሴት ታክስ (የተእታ) አዋጅ መካተት የሚገባቸው ነጥቦችን አስመልክቶ የቀረቡ ምክረ ሃሳቦች

Repost from Justice club
Federal Ethics Committee's Role in Ethiopian Medical Malpractice Investigations by: Yishak Baraki If you like to contribute check our requirements: Here Follow us on LinkedIn #Legal_Updates @Justice_club

Seera Hojjetaafi Hojjechiisaa ppt 👉https://t.me/eluLaw

Murtiilee Dirqisiisaa Dhaddacha Ijibbaataa MMWF, Kanneen Dhimmoota Yakkaa qofa Ilaallatan, Haala Iftoomina Qabuufi Gabaabinaan (gabatee keessa teechifamuun) Abbaa Alangaa Waliigalaa Federaalaatiin kan Qophaa'eedha. Credit to Bisrat T. Hubachiisa: Haala Itti Ogeessi Gabaabsee Gabatee Keessatti Barreessu Hubannoo Dhuunfaa Isaa Irratti Hundaa'uu Waan Danda'uuf Qabiyyee Murtichaa Guutummaa Isaa Dubbisuu Hin Dagatinaa!         Credit to:Desalegn B.

Murtii dirqisiisaa Dhaddachi Ijibbaataa MMWF, dhaddacha gaafa 21/02/2015 ooleen Lakk.Ga.235413 ta'e irratti kennedha. (Kan hin maxxanfamne)      Desalegn B.

Qajeelfama Hundeeffama Koree Raggaasistuu,Teekinikaa fi Komii Raawwii Bittaa Ijaarsaa fi Tajaajila Gorsaa Mootummaa Naannoo Oromiyaa Lakkoofsa 27/2015

የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት ከሰኔ ወር 2015 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር 2016 ዓ.ም(EHRC Annual report for HPR))

👉የኢትዮጵያ የሽግግር ፍትህ ትግበራ ፍኖተ-ካርታ (ረቂቅ) 👉ETHIOPIA TRANSITIONAL JUSTICE IMPLEMENTATION ROADMAP (DRAFT)

ዘቢዳር ጠቅላላ ንግድ ኃ/የተ/የግል ማሕበር ስራ አስኪያጅ ፤አቶ ሀብታሙ ዳኜ እና አቶ ደረጀ ከድር (7) ሰዎች የሰ/መ/ቁ. 233838 *** የክሱ ይዘት በአጭሩ ተጠሪዎች የማህበሩ መስራች አባላት ስንሆን ማህበሩ ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ የሚጠበቅብንን ግዴታዎች ስንወጣ ቆይተናል፣ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 2012 መጀመርያ አካባቢ በማህበሩ ስራ አስኪያጅ 2ኛ አመልካች በኩል የማህበሩን ደንብኛ የጠቅላይ ፍርድ ቤት አስገዳጅ ህጎችን የሚቃረን ውሳኔዎች ተሰጥተዋል፤ በዚህም መሰረት የማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ አለመጠራት፣የማህበሩን እንቅስቃሴ እና ሂሳብ ለማወቅ አለመቻል እና ሌሎች መብቶቻችንን መጠቀም አልቻልንም፤ ይህን መብታችን እንዲከበር በተለያየ ጊዜ በቃልና በጽሁፍ ለማህበሩ ማስጠንቀቂያ የሰጠን ቢሆንም ችግሩ ሊስተካከል አልቻለም፣ በመሆኑም የማህበሩ ሂሳብ በገለልተኛ ወገን ተጣርቶ እንዲቀርብና የትርፍ ክፍፍል ተደርጎም ከሆነ ድርሻችን እንድንካፈል እንዲሁም መብትና ግዴታችን ተለይቶ እንድንሰራ፤ የማህበሩ ሊቀመንበር ኃላፊነቱን በአግባቡ እየተወጣ ባለመሆኑ በሌላ የማህበሩ አባል ወይም ከማህበሩ አባል ውጪ በሆነ ሶስተኛ ወገን እንዲተካ ይወሰንልን በማለት ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው፡፡

Repost from Desalegn B.
Namni Lafa Baadiyyaa Bittaafi Gurgurtaa Dhoksaatiin Argate Darbiinsa Yeroo Akka Ittisaatti Kaasuu Ni Danda'aa? (Labsii Lakk.248/2015 Kwt 53(2) irratti xiyyeeffachuun Marii abbootii seeraa Manneen Murtii Godina Harargee Lixaa Waliin 'Google Meeting'dhaan Taasifame)        Desalegn B.

+1
👉በወንጀል የተገኘ ንብረት ህጋዊ ማስመሰል እና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መርዳት ወንጀልን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣ አዋጅ ቁጥር…………/2016 👉በወንጀል ተግባር የተገኘ ገንዘብን ወይም ንብረትን ሕጋዊ አስመስሎ ማቅረብ አዋጅ አጭር ማብራሪያ

+2
👉ለ2017 በጀት ዓመት የተደገፈ በጀት 👉በጀት ዝርዝር መግለጫ ለእያንዳዱ አካላት የተመደበ በጀት ዝርዝር

የወንጀል ቅጣትን መገደብ - ሕጉና ተግባሩ ጸሐፊ፡- ዜና ሁነኛው

+1
የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት በረቂቅ የተጨማሪ እሴት ታክስ (የተእታ) አዋጅ መካተት የሚገባቸው ነጥቦችን አስመልክቶ የቀረቡ ምክረ ሃሳቦች

Wixinee Labsii Hojjattoota Mootummaa Federaalaa HAARAWA....2016

Repost from Desalegn B.
Commercial Banks of Ethiopia stands against the new Commercial Code provision/s and its implications   By Daniel Fekadu    Desalegn B.

International Humanitarian Law and the Law of Armed Conflict. The Peace Operations Training Institute