Kotebe Primary School Teachers Channel
Open in Telegram
This Channel created for Kotebe Primary School Teachers .By this Channel the School Can Communicate easily with you.
Show more1 580
Subscribers
+524 hours
+87 days
+1130 days
Posts Archive
አስቸካይ ጥሪ
ለሁሉም መምህራን በሙሉ ነገ ማለትም በቀን 23/10/2018 ዓ/ም ከጠዋቱ በ2ከ30 አሰቸካይ መልክት ሰላለ በሰአቱ እንድትገኙ እያሳሰብኩኝ መቅረትም ሆነ ማርፈድ የማይቻል መሆኑን አሳውቃለው
ቀን 21/10/2018
👉ጥብቅ ማሳሰቢያ
👂ለከፍል ኃላፊ መምህራን በሙሉ
የተሳሳተ የተማሪዎች ውጤት ኢ-እስኩል ላይ ያስገቡ መምህራን ስላሉ ውጤቱ እሰከሚስተካከል ድረስ ካርድ እንዳይሰራ በጥብቅ እናሳስባለን::
guyyaa 21/102018
barsiisota Ab-daree hundaaf
Barsiisonni tokko tokko qabxii barattôotaa dogoggoora ta'e ''E-School'' irratti kan galchan waan jiraniif hanga dogoggora isaanii sirreessanitti warri Ab-daree immoo kaardii akka hin hojjanne cimsinee isin beeksifna.
ማሳሰቢያ
ለመምህራን በሙሉ
የተማሪ ውጤት E-school ላይ ስታስገቡ የተማሪዎች ስም በቅደም ተከተል ላይቀመጥ ስለሚችል የተማሪዎቹን ስም በማንበብ በጥንቃቄ እንዲታስገቡ አጥብቀን እናሳስባለን።እንድሁም አስገብታችሁ የጨረሳችሁት መምህራን ድጋሜ E-school ላይ በመግባት ትክክል መሆኑን እንድታረጋግጡ። የተማሪ ዉጤት በስህተት E-school ላይ አስገብታችሁ ከተማሪም ሆነ ከወላጅ ለሚመጠ ቅሬታ ት/ቤቱ ሀላፊነት የማይወስድ መሆኑን እናሳስባን።
Yaadachiisa
Barsiisota hundaaf
Qabxii barattootaa E-school irratti yommuu galchitan maqaan barattootaa duraa duuba kan hin eeganne ta'uu waan maluuf maqaa isaanii dubbisuun of eeggannoon Akka galchitan cimsinee isin yaadachiifna.Qabxii barattootaa dogongoraan E-school irra galchuun komii barataa irraayis ta'ee maatii biraa dhufuuf manni barumsaa itti gaafatamummaa kan hin fudhanne ta'uu isin yaadachiifna.
ጥብቅ ማሳሰቢያ
ለመምህራን በሙሉ የተወሰኑ ተማሪዎች ማርክ የተሳሳተ እየገባ በመሆኑ ካርድ ከመሰራቱ በፊት በጥንቃቄ ቅደምተከተሉን አይታችሁ ኢ--እሰኩል ላይ እንድታስገቡ እያሳወኩኝ በመምህሩ ስተት ምክንያት ካርድ ቢበላሽ ያጠፋው አካል ሀላፊነት የሚወስድ መሆኑን አሳውቃለው::
ጥብቅ ማሰታወቂያ
ሁሉም መምህራኖች የተማሪዎች ውጤት ትንተና አሰከነገ ማለትም 18/10/2018 አስከ 6ሰአት ገቢ እንድታረጉ እያሳሰብን በወቅቱና በሰአቱ የማያሰገባ መምህር ተጠያቂ የሚሆን መሆኑን እናሳውቃለን::
ት/ቤቱ
Repost from የካ ክፍለ ከተማ ት/ፅ/ቤት mereja
✔️የ6ኛ 8ኛ ክፍል ተፈታኞችን ኦረንቴሽን ይመለከታል
➡️የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች እና አስፈጻሚ ፈታኞች ሱፐርቫይዘሮችና ሌሎች አካላት( አርብ 5/10/2018)ከጠዋቱ 2:00-4:00 ኦረንቴሽን የሚሰጥ ሲሆን
➡️የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች እና አስፈጻሚ ፈታኞች ሱፐርቫይዘሮችና ሌሎች አካላት አርብ (5/10/2018)ከጠዋቱ 4:00-6:00 ኦረንቴሽን የሚሰጥ ስለሆነ ተፈታኝ ተማሪዎቻቹህ በተጠቀሰ ሰአት በፈተና ጣቢያቸው እንዲገኙ መልክት ይተላለፍ!
➡️ማሳሰቢያ:-በኦረንቴሽን ያልተገኘ ማንኛውም ፈተና አስፈጻሚ በፈተናው የማይሳተፍ ሲሆን በተጠባባቂ የሚተካ ይሆናል!!
ማሳሰቢያ---ከላይ ስማችሁ የተጠቀሰው መምህራን በተለጠፈው የትምህርት አይነት የተወሰኑ ተማሪዎች ያልሞላችሁ መሆናችሁን አውቃችሁ በአስቸካይ እነዱታሰተካክሉ አሳስባለው::
ሁሉም መምህራን በፍጥነት እያያችሁ እስከ ሰኔ 3 አጠናቃችሁ በፅሁፍ ሪፖርት ለዋና ር/መመህር እንድታቀርቡ በጥብቅ እያሳሰብኩኝ ከተባለው ቀን ያሳለፈ መምህር ተጠያ እንደሚሆን አሳሰባለው
+5
ከ9--11/9/2018 ዓ/ም በተደረገው የኢንሰፔክሽን ውጤት ደረጃ 3ትን በማሰጠበቅና ውጤቱን እንዲሻሻል የት/ቤቱ መምህራን/ሰራተኞች/ተማሪዎችና ወላጆች ሚና ከፍተኛ የነበረ በመሆኑ እንኳን ደስ አለን ስንባባል
ጥብቅ ማሲሰቡያ
የ1ኛ ሴሚሰተር ውጤት ያላጠናቀቃችሁ መምህራን በአስቸኳይ እንድታጠናቅቁ እያሳሰብን ሳታጠናቅቁ ቀርታችሁ ሲስተም ቢዘጋ ሀላፊነት የምትወስድ መሆኑን አሳውቃለው
ማስታቂያ
ለሁሉም መምህራንና ሰራተኞች በሙሉ ቀን24/9/2018 ሀገራዊ ምርጫ ምክንያት በማድረግ ጠዋት ወደሰራ መግቢያና 6ከ30 ወደቤት መመለሻ የፐፕሊክ ሰርቢሰና የከተማ አቶቢስ የተዘጋጀ መሆኑን እናሳውቃለን::
Continues Assessment result Entry Status
@titodere @seliiina9
CC: Kedir Eshool PM @YonasD @Nagasimo
Kindly find attached the latest assessment result entry progress for the Regular program, organized by school, subject, and the number of completed and pending continuous assessment records.
Kindly inform and follow up with the schools to ensure they complete the remaining assessment records before the extended deadline of May 31, 2026.
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
