en
Feedback
Kotebe Primary School Teachers Channel

Kotebe Primary School Teachers Channel

Open in Telegram

This Channel created for Kotebe Primary School Teachers .By this Channel the School Can Communicate easily with you.

Show more
1 612
Subscribers
-124 hours
-47 days
-1230 days
Posts Archive
አስደሳች ዜና በ33ኛ የትምህርት ጉባዬ ላይ ተማሪ ማርቆስ ፍቅሩ ከትምህርት ቤታችን በ8ኛ ክፍል ውጤት በአዲስአባ ትምህርት ቢሮ እውቅና አግኝታል።
+1
አስደሳች ዜና በ33ኛ የትምህርት ጉባዬ ላይ ተማሪ ማርቆስ ፍቅሩ ከትምህርት ቤታችን በ8ኛ ክፍል ውጤት በአዲስአባ ትምህርት ቢሮ እውቅና አግኝታል።

photo content

photo content

ማስታወቂያ ለመምህራነና ሰራተኞች በሙሉ ደሞዝ ክፍያ በስኬቶ ባንክእንዲሆን ስለተላለፈ ኮተቤ ኮሌጅ ያለው ስኬትባንክ በመሄድ አካውንት እንድትከፍቱ

photo content

Check out Derso Aytegeb's video! #TikTok https://vm.tiktok.com/ZSVA6ccYK/ This post is shared via TikTok Lite. Download TikTok Lite to enjoy more posts: https://www.tiktok.com/tiktoklite

?utm_source=telegram&utm_campaign=client_share&share_link_id=1ba3e771-dadf-4d3b-84be-44fb36469781&share_app_id=1340&ugbiz_name=Unknown&enable_checksum=1 This post is shared via TikTok Lite. Download TikTok Lite to enjoy more posts: https://www.tiktok.com/tiktoklite

ማሳሰቢያ ለመምህራን በሙሉ አሰከአርብ ድረሰ የሚጠበቅባችሁን እየጨረሳችሁ ክሊራንስ እንድትጨርሱ

ነብስ ይማር ለቤተሰቦቹ መፅናናትን ይስጣቸው

የሀዘን መልእክት የተወደደው ተማሪያችን ኖሲስ ንጉሴ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን በሰማን ጊዜ በጥልቅ ሀዘን ነው። የአንድ ወጣት ሕይወት በዚህ መልኩ መቋረጡ ለቤተሰቦቹ፣ ለወዳጆቹ፣ ለመምህራኑ እና ለተማሪ ጓደኞቹ ከባድ ሀዘን ነው። በዚህ የሀዘን ሰዓት በተለይ ለኖሲስ ቤተሰቦች እና ወዳጆች ልባዊ መጽናናታችንን እንገልጻለን። የልጃቸውን፣ የወንድማቸውን እና የወዳጃቸውን መለየት ምንኛ ከባድ እንደሆነ ቃላት ሊገልጹት አይችሉም። ነገር ግን በዚህ የልብ ስብራት ጊዜ እግዚአብሔር ለቤተሰቡ ብርታትን፣ ሰላምን እና መጽናናትን ይስጣቸው። "እኔ ትንሣኤና ሕይወት ነኝ፤ በእኔ የሚያምን ቢሞት ደግሞ ይኖራል።" — ዮሐንስ 11፥25 ይህ የእምነት ቃል በዚህ ከባድ ጊዜ ለልባችን ተስፋ ይሁን። ሞት በአካል ይለያል እንጂ ፍቅርንና መልካም ትዝታን ሊያጠፋ አይችልም። ኖሲስ በሚያውቁት ሰዎች ልብ ውስጥ በመልካም ትዝታ ይኖራል። እንደ መምህራንና የስራ ባልደረቦች በዚህ ከባድ ጊዜ ከቤተሰቡ ጎን በመቆም ሀዘናችንን እና መጽናናታችንን እንገልጻለን። ኖሲስ ንጉሴ፣ እግዚአብሔር ነፍስህን በሰላም ያሳርፍ። ለቤተሰቦችህ እና ለምትወዳቸው ሁሉ መጽናናትን ይስጣቸው። የማይረሳው ትዝታህ ሁሌም ከእኛ ጋር ይኑር። ነፍስ ይማር። 🕊️

ነገ 4ሰአት ትምህርት ቤት ተገናኝተን ለቅሶ እንድረስ ቤቱ ከትምህርት ቤቱ ጀርባ ነው

ነብሱን በአፀደገነት ያኑርልን የ7ኛ ክፍል ተማሪ ኖሲስ ንጉሴ
ነብሱን በአፀደገነት ያኑርልን የ7ኛ ክፍል ተማሪ ኖሲስ ንጉሴ

photo content

photo content

ነብስ ይማር የሚችል ቀብር እንሂድ

የመስሪያ ቤታችን ባልደረባ የሆኑት የወ/ት ትዕግስት አበባው አባት ስላረፉ ቀብር በ6:00ስአት ሳሊተ ምህረት ቤተ ክርስቲያን ነው።

ለምታገኛቸው ተማሪዎች አሳውቁ

✔️የትምህርት እድል ✅ለ6️⃣ኛእና8️⃣ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች
✔️የትምህርት እድል ✅ለ6️⃣ኛእና8️⃣ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች