Kotebe Primary School Teachers Channel
Ir al canal en Telegram
This Channel created for Kotebe Primary School Teachers .By this Channel the School Can Communicate easily with you.
Mostrar más1 572
Suscriptores
+124 horas
+107 días
Sin datos30 días
Archivo de publicaciones
ጥብቅ ማሰታወቂያ
ሁሉም መምህራኖች የተማሪዎች ውጤት ትንተና አሰከነገ ማለትም 18/10/2018 አስከ 6ሰአት ገቢ እንድታረጉ እያሳሰብን በወቅቱና በሰአቱ የማያሰገባ መምህር ተጠያቂ የሚሆን መሆኑን እናሳውቃለን::
ት/ቤቱ
Repost from የካ ክፍለ ከተማ ት/ፅ/ቤት mereja
✔️የ6ኛ 8ኛ ክፍል ተፈታኞችን ኦረንቴሽን ይመለከታል
➡️የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች እና አስፈጻሚ ፈታኞች ሱፐርቫይዘሮችና ሌሎች አካላት( አርብ 5/10/2018)ከጠዋቱ 2:00-4:00 ኦረንቴሽን የሚሰጥ ሲሆን
➡️የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች እና አስፈጻሚ ፈታኞች ሱፐርቫይዘሮችና ሌሎች አካላት አርብ (5/10/2018)ከጠዋቱ 4:00-6:00 ኦረንቴሽን የሚሰጥ ስለሆነ ተፈታኝ ተማሪዎቻቹህ በተጠቀሰ ሰአት በፈተና ጣቢያቸው እንዲገኙ መልክት ይተላለፍ!
➡️ማሳሰቢያ:-በኦረንቴሽን ያልተገኘ ማንኛውም ፈተና አስፈጻሚ በፈተናው የማይሳተፍ ሲሆን በተጠባባቂ የሚተካ ይሆናል!!
ማሳሰቢያ---ከላይ ስማችሁ የተጠቀሰው መምህራን በተለጠፈው የትምህርት አይነት የተወሰኑ ተማሪዎች ያልሞላችሁ መሆናችሁን አውቃችሁ በአስቸካይ እነዱታሰተካክሉ አሳስባለው::
ሁሉም መምህራን በፍጥነት እያያችሁ እስከ ሰኔ 3 አጠናቃችሁ በፅሁፍ ሪፖርት ለዋና ር/መመህር እንድታቀርቡ በጥብቅ እያሳሰብኩኝ ከተባለው ቀን ያሳለፈ መምህር ተጠያ እንደሚሆን አሳሰባለው
+5
ከ9--11/9/2018 ዓ/ም በተደረገው የኢንሰፔክሽን ውጤት ደረጃ 3ትን በማሰጠበቅና ውጤቱን እንዲሻሻል የት/ቤቱ መምህራን/ሰራተኞች/ተማሪዎችና ወላጆች ሚና ከፍተኛ የነበረ በመሆኑ እንኳን ደስ አለን ስንባባል
ጥብቅ ማሲሰቡያ
የ1ኛ ሴሚሰተር ውጤት ያላጠናቀቃችሁ መምህራን በአስቸኳይ እንድታጠናቅቁ እያሳሰብን ሳታጠናቅቁ ቀርታችሁ ሲስተም ቢዘጋ ሀላፊነት የምትወስድ መሆኑን አሳውቃለው
ማስታቂያ
ለሁሉም መምህራንና ሰራተኞች በሙሉ ቀን24/9/2018 ሀገራዊ ምርጫ ምክንያት በማድረግ ጠዋት ወደሰራ መግቢያና 6ከ30 ወደቤት መመለሻ የፐፕሊክ ሰርቢሰና የከተማ አቶቢስ የተዘጋጀ መሆኑን እናሳውቃለን::
Continues Assessment result Entry Status
@titodere @seliiina9
CC: Kedir Eshool PM @YonasD @Nagasimo
Kindly find attached the latest assessment result entry progress for the Regular program, organized by school, subject, and the number of completed and pending continuous assessment records.
Kindly inform and follow up with the schools to ensure they complete the remaining assessment records before the extended deadline of May 31, 2026.
ለት/ቤታችን መምህራን/ሰራተኞችና ሱፐርቫይዘሮች በሙሉ በሁላችሁም ጥረትና ርብርብ የኡንስፔክሽን ውጤታችን ደረጃ 3ትን ከማስጠበቃችን ባሻገር የውጤት መሻሻልም ያሳየን በመሆኑ እንዃን ደሰአለን አላችሁ!!!
Repost from Yeka Education
+2
🔠🔠🔠
✔️በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተናዎች የሚሰጡበት ጊዜ ይፋ ሆናል፡፡
(ግንቦት 13/2018 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን ከተማ አቀፍ የ6ኛ ክፍል የአንደኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ፈተና እና የ8ኛ ክፍል የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርተፍኬት ፈተና የሚሰጥበት ጊዜ ይፋ ሆናል፡፡
📌በዚህ መሰረትም ከተማ አቀፍ የ6ኛ ክፍል የአንደኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ፈተና ሰኔ 8 ፣ 9 እና 10/2018 ዓ.ም
✅እንዲሁም የ8ኛ ክፍል የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርተፍኬት ፈተና ሰኔ 11 እና 12/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሚሰጥ ይሆናል፡፡
📌ከሰኔ 8 እስከ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ.ም በሚሰጠው በዚህ ከተማ አቀፍ ፈተና በ6ኛ ከፍል 84,882 ተማሪዎች 199 የመፈተኛ ጣቢያዎች እንዲሁም በ8ኛ ከፍል 86,808 ተማሪዎች 201 የመፈተኛ ጣቢያዎች ፈተናዉን ለመውሰድ ተመዝግበዋል፡፡
መልካም ፈተና✅
🔠🔠🔠🅰️
🔤🔤🔤🔤
🔠🔠🔠
🔤🔤🔤
ቻናላችን ይህ ነው
👇👇👇👇👇👇
❤️❤️❤️❤️❤️
https://t.me/dam76
ለመምህራን በሙሉ አርብለት የነበረው ቅንጅታዊ አሰራራችን በጣም አሰደሳች ነበርና ሰኞና ማክሰኞም የሚቀጥል በመሆኑ መዘናጋት እንዳይኖር ከአደራ ጭምር አሳሰባለው
✅ *እንድታውቁት*
*ሞዴል ፈተና በሚሰጥበት ፕሮግራም* *መደበኛ ትምህርት ፕሮግራም ጎን ለጎን ስለሆነ በሌሎች* *ክፍል ደረጃ የመማር መስተማር ሂደት ባለበት የሚቀጥል ይሆናል*
Repost from የካ ክፍለ ከተማ ት/ፅ/ቤት mereja
+3
✔️በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ፣ የ8ኛ እና የ6ኛ ክፍል የሁለተኛ ሴሚስተር ከተማ አቀፍ ሞዴል ፈተና መስጫ ጊዜ ሰሌዳ
(ግንቦት 6/2018 ዓ.ም)
⬇️⬇️⬇️
https://t.me/yeka2016channel
Repost from የካ ክፍለ ከተማ ት/ፅ/ቤት mereja
+3
✔️በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ፣ የ8ኛ እና የ6ኛ ክፍል የሁለተኛ ሴሚስተር ከተማ አቀፍ ሞዴል ፈተና መስጫ ጊዜ ሰሌዳ
(ግንቦት 6/2018 ዓ.ም)
⬇️⬇️⬇️
https://t.me/yeka2016channel
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
