Ustaz Ali Husen (Abu Abduslam)
Open in Telegram
ይህ ቻናል በአላህ ፍቃድ የሰለፍዮች ሙሀደራ ፤ ከሰለፎች ንግግር የተወሰዱ አጫጭር ጽሑፎች እና ሌሎችም የተለያዩ እውቀቶች የሚሰራጭበት ቻናል ነው፡፡
Show more2 518
Subscribers
-124 hours
-37 days
+10830 days
Posts Archive
Repost from አቡ ሙዓዝ (Abu muaz)
قال الشيخ محمد حياة الولوي الهاروي حفظه الله
والعجب من محمد حامي الدين أنه جعل سيد قطب وأمثاله في مقام الجبال الراسخة، وجعل من يرد عليهم ويبين أخطاءهم كالغزال الضعيف الذي لا يستطيع أن ينال من الجبال شيئًا.
فقال: «الذين يردون عليهم كالغزال تنطح الجبال، فتعود وقد كسر قرنها الجبال، والجبال جبال، وأضاف بقوله، والحاصل أن هؤلاء ليسوا مبتدعة، ومن قال عنهم مبتدعة فقد فسر الخطأ بدعة».
📕لرد المبين على محمد حامي الدين
في ثنائه على رئيس الإخوان وقائدهم سيد قطب وأمثاله،
https://t.me/hussenabass123/7327
https://t.me/hussenabass123/7327
Repost from 𝐒𝐞𝐦𝐢𝐫 𝐉𝐞𝐦𝐚𝐥 (𝐀𝐛𝐮 𝐇𝐚𝐟𝐬𝐚𝐡)
#ያሲን ኑሩ በኢማሙ'ል ቡኻሪ ላይ የነቢዩን መውሊድ ከማክበር ጋር አያይዞ የዋሸውን ውሸት ማጋለጥና ከያሲን ኑሩ ጋር የተደረገ ውይይት
🩸በአዲስ አበባ በዳር አስ-ሱንና የሸሪዓ እውቀት ማዕከል የተደረገው ሙሐደራ ።
🎙በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን (ሀፊዘሁላህ)
🗝 ከተዳሰሱ ቁልፍ ነጥቦች መካከል በጥቂቱ:
— በባለፈው ሙውሊድ ላይ የኢኽዋኖች ሚና...
— ኢኽዋኖች በአላህና በመልእክተኛው፣ (ሶሊላሂል ዐለይሂ ወሰለም) ዲን የቀጠፉ፣ ስለመሆናቸው፣
— አዲስ የሚጨምር ጭምርት ሁሉ ቢድዐህ ስለመሆኑ...
— መልእክተኛው (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) በኡማዬ ላይ የምፈራው አጥማሚ የሆኑ መሪዎችን ነው ስለ ማለታቸው
— የድምፃችን ይሰማ አስነዋሪ ድርጊት...
— ሐሚድ ሙሳ መውሊድ 3ኛ በዓል ነው ስለ ማለቱ
— ለአንተም በርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል፡፡ መስሚያ፣ ማያም፣ ልብም እነዚህ ሁሉ (ባለቤታቸው) ከእነሱ ተጠያቂ ነውና፡፡
— ውሸትን ተጠንቀቁ አደራችሁን ውሸት ወደ ጥመት ይመራልና፣ጥመት ደግሞ ወደ እሳት ይመራልና...
— መልእክተኛው ሆን ብሎ የዋሸ ሰው፣ ከእሳት መቀመጫውን ያዘጋጅ
— የሙናፊቆች መታወቂያ ሶስት ናቸው: እነሱም:
1. ሲናገር ይዋሻል፣
2. ቀጠሮን ያፈርሳል፣
3. ሲታመን የሚሉ ይክዳል።
— ያሲን ኑሩ፦ "አላህ ፀሐይን የፈጠራት በረቢዑል አወል ነው ስለማለቱ"— ያሲን ኑሩ ይህን ያለው ማስረጃ ኖሮት ሳይሆን ሰዎችን መውሊድን እንዲያከብሩ ለማነሳሳት ብሎ ነው። ንግግሩም መሰረተ ቢስ ንግግር ነው። ይህን ንግግር ከየት ነው ያመጣው?
— ያሲን ኑሩ በሰለፎች ላይ የቀጠፈ ስለመሆኑ (ሰለፎች ረቢዑ ነበዊ ብለዋል ብሎ ስለ መዋሸቱ)—ይህ ስያሜ ደግሞ የሰለፊዮች ሳይሆን የሱፊዮች ስያሜ ስለመሆኑ...
— አሕሉስ-ሱናዎች ትክክለኛ ሰነድ ነው ሚቀበሉት እንጂ አሉ ተባለ...አይቀበሉም
— መናም (ሕልም) እንፈታለን ብለው ገንዘብ ሚቀበሉ ሰዎች አሉ...
— አላህ ኩፍርን የደነገገበት ለአቡ ለሕብ ሰኞ-ሰኞ ቅጣት ይቀነስለታል...ብሎ በኢማሙል ቡኻሪ የዋሸና የቀጠፈ ስለመሆኑ...
— የቡኻሪ ዘገባና የያሲን ኑሩ ውሽት...
— ሰለፊዮች ማስረጃን ይፈትሻሉ፣ ይጠይቃሉ፣ሰነዱንም ይጠይቃሉ...
— ዐብዱሏህ ኢብኑል ሙባረክ -ረሂመሁላህ- ሰነድ ከዲን ነው ስለማለታቸው..
— ያሲን ኑሩ ለመውሊድ ያመጣው መረጃና የኢብኑ ሀጀር ምልከታ...
— "መናም" በሸሪዓ ጉዳዮች ላይ በያን አይሰጥበትም...
— አላህ ፊርዐውን የጀሃነም መሆኑ እንዳፀደቀበት በአቡ ለሕብም ላይ አፅድቆበታል..
— በአላህና በመልእክተኛው (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የካደ የተለያዩ ሶደቃዎችን ቢሰጥ፣ የሰጠው ሶደቃ ተቀባይነት አይኖረውም፣
— እናታችን ዓኢሸህ (ረዲየላሁ ዐንሃ): ኢብኑ ጁድ'ዐን በጃሂሊየህ ጊዜ፣ ዝምድናን ይቀጥል ፣የተራበን ይመግብ ነበር ታዲያ ይህ በጎ ስራው ይጠቅመዋልን?! የሚል ጥያቄ መልእክተኛውን (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ስለመጠየቋ..
— የነሷራዎች እና የሙስሊሞች እድር
— ካፊር በቅርቢቷ ዓለም በጎን ስራ ከሰራ ሚንዳውን እዚሁ ነው ሚመነዳው
— መልእክተኛውን (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) በመውሊድ ይመጣሉ ስለ ማለታቸው..
— በድሩ ሑሰይን መውሊድ ነው ሚያጠላን?! ነው ስለ ማለቱ
— ታዲያ የሱንና ዱዓቶች የት ገቡ?!
— የተምይዕ ዱዓቶች የት ገቡ?!
— የቀድሞውና አዲሶቹ ሙመይዓዎች የት ገቡ?!
— ሙመይዓዎች "ሱኒዮችን" እያዋረዱ "ሙብተዲዎች" ከፍ-ከፍ ስለማድረጋቸው...
— ከሱንና ዘንበል ሲሉ፣ቀልባቸው ተዘነነበለ...
https://t.me/shakirsultan/2528
(فائدة منهجية قيمة)
❍ قال الالباني - رحمه الله -:
" أوصي بأمرين"
قال أوصي لمن أراد الارتقاء والترقي في الدعوة إلى الله – عز وجل - : أوصيه بأمرين:
🔸 الأمر الأول: أن يكون كثير الصلة بكتب أهل العلم الماضين المعروفين بالعلم النافع والعقيدة الصحيحة، أن يكون كثير الصلة لا ينقطع عن الأولين، إذا أراد الارتقاء والترقي لا ينقطع عن الأولين عن الذين قد ماتوا.
🔸 ثانيًا: الاتصال بأهل العلم الأحياء ما أمكنه إلى ذلك سبيلًا حتى يتأثر بمسارهم ويستفيد من اخلاقهم وسلوكهم.
▪المصدر:
سلسلة الهدى والنور>الشريط رقم: [١٨٨] .
Repost from Abufaa'izah Official Channel
ﻻ ﺗﻐﺮُﻧّﻜُﻢ صفحتي ﻭﻛﺘﺎﺑﺎﺗِﻬَﺎ ، ﻭﻻ ﻣﻨﺸُﻮﺭَﺍﺗِﻲ ﻭﻛﺜﺮَﺓِ ﺍﻟﻤﻮﺍﻋِﻆ ، ﺇﻧّﻤﺎ ﻫﻲَ ﺗﺬﻛﺮﺓ ﻟﻨﻔﺴِﻲ ﻗﺒﻠﻜُﻢ ..
ﻓﺄﻧﺎ ﺃﻭّﻝ ﺍﻟﻤُﻘﺼّﺮﻳﻦَ ، ﻭﺃﻭّﻝ ﺍﻟﻤﺤﺘﺎﺟﻴﻦ ﻟﺘﻠﻚ ﺍﻟﻤﻮﺍﻋﻆ
ﺃﻧﺎ ﻓﻘﻂ ﺃﺣﺎﻭِﻝُ ، ﻭﺃﺟﺎﻫﺪ ﻧﻔﺴﻲ ﻣﺎ ﺍﺳﺘﻄﻌﺖُ .. ﻭﻻﺯﻟﺖُ ﻓِﻲ ﺑﺪﺍﻳﺔِ ﺍﻟﻄّﺮِﻳﻖ ، ﺃﺗﺬﺑﺬَﺏُ ﺑﻴﻦ ﻓﺘُﻮﺭٍ ﻭﺍﺳﺘﻘﺎﻣﺔٍ .. ﻭﻟﻜﻦ ﺃﻗﻮﻝُ ﻓﻲ ﻧﻔﺴِﻲ : ﻟﻌﻞّ ﺍﻟﻠﻪ ﻳﻘﺒِﺾُ ﺭُﻭﺣِﻲ ، ﻓﺄﺟِﺪُ ﻣﺎ كتبتُ ﺻﺪﻗﺔً ﺟﺎﺭﻳَﺔً ، ﻗﺪ ﺗﻨﻔﻊ ﺃﺣﺪﻫﻢ ﺃﻭ ﻗﺪ ﻳﻌﻤﻞ ﺑﻬَﺎ ﺁﺧﺮ .
ﻭﻟﻨﺘﺬﻛّﺮ ﺩﺍﺋِﻤﺎً ﺑﺄﻥّ حسابنا ﻓِﻲ ﺃﻱّ ﺑﺮﻧﺎﻣَﺞٍ ﺟﺰﺀٌ ﻣﻦ ﺻﺤِﻴﻔﺘِﻨﺎ .
ﻓﻼ ﻧﺘﻬَﺎﻭﻥ ﻓﻲ ﺍﻷﻣﺮِ ، ﻭﻻ ﻧﺘﺴَﺎﻫﻞ ، ﻭﻧﺘﺮُﻙ ﺧﻠﻔَﻨَﺎ ﺫﻧُﻮﺑﺎً ﺟﺎﺭيةً ، ﺗﻬﻮﻱ ﺑﻨَﺎ ﺇﻟﻰ ﺍﻟﺨﺴﺎﺭﺓِ ﻭﺍﻟﺨُﺬﻻﻥِ ، ﻭﺍﻟﻌﻴﺎﺫُ بالله .
منقول
Repost from ኢብን ሽፋ - Ibn Shifa
👉 አዲስ pdf
عنوان:- الفصل المبين في دحض شبهات وتلبيسات محمد حامي الدين.
ርእስ:- ግልፅ የሆነ መለያ፣ የሙሀመድ ሃሚዲንን ብዥታና ማምታቻ በማጋለጥ ላይ…
📝 بقلم الشيخ الدكتور حسين بن محمد بن عبد الله الإثيوبي السلطي حفظه الله
📝 አዘጋጅ፦ ሸይኽ ዶ/ር ሑሰይን ቢን ሙሀመድ ቢን ዐብደላህ አል-ኢትዮጲ አስ-ሲልጢይ (ሀፊዘሁላህ)
(ዐረቢኛ የምትችሉ pdf አውርዳችሁ አንብቡት)
#join ⤵️ ቴሌግራም ቻናል
https://t.me/HussinAssilty
https://t.me/HussinAssilty
[عُمق فهمِ السَّلفِ لدواخلِ النُّفُوس ومداخلِ الشَّيطان]
قَالَ سُفيانُ الثوريُّ -ناصحاً عبَّاد بن عَبَّادٍ-:
«إِيَّاكَ أن تكونَ كمن يُحبُّ أن يُعملَ بقولهِ أو يُنشر قولُهُ أو يُسمع قولُهُ، فَإِذَا تُركَ ذلك منه عُرفَ فيه!
وإياك وحُبَّ الرئاسة، فإنَّ الرجلَ يكونُ حُبُّ الرئاسةِ أحبَّ إِلَيْهِ من الذهب والفضةِ، وهو بابٌ غامضٌ لا يُبصرُهُ إلاَّ البصيرُ من العُلماءِ السَّماسرةِ، فتفقَّد بقلبٍ واعمل بنيَّةٍ…».
[«الجرح والتعديل» لابن أبي حاتم (٨٦/١)، و«حلية الأولياء» لأبي نُعيم (٣٧٧/٦)، وانظر: شرح حديث «ما ذئبان جائعان» لابن رجب (٨٦/١)]
قال فضيلة الشيخ محمد بن صالح العثيمين -رحمه الله-:
« أوصي نفسي وإياكم أن نسأل الله دائما الثبات على الإيمان، وأن تخافوا؛ لأن تحت أرجلكم مزالق، فإذا لم يثبتكم الله -عز وجل- وقعتم في الهلاك، واسمعوا قول الله -سبحانه وتعالى- لرسوله ﷺ أثبت الخلق وأقواهم: {ولولا أن ثبتناك لقد كدت تركن إليهم شيئا قليلا} أي: تميل ميلا قليلا، ولو فعلت ذلك {لأذقناك ضعف الحياة وضعف الممات ثم لا تجد لك علينا نصيرا}.
فإذا كان هذا للرسول ﷺ فما بالنا نحن؛ ونحن ضعفاء الإيمان، واليقين، وتعترينا الشبهات، و الشهوات، فنحن على خطر عظيم، فعلينا أن نسأل الله الثبات على الحق، وألا يزيغ قلوبنا».
الشرح الممتع (٥/ ٣٨٨)
Repost from ዳር አስ-ሱንና Dar As-sunnah Channel
ለኢብኑ ሙነወር የተሰጠ ምላሽ
ርእስ:- ሠለፊዮችን መዳኺላ የሚለው ማንነው?
🎙በሸይኽ ዶ/ር ሑሰይን ቢን ሙሀመድ አስ-ሲልጢ (ሀፊዘሁላህ)
በዳር አስ-ሱንና የሸሪዓ እውቀት ማዕከል
ጥር 17/2016 የተደረገ
የዳር አስ-ሱንና የቴሌግራም 👇👇 ቻናል #join በማድረግ ይቀላቀሉ
https://t.me/DarASSunnah1444
https://t.me/DarASSunnah1444
Repost from درر العلامة المحدث-ربيع بن هادي المدخلي
مآخذ منهجية على سفر الحواليلفضيلة الشيخ العلامة المحدث ربيع بن هادي المدخلي -رحمه الله- https://t.me/DrRabeeM/4325 الدال على الخير كفاعله #ربيع_السنة #ربيع_المدخلي
Repost from የወራቤ ሰለፊዮች መገናኛ
🚫| የሰለፊዮች የሰርግ ፕሮግራም!
➽ እነሆ ነገ እሁድ ጳጉሜ 01-2018 የወንድማችን ዐብድረዛቅ ሙሐመድ እና የእህታችን ዓኢሻእ ሙኽተር የሰርግ ፕሮግራም በማስመልከት ልዩ የደዕዋ ፕሮግራም ተዘጋጅቷል!።
💺 ተጋባዥ እንግዶች፦
🎙ኡስታዝ አቡ ሙዓዝ ተጁዲን ዐብድረህማን አላህ ይጠብቀው
🎙ኡስታዝ አቡ ኑህ ሚስባህ ሙሐመድ አላህ ይጠብቀው
— ሌሎችም....
⏰ ሰዓት ፦ ከ4:00 እስከ 8:00
➽ኢንሻአላህ ሞቅ ደመቅ ያለ የሱና ሰርግ ፕሮግራም ነው ሁላችሁም ተጋብዛችኋል እንደያመልጣችሁ !።
#የወራቤ_ሰለፊዮች_መገናኛ_ግሩፕ!
https://t.me/Ehsanmedresaworabe
فضل_العلم_وطلابه_وبيان_فضل_العلماء_22_3_1448_بالجامعة_الإسلامية.mp359.63 MB
📌 قال الإمام ابن القيّم:✍🏻 «مَن ضحِك من النّاس ضُحِك منه ومَن عيَّر أخاه بعمل ابتُليَ به ولا بُدّ». 📘 الفروسيّة (٤٤٦). ⚡️ኢማም ኢብኑልቀይም አሏህ ይዘንለትና እንዲህ ይላል፦ 🔸በሰዎች የሳቀ ሰው በሱም ይሳቅበታል። 🔸በተፈተነበት ተግባር ላይ ወንድሙን ያነወረ ሰው፥ለሱም አይቀርለትም። 📘አልፈሩሲያ(446)
Repost from ኢብን ሽፋ - Ibn Shifa
አዲስ Pdf
عنوان :- الرد المبين على محمد حامي الدين
في ثنائه على رئيس الإخوان وقائدهم سيد قطب وأمثاله
✍ للشيخ محمد بن حيات الولوي حفظه الله
ሙሀመድ ሃሚዲን የኢኽኑ'ል ሙስሊሚን መሪ የነበረውን ሰይድቁጥብን ባወደሰበት ንግግሩ ላይ የተሰጠ ግልፅ ምላሽ
https://t.me/SheikMohmmedHyatHara
https://t.me/SheikMohmmedHyatHara
Repost from 𝐒𝐞𝐦𝐢𝐫 𝐉𝐞𝐦𝐚𝐥 (𝐀𝐛𝐮 𝐇𝐚𝐟𝐬𝐚𝐡)
بسم الله الرحمن الرحيم
الحمد لله الذي بنعمته تتم الصالحات، وبتوفيقه تتحقق الخيرات، وبتيسيره تُطفأ الفتن، وصلى الله وسلم على نبينا محمد وعلى آله وصحبه أجمعين.
أما بعد:
يقول العلامة ابن باز رحمه الله: « أوصيكم أيها الأخوة بتقوى الله، وأوصيكم بالتعاون على البر والتقوى، وأوصيكم بطيب الكلام، والحرص على طيب الكلام، على الأسلوب الحسن، وعلى الرِّفق في الدَّعوة، وحسن الظنِّ بإخوانكم أهل السنة، وعدم نشر ما يُّشوِّه سمعتهم من أغلاط، بل عالجوها بالطرق القيمة، بالمحادثة بينكم، بالاتصال الهاتفي، بالزِّيارة، بالمكاتبة الطيبة حتى تزول الوحشة، وحتى يتضح الحق، وحتى يزول الخطأ ..، والهدف هو هداية الناس ، وإخراجهم من الظلمات إلى النور » اهـ
{مجموع فتاوى الشيخ ابن باز» (22/372}
و أنا أتراجع عن كل كتاباتي ومقالاتي التي كانت في تلك الفتنة، وما زلت ولا أزال أستغفر الله تعالى مما كتبت ونشرت سواء في الشيخ حسين السلطي ، والشيخ عبد الحميد أو في غيره من المشايخ والإخوة من الدعاة ، ومثل قولي ليس في اثيوبيا عالم الجرح والتعديل، وليس المقصود من هذا إهدار مكانة العلماء، أو التقليل من شأنهم، أو إنكار جهودهم واجتهادهم، بل العلماء ورثة الأنبياء، ولهم حق الإكرام والتوقير والاحترام ، وتقدمي بين يدي العلماء في مسائل الكبار،ولا أبيح لأحد إقرار كتاباتي تلك أو نشرها، ومن فعل ذلك فأنا خصيمه عند الله يوم لا ينفع مال ولا بنون، والله المستعان.
وأسأل الله تعالى أن يثبّت الجميع على الحق، ويوحّد صفهم وأن يزيد إخواننا المحبين للخير حرصًا على الوحدة على الحق، وأن يبارك في مشايخنا من أهل العلم والدعوة، وأن يجعل هذا التراجع بدايةً لمزيد من التآلف والتعاون على البر والتقوى، وسدّ أبواب الفتن ما ظهر منها وما بطن.
هذا ما لدي والله من وراء القصد.
وصلى الله وسلم على نبينا محمد وعلى آله وصحبه أجمعين.
كتبه:
أبو فائزة خضر أحمد
23 ربيع الأول ١٤٤٨ هـ.
