AAU GENERAL
Open in Telegram
This channel created 👉 ለተማሪዎች ፈጣን መረጃ፣ 👉 በሁሉም ዲፓርትመንት የፈተና ወረቀቶች እና የተለያዩ ኮርስ ማቴርያሎች 👉 ነፃ የ scholarship ዕድሎች፣ 👉 በግቢያችን ዉስጥ የተሰሩ አዝናኝ ሜሞች 😂 👉 በየጊዜዉ የተለያዩ አዝናኝ ጨዋታዎች እየተጫወቱ ካርድ 🥇🥈🥉የሚሸለሙበት 😱፣ ሁሉኑም በአንድ ላይ በ @AAU_GENERAL አሁኑኑ join በማለት ቤተሰብ ይሁ
Show more6 787
Subscribers
+924 hours
+947 days
+10630 days
Data loading in progress...
Similar Channels
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+55
in 2 channels
August '26
+123
in 5 channels
Get PRO
July '26
+57
in 3 channels
Get PRO
June '26
+68
in 7 channels
Get PRO
May '26
+48
in 5 channels
Get PRO
April '26
+32
in 6 channels
Get PRO
March '26
+52
in 8 channels
Get PRO
February '26
+79
in 8 channels
Get PRO
January '26
+72
in 4 channels
Get PRO
December '25
+50
in 8 channels
Get PRO
November '25
+102
in 6 channels
Get PRO
October '25
+233
in 12 channels
Get PRO
September '25
+436
in 11 channels
Get PRO
August '25
+100
in 6 channels
Get PRO
July '25
+76
in 7 channels
Get PRO
June '25
+85
in 4 channels
Get PRO
May '25
+104
in 7 channels
Get PRO
April '25
+139
in 7 channels
Get PRO
March '25
+820
in 7 channels
Get PRO
February '25
+127
in 3 channels
Get PRO
January '25
+220
in 2 channels
Get PRO
December '24
+619
in 3 channels
Get PRO
November '24
+1 390
in 10 channels
Get PRO
October '24
+171
in 1 channels
Get PRO
September '24
+15
in 1 channels
Get PRO
August '24
+19
in 1 channels
Get PRO
July '24
+35
in 2 channels
Get PRO
June '24
+83
in 2 channels
Get PRO
May '24
+136
in 2 channels
Get PRO
April '24
+203
in 3 channels
Get PRO
March '24
+302
in 4 channels
Get PRO
February '24
+86
in 4 channels
Get PRO
January '24
+144
in 6 channels
Get PRO
December '23
+12
in 1 channels
Get PRO
November '23
+81
in 3 channels
Get PRO
October '23
+141
in 6 channels
Get PRO
September '23
+1
in 0 channels
Get PRO
August '23
+209
in 0 channels
Get PRO
July '23
+85
in 0 channels
Get PRO
June '23
+46
in 0 channels
Get PRO
May '23
+70
in 0 channels
Get PRO
April '23
+68
in 0 channels
Get PRO
March '23
+75
in 0 channels
Get PRO
February '230
in 0 channels
Get PRO
January '23
+24
in 0 channels
Get PRO
December '22
+20
in 0 channels
Get PRO
November '22
+32
in 0 channels
Get PRO
October '22
+20
in 0 channels
Get PRO
September '22
+15
in 0 channels
Get PRO
August '22
+14
in 0 channels
Get PRO
July '22
+25
in 0 channels
Get PRO
June '22
+17
in 0 channels
Get PRO
May '22
+16
in 0 channels
Get PRO
April '22
+39
in 0 channels
Get PRO
March '22
+24
in 0 channels
Get PRO
February '22
+52
in 0 channels
Get PRO
January '22
+132
in 0 channels
Get PRO
December '21
+27
in 0 channels
Get PRO
November '21
+352
in 0 channels
Get PRO
October '21
+755
in 0 channels
Get PRO
September '210
in 0 channels
Get PRO
August '210
in 0 channels
Get PRO
July '210
in 0 channels
Get PRO
June '210
in 0 channels
Get PRO
May '21
+2
in 0 channels
Get PRO
April '21
+635
in 0 channels
Get PRO
March '21
+343
in 0 channels
Get PRO
February '21
+6 749
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 03 September | +8 | |||
| 02 September | +11 | |||
| 01 September | +36 |
Channel Posts
+2
" አደጋው ያጋጠመው የማህበራዊ ሳይንስ ኮሌጅ ቋንቋ ት/ት ክፍል ህንጻ ላይ ነው "
ዛሬ በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ ውስጥ በሚገኘው የማህበራዊ ሳይንስ ኮሌጅ ቋንቋ ት/ት ክፍል ህንጻ ላይ እስካሁን ባልታወቀ ምክንያት ድንገተኛ የእሳት አደጋ ተከስቶ ነበር።
አደጋው በዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ እና በፀጥታ ሀይሎች እና የእሳት አደጋ መከላከል ባለሙያዎች ብርታት በቁጥጥር ስር ሊውል እንደቻለ ከወላይታ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
በአደጋው የደረሰው ጉዳት እና መንስኤ እየተጣራ ይገኛል።
| 2 | ምርጫ አሞላል ቪዲዬ
#Share
@AAU_GENERAL | 325 |
| 3 | ✅Universty Placement ‼️
የ2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ በመደበኛው የትምህርት መርሃ ግብር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ውጤት ላስመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ፡-
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና የትምህርት መስክ ምርጫችሁን ከነሐሴ 28 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ከታች የተቀመጠውን ማስፈንጠሪያ (Link) በመጠቀም ምርጫችሁን ት/ቤት መሄድ ሳይጠበቅባችሁ ባላችሁበት ቦታ እራሳችሁ በመሙላት እንድታሳውቁ እንገልጻለን።
ማስፈንጠሪያ (Link) https://student.ethernet.edu.et/
ማሳሰቢያ፡- የህክምና፣ የአካል ጉዳተኝነት፣ ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትያዎች እና ከ6 ወር በታች ህፃን የሚያጠቡ እናቶች አስፈላጊውን ሕጋዊ ማስረጃ ማያያዝ ይኖርባችኋል።
@AAU_GENERAL | 352 |
| 4 | +5 📢 PGDT Final Examination Notice
📅 Date: September 4–6, 2026
👨🎓 2018 Entry PGDT: Two examination sessions
👨🎓 2017 Entry PGDT: One examination session
📍 Venue & schedule: See the attached examination venue schedule.
📖 Trainees are advised to review the Information Booklet and Test Day Guide carefully.
Best of luck with your examinations! 🎓
@AAU_GENERAL | 364 |
| 5 | በፌዴራል ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመዝግባችሁ ለፈተና የተመረጣችሁ ተማሪዎች የሙከራ ፈተና ነገ ነሐሴ 28/2018 ዓ.ም ጠዋት 3:00 ጀምሮ የሚሰጥ በመሆኑ፤ በሚቀርባችሁ የፈተና መስጫ ማዕከል ከጠዋቱ 2:30 ተገኝታች የሙከራ ፈተናውን እድትወስዱ ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል።
Username እና Password መፈተኛ ማዕከሉ ስትደርሱ በጣቢያው ከሚመደቡ የፈተና ጣቢያ አስተባባሪዎች በኩል የምታገኙ መሆኑ ተገልጿል።
@AAU_GENERAL | 402 |
| 6 | 🚩For Fresh Graduates 🎴Dashen Bank SC🎴
▪️Position - Customer Service Officer- Maker
Educagion:Bachelor Degree in a business related field e.g. Marketing Management, Accounting, Management, Economics, Business Administration, Information Technology or any other equivalent fields.
▪️Find More Details here
💧💧💧💧💧
https://kebenajobs.com/job/dashen-bank-sc/
▪️Deadline : September 10, 2026
@AAU_ GENERAL | 434 |
| 7 | @AAU_GENERAL | 410 |
| 8 | ✅አዲስ ለሚገቡ ተማሪዎች ብቻ✅
በ AAU በምን ዲፓርትመንት መማር ትፈልጋላችሁ? | 631 |
| 9 | 📢 Announcement to MSc in Anesthesia Program Applicants 2019 E.C
Addis Ababa University, College of Health Sciences, Department of Anesthesia, welcomes all applicants who have applied for the MSc in Anesthesia Program.
All applicants are kindly requested to check the candidate list. Only candidates whose names appear on the list are eligible to take the entrance examination.
🗓 Date: Friday, September 4, 2026
📅 Ethiopian Calendar: ነሐሴ 29, 2018 ዓ.ም.
⏰ Time: 9:00 AM (3:00 ሰዓት)
📍 Venue: College of Health Sciences (CHS), Tikur Anbessa Specialized Hospital
🏢 Location: 3rd Floor, Computer Laboratory
⚠️ Eligible candidates are requested to arrive at the examination venue on time and bring the necessary identification and examination materials.
We wish all candidates success in the entrance examination!
Department of Anesthesia
@AAU_GENERAL | 585 |
| 10 | የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ አዲስ የቅጥር ማስታወቂያ
🔻Deadline: September 12, 2026
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በሥሩ ለሚገኙ የሥራ ክፍሎች ሰራተኞችን ቀጥሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
■ Position 1: Election Legal Assistant
■ Position 2: Liaison Officer
■ Position 3: Packing and Dispatching Junior Expert I
■ Position 4: Gender Expert
■ Position 5: Political Parties Support Expert
■ Position 6: Political Parties Liaison Expert
■ Position 7: Planning Expert
■ Position 8: Senior Research and Learning Expert
■ Position 9: Senior Communication Expert
■ Position 10: Head, Finance and Budget Department
■ Position 11: Deputy Head – Planning, Monitoring, Evaluation and Learning (PMEL) Department
■ Position 12: Deputy Head, Civic and Voter Education Department
■ Position 13: Deputy Head – Election Training Department
■ Position 14: Deputy Head, General Service Department
በኦንላይን ለማመልከት ሊንኩን ይጠቀሙ
👇👇👇
https://nebe-election.org/apply
@AAU_GENERAL | 488 |
| 11 | Hello there our next year AAU joining fellow students🙂
I wamt to share my experience with you about thw UAT test. So basically there are two parts, verbal reasoning and algebra. I expect that you already know that 55 questions are verbal and 45 are algebraic, so the verbal one is the most time consuming part compared to the algebraic, emphasize compared!! Cause i don't mean that the given time will not be enough. The algebraic questions are basic and simple algebra, most people will tell you that the test is like SAT but thats not true, SAT is on a whole another level this one is a lot easier. Don't stress yourselves l, practice on passages cause thats the one that needs practice. And for the algebraic one there are some area questions at most two from my experience, try to look at those types before you go for the exam. Overall it is a simple and basic test if you took good preparations and i want to assure you, you are making the best decision in your life by deciding to join AAU, maybe some fellow seniors would tell you the opposite cause of some academic pressure, but for opportunities and great enviromental workframe it is the best. Wish you a great test | 470 |
| 12 | #FYI
በነሐሴ 2018 ዓ.ም የጤና ሙያ ፈቃድ ፈተና የወሰዱ የጤና ባለሙያዎች ውጤት ተለቋል፡፡
በነሐሴ 2018 ዓ.ም በጤና ሚኒስቴር የተሰጠውን የጤና ሙያ የብቃት መዘና ፈተና የወሰዳችሁ ተመዛኞች ከዛሬ ነሐሴ 27/2018 ዓ.ም ጀምሮ https://hple.moh.gov.et ላይ በመግባትና የብሔራዊ መለያ ቁጥር (FAN) እና Password በማስገባት የፈተና ውጤታችሁን መመልከት የምትችሉ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
በውጤታችሁ ላይ ቅሬታ ያላችሁ ተመዛኞች ውጤት ከዛሬ ነሐሴ 27/2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 10 (አስር) ተከታታይ የሥራ ቀናት በስልክ ቁ. 952 በሥራ ሰዓት በመደወል ሙሉ ስም፣ ዲፓርትመንት እና የተማራችሁበትን የትምህርት ተቋም ስም በማሳወቅ ጥያቄዎቻችሁን ማቅረብ እንደምትችሉ ተገልጿል፡፡
በዚህ ዙር ለመጀመሪያ ጊዜ ተመዛኞች በተናጠል የውጤት ትንተና (Domain Analysis) ማየት እንደምትችሉ የተገለፀ ሲሆን፣ ይህም ራችሁን ለማሻሻልና የበለጠ ለማብቃት የሚያስችል ነው ተብሏል፡፡
የጤና ሙያ ፈቃድ ፈተናውን ያለፋችሁ ተመዛኞች ከሰኞ ዻጉሜን 02/2018 ዓ.ም ጀምሮ ስም ዝርዝራችሁ ወደ ክልል የሚላክ ስለሆነ የሙያ ፍቃዳችሁን 12ኛ ክፍል በተማራችሁበት ክልል ማውጣት የምትችሉ መሆኑን ሚኒስቱሩ አሳውቋል፡፡
#tikvahuniversity
@AAU_GENERAL | 596 |
| 13 | Africa CDC Youth Pre-Conference 2026
Are you ready to lead Africa’s health future?
Applications are now open for the Africa CDC Youth Pre-Conference (YPC) 2026, taking place in Addis Ababa on 21–22 November 2026, ahead of CPHIA 2026.
Open to young African health professionals, students, researchers, innovators, entrepreneurs, advocates, communicators, and community leaders.
Selected participants will receive full sponsorship to attend YPC 2026 & CPHIA 2026.
Deadline: 13 September 2026, 5:00 PM EAT
Apply: LINK
#AfricaCDC #YPC2026 #CPHIA2026 #AfricaReady #YouthLeadership #Opportunities | 567 |
| 14 | ሰው በቀንዱ ወግቶ የገደለው በሬ ተይዟል!
በወላይታ ሶዶ ከተማ የ35 አመት ወጣትን በቀንዱ ወግቶ የገደለው በሬ በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉን የሶዶ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ሀብታሙ አሰፋ ገልፀዋል።
በሬውን በቁጥጥር ስር ለማዋል በርካታ አባል ፖሊስ ተመድበው በሬው ላይ ከባድ የሚባል ጉዳት መድረሱን የፖሊስ መረጃ ያመለክታል።
የበሬው ባለቤት ከበሬው ጋር አብሮ መያዝ መቻሉን የሶዶ ከተማ ፖሊስ መረጃ ክፍል ገልጿል።
@AAU_GENERAL | 497 |
| 15 | 1788354165290.mp4 | 1 |
| 16 | +1 Dear graduate program applicants at the Department of Economics
Thank you for your interest in the our programs.
Attached, you will find the list of applicants along with their eligibility status.
Entrance exam Details
PhD in Economics & MSc in Economics
Date: Wednesday, September 9, 2026
Time: 1:00 PM - 5:00 PM
Venue: CoBE, Room: BE-EB-LH-01/02
MSc in Finance
Date: Tuesday, September 8, 2026
Time: 4:00 PM
Venue: School of Commerce
We kindly request all eligible candidates to arrive at least 30 minutes before the start time and bring a valid ID for verification.
We will Share other departments list when its available.
@AAU_GENERAL | 497 |
| 17 | Dear applicants,
Thank you for your interest in the MSc in Finance program.
Attached, you will find the list of applicants along with their eligibility status.
Only those marked Eligible are permitted to sit for the department-level entrance examination on "General Mathematics for Finance".
Entrance exam Details (MSc in Finance Applicants):
• Date: Tuesday, September 8, 2026
• Time: 4:00 PM
• Venue: School of Commerce
We kindly request all eligible candidates to arrive at least 30 minutes before the start time and bring a valid ID for verification.
Enclosed:
1. List of eligible students
Sincerely,
1
Martha Kibru (Ph.D.)
Chairwoman, Department of Economics
Addis Ababa University
@AAU_GENERAL | 552 |
| 18 | ከአደጋ የዳነው የ10 ሴኮንድ እድለኛ
የደህንነት ካሜራ ምስል በአስገራሚ ሁኔታ ህይወቱ ከተሰወረ አደጋ የተረፈን ሰው ታሪክ ይፋ አድርጓል።
ግለሰቡ ግቢውን አቋርጦ ወደ መኖሪያ ቤቱ በሰላም ሲገባ ምንም አይነት የስጋት ምልክት አልነበረም።
ነገር ግን ቤቱ ውስጥ በገባ በ10 ሴኮንዶች ውስጥ፡ እሱ ያልፈበት መንገድ ላይ አንድ ትልቅ ዛፍ ተደርምሶ ወደቀ።
በስፍራው ጥቂት ሴኮንዶች ዘግይቶ ቢሆን ኖሮ ሊደርስበት የሚችለው ጉዳት የከፋ ይሆን ነበር።
ቪዲዮው በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ትልቅ ትኩረት ያገኘ ሲሆን፡ ብዙዎች ግለሰቡ ሁለተኛ ልደቱን ማክበር እንዳለበት አስተያየት ሰጥተዋል።
ይህ አጋጣሚ በጥቂት ሴኮንዶች ልዩነት ውስጥ በህይወትና በሞት መካከል ያለው መስመር ምን ያህል ቀጭን እንደሆነ ሌላ ማረጋገጫ ሆኗል።
@AAU_GENERAL | 755 |
| 19 | #CTBE is hosting a high-level international convention that will be held from November 23-25, 2026. Thus, I would like to kindly request you to disseminate this call for papers for your staff, graduate students who are conducting research in railway infrastructure, rolling stock design, traction electrification, modern signalling, industrial AI, or operational safety and sustainability, etc. The call for paper is enclosed and we warmly invite and encourage submissions of papers to the AIRC 2026 to join academic leaders, policymakers, and industry experts shaping the future of African railway development!
𝘚𝘐𝘟 𝘛𝘙𝘈𝘊𝘒𝘚
Track 1: Infrastructure & Railway Engineering
Track 2 Rolling Stock Design & Predictive Maintenance
Track 3: Electrical Power Systems & Traction Electrification
Track 4: Signalling, Telecommunications & Control
Track 5 Smart Rail Transit & Industrial AI
Track 6 Operational Safety, Resilience & Sustainability
To submit paper or learn more about the convention, visit: www.airc.et
@AAU_GENERAL | 837 |
| 20 | 📢 ማስታወቂያ
በፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለመማር ተመዝግባችሁ ፈተና በመጠባበቅ ላይ ላላችሁ ተማሪዎች በሙሉ፤
ትምህርት ሚኒስቴር ለ2019 የትምህርት ዘመን ትምህርት በሚሰጥባቸው ነባርና አዲስ የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በ9ኛ እና 10ኛ ክፍል ተማሪዎችን አወዳድሮ ለመቀበል ባወጣው ማስታወቂያ መሰረት ተመዝግባችሁ በመጠባበቅ ላይ ያላችሁ ተማሪዎች የፈተና ፕሮግራም መውጣቱ ይታወሳል።
ይሁን እንጂ አንዳንድ ተማሪዎች የመፈተኛ ቦታቸውን ባለማዎቃቸው በአንድ ቀን ማራዘም አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል።
ስለሆነም ነሐሴ 28/2018 ዓ.ም የሙከራ ፈተና እንዲሁም ነሐሴ 29/2018 ዓ.ም ለዋናው ፈተና ፕሮግራም የወጣ መሆኑን አውቃችሁ በዚህ ፕሮግራም መሰረት ከጠዋቱ 2:30 በተመደባችሁባቸው ጣቢያዎች ራሳችሁን የሚገልጽ መታወቂያ በመያዝ እንድትፈተኑ እንገልጻለን
@AAU_GENERAL | 831 |
