ru
Feedback
AAU GENERAL

AAU GENERAL

Открыть в Telegram

This channel created 👉 ለተማሪዎች ፈጣን መረጃ፣ 👉 በሁሉም ዲፓርትመንት የፈተና ወረቀቶች እና የተለያዩ ኮርስ ማቴርያሎች 👉 ነፃ  የ scholarship ዕድሎች፣ 👉 በግቢያችን ዉስጥ የተሰሩ አዝናኝ ሜሞች 😂 👉 በየጊዜዉ የተለያዩ አዝናኝ  ጨዋታዎች እየተጫወቱ ካርድ 🥇🥈🥉የሚሸለሙበት 😱፣ ሁሉኑም በአንድ ላይ በ @AAU_GENERAL አሁኑኑ join በማለት ቤተሰብ ይሁ

Больше
6 666
Подписчики
+324 часа
-57 дней
-1930 день

Загрузка данных...

Похожие каналы
Нет данных
Возникли проблемы? Пожалуйста, обновите страницу или обратитесь к нашему support-менеджеру .
Облако тегов
Нет данных
Возникли проблемы? Пожалуйста, обновите страницу или обратитесь к нашему support-менеджеру .
Входящие и исходящие упоминания
---
---
---
---
---
---
Привлечение подписчиков
июль '26
июль '26
+49
в 2 каналах
июнь '26
+68
в 7 каналах
Get PRO
май '26
+48
в 5 каналах
Get PRO
апрель '26
+32
в 6 каналах
Get PRO
март '26
+52
в 8 каналах
Get PRO
февраль '26
+79
в 8 каналах
Get PRO
январь '26
+72
в 4 каналах
Get PRO
декабрь '25
+50
в 8 каналах
Get PRO
ноябрь '25
+102
в 6 каналах
Get PRO
октябрь '25
+233
в 12 каналах
Get PRO
сентябрь '25
+436
в 11 каналах
Get PRO
август '25
+100
в 6 каналах
Get PRO
июль '25
+76
в 7 каналах
Get PRO
июнь '25
+85
в 4 каналах
Get PRO
май '25
+104
в 7 каналах
Get PRO
апрель '25
+139
в 7 каналах
Get PRO
март '25
+820
в 7 каналах
Get PRO
февраль '25
+127
в 3 каналах
Get PRO
январь '25
+220
в 2 каналах
Get PRO
декабрь '24
+619
в 3 каналах
Get PRO
ноябрь '24
+1 390
в 10 каналах
Get PRO
октябрь '24
+171
в 1 каналах
Get PRO
сентябрь '24
+15
в 1 каналах
Get PRO
август '24
+19
в 1 каналах
Get PRO
июль '24
+35
в 2 каналах
Get PRO
июнь '24
+83
в 2 каналах
Get PRO
май '24
+136
в 2 каналах
Get PRO
апрель '24
+203
в 3 каналах
Get PRO
март '24
+302
в 4 каналах
Get PRO
февраль '24
+86
в 4 каналах
Get PRO
январь '24
+144
в 6 каналах
Get PRO
декабрь '23
+12
в 1 каналах
Get PRO
ноябрь '23
+81
в 3 каналах
Get PRO
октябрь '23
+141
в 6 каналах
Get PRO
сентябрь '23
+1
в 0 каналах
Get PRO
август '23
+209
в 0 каналах
Get PRO
июль '23
+85
в 0 каналах
Get PRO
июнь '23
+46
в 0 каналах
Get PRO
май '23
+70
в 0 каналах
Get PRO
апрель '23
+68
в 0 каналах
Get PRO
март '23
+75
в 0 каналах
Get PRO
февраль '230
в 0 каналах
Get PRO
январь '23
+24
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '22
+20
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '22
+32
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '22
+20
в 0 каналах
Get PRO
сентябрь '22
+15
в 0 каналах
Get PRO
август '22
+14
в 0 каналах
Get PRO
июль '22
+25
в 0 каналах
Get PRO
июнь '22
+17
в 0 каналах
Get PRO
май '22
+16
в 0 каналах
Get PRO
апрель '22
+39
в 0 каналах
Get PRO
март '22
+24
в 0 каналах
Get PRO
февраль '22
+52
в 0 каналах
Get PRO
январь '22
+132
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '21
+27
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '21
+352
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '21
+755
в 0 каналах
Get PRO
сентябрь '210
в 0 каналах
Get PRO
август '210
в 0 каналах
Get PRO
июль '210
в 0 каналах
Get PRO
июнь '210
в 0 каналах
Get PRO
май '21
+2
в 0 каналах
Get PRO
апрель '21
+635
в 0 каналах
Get PRO
март '21
+343
в 0 каналах
Get PRO
февраль '21
+6 749
в 0 каналах
Дата
Привлечение подписчиков
Упоминания
Каналы
28 июля+2
27 июля+3
26 июля+2
25 июля+1
24 июля0
23 июля+1
22 июля+1
21 июля+1
20 июля0
19 июля+1
18 июля0
17 июля+1
16 июля+1
15 июля+1
14 июля+3
13 июля+3
12 июля+1
11 июля+2
10 июля+5
09 июля+3
08 июля+4
07 июля+1
06 июля+2
05 июля+5
04 июля+2
03 июля+2
02 июля+1
01 июля0
Посты канала
Reminder Deadline is 31 July DAAD Helmut-Schmidt Scholarship 2027 in Germany (Fully Funded) Link: https://scholarshipscorner.
Reminder Deadline is 31 July DAAD Helmut-Schmidt Scholarship 2027 in Germany (Fully Funded) Link: https://scholarshipscorner.website/daad-helmut-schmidt-programme/ Scholarship Guide: https://scholarshipscorner.website/daad-helmut-schmidt-programme/ Scholarship benefits include a monthly stipend, tuition fee exemption, health insurance, travel allowances, study grants, and a German language course before the start of studies. Deadline: 31 July 2026 Credit: DAAD Germany Disclaimer: Scholarships Corner shares educational opportunities for informational purposes only. Applicants are encouraged to verify all details, eligibility criteria, deadlines, and requirements through the official source before applying. #ScholarshipsCorner #DAAD #DAADScholarship #studyingermany #scholarship

2
በኢትዮጵያ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ትምህርትን ለማሻሻል በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ፤ የትምህርት ሚኒስቴር ከብሪቲሽ ካውንስል ጋር በመተባበር የእንግሊዝኛ ቋንቋ ትምህርትን ለማጠናከርና ጥራቱን ለማሻሻ+3
በኢትዮጵያ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ትምህርትን ለማሻሻል በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ፤ የትምህርት ሚኒስቴር ከብሪቲሽ ካውንስል ጋር በመተባበር የእንግሊዝኛ ቋንቋ ትምህርትን ለማጠናከርና ጥራቱን ለማሻሻል የተዘጋጀውን የእንግሊዝኛ ቋንቋ ማሻሻያ ፕሮጀክት ወደ ተግባር ለማስገባት ቴክኒካል ሥራዎች በጋራ እየተሰሩ ነው።               ---------------------------- // ---------------------------- (ሐምሌ 21/2081 ዓ.ም) በፕሮጀክቱ ትውውቅ መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ትምህርት ጥራትን ለማሻሻልና የመምህራንን ሙያዊ ብቃት ለማጎልበት በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል። የእንግሊዝኛ ቋንቋ ክህሎት በተማሪዎች የወደፊት ትምህርታዊና ሙያዊ እድገት ላይ ወሳኝ ሚና ያለው በመሆኑ፣ ተማሪዎች በመንግሥትም ሆነ በግል ትምህርት ቤቶች በእኩል ዕድል የቋንቋውን ክህሎት እንዲያገኙ ማድረግ ቀዳሚ ትኩረት የሚሻ ጉዳይ መሆኑንም ሚኒስትሩ አብራርተዋል። በተጨማሪም፣ በዘርፉ ያሉ ተግዳሮቶች ፈጣን ምላሽ የሚፈልጉ መሆናቸውን ጠቅሰው፣ የእንግሊዝኛ ቋንቋ መምህራንን አቅም የመገንባት፣ የማስተማር ብቃታቸውን የማጎልበትና ውጤታማነታቸውን የማረጋገጥ ሥራዎች በተጠናከረ ሁኔታ ማከናወን እንደሚገባ ገልጸዋል። በኢትዮጵያ የእንግሊዝ አምባሳደር ዳረን ዌልች በበኩላቸው፣ ትምህርት ከማንኛውም ኢንቨስትመንት በላይ ዘላቂ ለውጥ የሚያመጣ ቁልፍ ዘርፍ መሆኑን ገልጸው፣ የእንግሊዝ መንግሥት በኢትዮጵያ የትምህርት ዘርፍ የሚደረጉ ማሻሻያዎችን በቀጣይነት እንደሚደግፍ አስታውቀዋል። አምባሳደሩ አክለውም፣ በቅርቡ በትምህርት ሚኒስቴርና በብሪቲሽ ካውንስል ትብብር በይፋ የተጀመረው የእንግሊዝኛ ቋንቋ ማሻሻያ ፕሮጀክት የዚህ ቁርጠኝነት አካል መሆኑን
401
3
#Vacancy Announcement 🏦አንበሳ ባንክ anbesa bank Educational Qualification LLB Degree in Law Position Junior Attorney Only 2024,2025,2026 Graduates       Geez Regional Office Interested applicants should present in person application letter along with CV & photocopies of credentials at: Lion International Bank S.C Northern Regional Office Jubruk Area in front of ERCS Mekelle Deadline: July 29, 2026 #LSU @AAU_GENERAL
311
4
🎓 Study Public Policy & Development Management at AAU! Applications are open for the 2026/27 Academic Year: • MA in Public P
🎓 Study Public Policy & Development Management at AAU! Applications are open for the 2026/27 Academic Year: • MA in Public Policy & Development Management (Regular & Extension) • PhD in Public Management & Policy 🌐 Apply Now:: https://portal.aau.edu.et 📍 Office: Eshetu Chole Bldg, Rms 507 & 407 (CoBE, AAU) 📞 Contact: +251 911753919 / +251 111 229 602 The Department @AAU_GENERAL
409
5
CTBE Placement Criteria and Information TLS @AAU_GENERAL
451
6
This is to share the official call for applications for the MSc and PhD Programs in Medical Microbiology for the 2026/27 Acad
This is to share the official call for applications for the MSc and PhD Programs in Medical Microbiology for the 2026/27 Academic Year. We encourage all eligible candidates to apply and wish all prospective applicants every success in the application process. Sincerely,
549
7
ለ33 ቀናት የሚቆይ ነፃ የሕክምና አገልግሎት መሰጠት ተጀመረ በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ “እሺ ለበጎ ተግባር” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው የክረምት የበጎ ፈቃድ ነፃ የሕክምና አገልግሎት ዛ+4
ለ33 ቀናት የሚቆይ ነፃ የሕክምና አገልግሎት መሰጠት ተጀመረ በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ “እሺ ለበጎ ተግባር” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው የክረምት የበጎ ፈቃድ ነፃ የሕክምና አገልግሎት ዛሬ ሐምሌ 20 ቀን 12018 ዓ.ም በይፋ ተጀምሯል። ይህ የበጎ አድራጎት መርሃ ግብር ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል፣ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ እና ከቦሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር የተዘጋጀ ነው። በአገልግሎቱ መክፈቻ ስነ-ስርዓት ላይ የቦሌ ክፍለ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ክፍሌ ለማ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ሃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት ሃላፊ ፕሮፌሰር ማቴዎስ እንሰርሙ እና የጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታልና የጤና ሳይንስ ኮሌጅ ቺፍ ኤግዚኪውቲቭ ዳይሬክተር ዶክተር ራሔል አርጋው ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ አመራሮችና የህክምና ባለሙያዎች ተገኝተዋል። ከፍተኛ የሕክምና ባለሙያዎች እና ስፔሻሊስቶች እየተሳተፉበት ባለው በዚህ መርሃ ግብር በርካታ የአካባቢው ነዋሪዎች የነፃ ሕክምናው ተጠቃሚ መሆን መጀመራቸው ታውቋል።
556
8
★ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የፍትሕ ሚኒስቴር ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ - በ0 አመት የኢፌዲሪ የፍትሕ ሚኒስቴር በሕግለመስራት ፍላጎቱ እና ተነሳሽነቱ ያላቸው እና ከዚህ በታች የተመላከቱ መስፈርቶችን የሚያሟ
★ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የፍትሕ ሚኒስቴር ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ - በ0 አመት የኢፌዲሪ የፍትሕ ሚኒስቴር በሕግለመስራት ፍላጎቱ እና ተነሳሽነቱ ያላቸው እና ከዚህ በታች የተመላከቱ መስፈርቶችን የሚያሟሉ የሕግ ባለሙያዎችን በዐቃቤ ሕግነት ለመቅጠር ይህ ማስታወቂያ ወጥቷል። ✅ የሥራ መደብ፡ (ዐቃቤ ሕግ) ዐቃቤ ሕግ ደረጃ ሦስት  ■ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋም በሕግ ትምህርት በመጀመሪያ ዲግሪ በ2018 ዓ.ም የተመረቀ /የተመረቀች፤ የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ፈተናውን ያለፈ/ያለፈች፤ ብዝሃነት፣ ሴት እና አካል ጉዳተኛ ተወዳዳሪዎችን እናበረታታለን፤  ● የሥራ ልምድ - 0 አመት ▪︎ ብዛት -25 ¤ ማስታወሻ፡- ተወዳዳሪዎች ሲመዘገቡ ሊያሟሏቸው የሚገባቸው ሰነዶች፡- 1. ኢትዮጵያዊ መሆናችሁን የሚገልጽ መታወቂያ/ፓስፖርት እና ብሔራዊ መታወቂያ በpdf scan የተደረገ፤ 2. ዋና የትምህርት ማስረጃ (student copy) ጨምሮ በpdf scan የተደረገ ፤ አጠቃላይ የመመረቂያ አማካይ ውጤት CGPA እና የመውጫ ፈተና ውጤትን Exit Exam የሚገልጽ የትምህርት ማስረጃ፣ 3. ከሚኖሩበት አካባቢ ካለ የመንግስት ተቋም ወይም ከተመረቁበት የትምህርት ተቋም የመልካም ሥነ ምግባር ማስረጃ፣  ለበለጠ መረጃ እና የምዝገባ ሁኔታ፡-👇 https://effoysira.com/ministry-of-justice-job-vacancy-2026/ @AAU_GENERAL
754
9
1 ቀን ብቻ ቀረው! የ33 ቀናት የክረምት በጎ ፈቃድ ነፃ የጤና አገልግሎታችን ሰኞ ይጀምራል! በ5ቱ ክፍለ ከተሞች (በቦሌ፣ በጉለሌ፣ በልደታ፣ በአዲስ ከተማ እና በለሚ ኩራ)፣ በመቄዶንያ፣ በተለያዩ
1 ቀን ብቻ ቀረው! የ33 ቀናት የክረምት በጎ ፈቃድ ነፃ የጤና አገልግሎታችን ሰኞ ይጀምራል! በ5ቱ ክፍለ ከተሞች (በቦሌ፣ በጉለሌ፣ በልደታ፣ በአዲስ ከተማ እና በለሚ ኩራ)፣ በመቄዶንያ፣ በተለያዩ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች እንዲሁም በማረሚያ ቤቶች የሚከተሉትን አገልግሎቶች እንሰጣለን። 🔹 የውስጥ ደዌ ህክምና 🔹 የዓይን ህክምና 🔹 የካንሰር ቅድመ-ምርመራ 🔹 የልብ እና የደም ግፊት ምርመራ ከዚህ በተጨማሪም ፣ የነገዋን አረንጓዴ እና ጤናማ ኢትዮጵያ ለመገንባት የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር እና የአካላዊ እንቅስቃሴ ባህልን ለማሳደግ የሚረዳ የጋራ የመንገድ ላይ ጉዞ ተዘጋጅቷል። #እሺ_ለበጎ_ተግባር! #ጥቁርአንበሳስፔሻላይዝድሆስፒታል #2018
750
10
Excellent Fact of Life: If Money Enters the Pocket, it’s a Big Strength, ...BUT... If Money Enters the Mind, Then it’s a Big
Excellent Fact of Life: If Money Enters the Pocket, it’s a Big Strength, ...BUT... If Money Enters the Mind, Then it’s a Big Weakness.... Good morning🤠
841
11
📢 ክፍት የሥራ ማስታወቂያ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ኢንተርፕራይዝ ከዚህ በታች በተጠቀሰው የሥራ መደብ ላይ ሥራ ፈላጊዎችን በኮንትራት አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡ 1.  የኢንተርፕራይዝ ዋና ሥራ አስኪያጅ 2.  የአስተዳደርና ፋይናንስ ሐላፊ ለበለጠ መረጃ የሚከተሉትን ሊንኮች ይጠቀሙ https://press.et/vacancy-details/4wv3babtpjrwrt3svqn3bvepm9 https://press.et/vacancy-details/40asn86cepdeatxs26843r49d9 አመልካቾች ለምዝገባ ሲመጡ ማቅረብ የሚጠበቅባቸው ሰነዶች 1.       የትምህርት ማስረጃና የስራ ልምድ ኦሪጂናልና የማይመለስ አንድ ኮፒ 2.      ከተማሩበት ዩኒቨርሲቲ/ኮሌጅ ማማራቸውን የሚገልት ደብዳቤ ማቅረብ የሚችል 3.      የምዝገባ ጊዜ፡ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ 10 ተከታታይ የስራ ቀናት 4.     የስራ ክፍል፡ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ኢንተርፕራይዝ 5.     የምዝገባ ቦታ፡ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ጊቢ (የሰው ሀብት ስራ አመራር ጥ/ቤት ቤሮ ቁጥር 01) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ @AAU_GENERAL
1 518
12
ነጻ የስልጠና ዕድል ጥቆማ የኢፌዴሪ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት በ STEM Summer Program የተለያዩ ስልጠናዎች ለመስጠት ምዝገባ እያደረገ ነው፡፡ በቀሩት ጥቂት ቀናት ምዝገባዎን ያድ+1
ነጻ የስልጠና ዕድል ጥቆማ የኢፌዴሪ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት በ STEM Summer Program የተለያዩ ስልጠናዎች ለመስጠት ምዝገባ እያደረገ ነው፡፡  በቀሩት ጥቂት ቀናት ምዝገባዎን ያድርጉ! የስልጠና መስኮች፦ ● Coding ● Graphic Design, Multimedia & Video Production ● Digital Marketing, Content Creation & Entrepreneurship ● Electrical, Electronics & Embedded Systems ● Robotics, Automation & Intelligent Systems ● Technical Drawing & Woodworking ● CAD Design, SolidWorks & 3D Printing ● Cybersecurity & Digital Safety ● Drone Technology & Aerial Systems ● Game Applications Development ምዝገባው የሚጠናቀቀው 👇 ሐምሌ 12/2018 ዓ.ም ስልጠናው የሚጀመረው 👇 ሐምሌ 14/2018 ዓ.ም አድራሻ፦ አዲስ አበባ፣ ላምበረት መናኸሪያ አጠገብ #tikvah @AAU_GENERAL
1 259
13
ማስታወቂያ ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ በሙሉ በቅድሚያ እንኳን ደስ አላችሁ እያልን በዩኒቨርሲቲዉ ማህበረሰብ ለረዥም ዓመታት ሲጠበቅና ሲጠየቅ  የነበረዉ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሞዴል ማህበረሰብ ትምህርት ቤት በ2019 ዓም የትምህርት ዘመን ለመጀመር ዝግጅቱን በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል። ከእነዚህም መካከል የትምህርት ቤቱ ህንፃ እድሳት፤ የርዕሰ መምህራን፤ የመምህራን እና የሌሎች ሰራተኞች ቅጥር በሂደት ላይ ይገኛል። ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የአራዳና ጉለሌ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የቅድመ እዉቅና ፈቃድ አግኛቷል።  በመሆኑም ልጆቻችሁን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሞዴል የማህበረሰብ ትምህርት ቤት (Addis Ababa University Model Community School- AAU-MCS) በ2019 ዓም ለማስተማርየምትፈልጉ ወላጆች የሚከተሉትን ነጥቦች ግንዛቤ ዉስጥ በማስገባት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታዉቀለን።  1. ትምህርት ቤቱ አምስት ኪሎ በሚገኘዉ በቀድሞዉ የድህረምረቃ ወይም ፋርማሲ ትምህርት ቤት ግቢ ይከፈታል 2. በ2019 ዓም ከ1ኛ-7ኛ ክፍል ብቻ ይጀምራል 3. ለዩኒቨርሲቲዉ ማህበረሰብ ልጆች ቅድሚያ የሚሰጥ ሆኖየተማሪዎች ቁጥር ከስታንዳርዱ በላይ ከሆነ አወዳድሮየሚቀበል ይሆናል። ይህም ሆኖ ቦታ ከተገኘ ከዩኒቨርሲቲዉ ማህበረሰብ ዉጭ ለሆኑ ልጆች በዉድድር እድል ይሰጣል 4. ለምዝገባ የሚያስፈልጉ ሰነዶችን ማለትም የልጆች የልደት ካርድ፤ ከቀድሞ ትምህርት ቤት ያጠናቀቁበት ሰርተፊኬት፤ ሁለት የወላጅ እና አራት የልጆች ፎቶግራፍ፤ ክላሰርና የመመዝገቢያ ክፍያ ደረሰኝ 5. የመመዝገቢያ ቀን፡ ከማክሰኞ ሀምሌ 14---ማክሰኞ ሀምሌ 21 2018ዓም 6. የመመዝገቢያ ቦታ፡ ቴክኖሎጂና ቢዩልት ኢንቫይሮመንት ኮሌጅ (5 ኪሎ) የመማሪያ ግቢ ቢሮ ቁጥር E04 7. የመመዝገቢያ ክፍያ፡ 1000ብር 8. ወርሃዊ ክፍያ በቅርቡ የምናሳዉቅ ይሆናል   የአ.አ.ዩ ሞዴል ማህበረሰብ ትምህርት ቤት   Inspiring Minds, Shaping Characte
1 146
14
Signup to participate study in the US College Fair 2026 Saturday, September 19th, 2026 at 9:00am at the International Communi
Signup to participate study in the US College Fair 2026 Saturday, September 19th, 2026 at 9:00am at the International Community School (ICS) to directly talk to about 30 U.S. university admission officers. Use the registration link: https://tinyurl.com/USFair26E If you need more information about the event or location, please contact us at: sac@amspaceseth.net
1 206
15
Fully Funded 6 months Virtual Fellowship 2026–2027 Host: Kennan Institute, USA Duration: October 2026 – March 2027 Link: http
Fully Funded 6 months Virtual Fellowship 2026–2027 Host: Kennan Institute, USA Duration: October 2026 – March 2027 Link: https://scholarshipscorner.website/kennan-institute-digital-fellowship/ Benefits USD 2,000 Monthly Stipend Mentorship from Kennan Institute Experts 6 Virtual Professional Webinars Research Publication Opportunity Global Networking Access to the Kennan Alumni Network Deadline: 14 August 2026 Credit: Kennan Institute @AAU_GENERAL
1 324
16
Global Youth Festival 2026 in Paris, France (GYF 2026) Event Dates: October 15–18, 2026 Open to All Nationalities (Age 18–40)
Global Youth Festival 2026 in Paris, France (GYF 2026) Event Dates: October 15–18, 2026 Open to All Nationalities (Age 18–40) Link: https://headwayinstitute.org/global-youth-festival-2026/ref/137/ Scholarship Categories: Fully Funded | Partially Funded | Festival Pass | Forum Access | Invitation Letter  Deadline: July 20th, 2026 Disclaimer: This post is for informational purposes only. Scholarships Corner does not own or manage the opportunities shared. Please verify details on the official website before applying. #ScholarshipsCorner #GlobalYouthFestival #YouthFestival #paris #france @AAU_GENERAL
1 482
17
ትምህርት ሚኒስቴር በክረምት የመምህራን የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና አዲስ ማዕቀፍ አዘጋጅቷል። ማዕቀፉ መምህራን በክረምት ስልጠና ከዲፕሎማ ወደ መጀመሪያ ዲግሪ የሚሸጋገሩበት መሆኑ ተገልጿል። ሚ+1
ትምህርት ሚኒስቴር በክረምት የመምህራን የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና አዲስ ማዕቀፍ አዘጋጅቷል። ማዕቀፉ መምህራን በክረምት ስልጠና ከዲፕሎማ ወደ መጀመሪያ ዲግሪ የሚሸጋገሩበት መሆኑ ተገልጿል። ሚኒስቴሩ በቀን 06/11/2018 ዓ.ም ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች በጻፈው ደብዳቤ፣ ከአጠቃላይ ትምህርት ሥርዓተ ትምህርት ለውጥ ጋር ተያይዞ ከ2012 ዓ.ም ጀምሮ በክረምት የመምህራን የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና ወደ ዩኒቨርሲቲዎች ማስገባት መቋረጡን አስታውሷል፡፡ ይሁን እንጂ በቀጣይ በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መሰረት በተዘጋጀ የስልጠና ማዕቀፍ፣ በክረምት የመምህራን የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና የሚሰጥ መሆኑን ገልጿል። በ2018 ዓ.ም የክረምት ስልጠናውን ለመስጠት ስምንት አሰልጣኝ ዩኒቨርሲቲዎች መመረጣቸውን ሚኒስቴሩ አሳውቋል። ለክረምት ስልጠናው የተመረጡ ዩኒቨርሲቲዎች፦ 1. ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ 2. ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ 3. ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ 4. መቐለ ዩኒቨርሲቲ 5. ጅማ ዩኒቨርሲቲ 6. ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ 7. ጎንደር ዩኒቨርሲቲ 8. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተቋማት እና የስልጠናው አሰጣጥ አግባብነት ከትምህርት ሚኒስቴር እስከሚገለጽ ድረስ ከላይ ከተገለፁት ዩኒቨርሲቲዎች በስተቀር በክረምት መምህራን የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና መስጠት የማይቻል መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳስቧል። ከ2011 ዓ.ም በፊት ስልጠና ጀምረው ያላጠናቀቁ መምህራን ከዚህ በፊት በተሰጠው ውሳኔ መሰረት እንዲያጠናቅቁ እንዲደረግ በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ ተፈርሞ ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች የተላከው ደብዳቤ ይገልጻል። #tikvah @AAU_GENERAL
1 198
18
ጃፓን ለቤት ሰራተኞች ዩኒቨርስቲ ከፈተች‼ ጃፓን እጅግ ባለጸጋ በሆኑ ቤቶች ውስጥ የሚሰሩ ፕሮፌሽናል የቤት ሰራተኞችን ለማፍራት የሚያስችል የትምህርት ተቋም ከፈተች። ትምህርቱ በማስተርስ ዲግሪ ባላቸ
ጃፓን ለቤት ሰራተኞች ዩኒቨርስቲ  ከፈተች‼ ጃፓን እጅግ ባለጸጋ በሆኑ ቤቶች ውስጥ የሚሰሩ ፕሮፌሽናል የቤት ሰራተኞችን ለማፍራት የሚያስችል የትምህርት ተቋም ከፈተች። ትምህርቱ በማስተርስ ዲግሪ ባላቸው ባለሙያዎች በኦንላይን (Zoom) የሚሰጥ ሲሆን፤ የቤት ውስጥ ስነ-ምግባር፣ የቅንጦት ቤት አጠባበቅ፣ ሚስጥር ጠባቂነት እና የቪአይፒ እንግዳ አቀባበልን ጨምሮ 12 ዋና ዋና ክፍሎችን ያካትታል። የመጀመሪያው የትምህርት ዙር ከሐምሌ 28 እስከ መስከረም 3 ቀን 2018 ዓ.ም (እ.ኤ.አ 2026) የሚቆይ ሲሆን፣ ለመመዝገብ 290,000 የን (2,000 ዶላር) ክፍያ ይጠይቃል።
1 505
19
ረቂቅ መመሪያው COC ሳይፈተኑ ዲግሪ ለወሰዱ ከ2010 እስከ 2015 ዓ.ም ተመራቂዎች የተዘጋጀ ነው። - የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን ም/ዋ/ዳይሬክተር ከመስከረም 2ዐ1ዐ ዓ.ም እስከ 2015 ዓ.ም ባለው ጊዜ ውስጥ የመውጫ ፈተና ሳይፈተኑ የመጀመሪያ፣ ሁለተኛ እና ሦስተኛ ዲግሪ የያዙ ተመራቂዎች የመውጫ (COC) ፈተና እንዲፈተኑ የሚያደርግ ረቁቅ መመሪያ በትምህርት ሚኒስቴር ተዘጋጅቷል። በረቂቅ ማሻሻያው ላይ የትምህርት ማኅበረሰቡ እና ባለድርሻ አካላት አስተያየት እንዲሰጡበት የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን መጠየቁ ይታወቃል። COC ሳይፈተኑ ዲግሪ የወሰዱ ከ2010 እስከ 2015 ዓ.ም ተመራቂዎች ሲባል ረቂቅ መመሪያው መዘጋጀቱን የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሽሻይ አማረ (ዶ/ር) ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡ ከዲፕሎማ ወደ ዲግሪ ትምህርት ለመቀጠል የሲኦሲ ማረጋገጫ መኖር አንዱ መሠረታዊ መስፈርት ቢሆንም፣ ይህ ሳይሟላ ቀርቶ ለማረጋገጥ የተቸገሩ በመኖራቸው፣ መፍትሔ ለማግኘት ሲባል ረቂቅ ማሻሻያው መዘጋጀቱን ገልፀዋል። ባለሥልጣኑ መመርያውን ተፈጻሚ የሚያደርጉት ባለድርሻ አካላት በመሆናቸው የሚመለከታቸው በሙሉ በረቂቁ ላይ ያላቸውን ሃሳብና ማሻሻያ እስከ ሐምሌ 13/2018 ዓ.ም በተዘጋጀ ድረ-ገፅ አስተያየት እንዲሰጡ መጠየቁን ጠቁመዋል፡፡ ማሻሻያው በዋናነት ለዲግሪ መግቢያ መስፈርት የተቀመጠውን የደረጃ አራት የብቃት ማረጋገጫ ፈተና ሳይወስዱ በቀጥታ በዲግሪ ተምረው የተመረቁትን ወይም በዲግሪ ለመማር ከተመዘገቡ በኋላ የደረጃ አራት የብቃት ማረጋገጫ ፈተና የወሰዱትን፣ በአገር ውስጥ በሚንቀሳቀሱ ማናቸውም የመንግሥት እና የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ ያለፉ ተመራቂዎችን በሙሉ እንደሚያጠቃልል በመመሪያው ተገልጿል። #tikvah @AAU_GENERAL
1 741
20
#AAU #GAT በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሚሰጠውን የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) ለመውሰድ ይመዝገቡ! የ GAT ማመልከቻ ጊዜ 👇 ከግንቦት 29 እስከ ነሐሴ 05/2018 ዓ.ም ➫ https://portal.aau.edu.et ይግቡ። ➫ 'Online Exams' የሚለውን ይጫኑ። ➫ Quick Links ከሚለው ስር 'Apply for GAT' የሚለውን ይጫኑ። ➫ 'Test Taker Registration' የሚለውን ቅፅ ይሙሉ። ➫ የፓስፖርት መጠን ያለው ፎቶ ያስገቡ። ➫ 'Submit' የሚለውን ይጫኑ። ➫ ሲስተሙ የሚሰጥዎን የመለያ ቁጥር ይያዙ። ➫ ቴሌብር በመጠቀም የምዝገባ ክፍያ ይፈፅሙ። ➫ አድሚሽን ቲኬትዎን በማውረድ ፕሪንት ብለው፡፡ የ GAT ፈተና በሁለት ዞሮች ይሰጣል፦ ከሐምሌ 20-24/2018 ዓ.ም እና ከነሐሴ 07-08/2018 ዓ.ም @AAU_GENERAL
1 546