1 162
Subscribers
No data24 hours
-117 days
-1030 days
Posts Archive
ቀን 28/12/2018 ዓ ም
ለአባይ ማዶ ካቶሊክ አካዳሚ መምህራንና ሰራተኞች በሙሉ
ሰኞ ማለትም 02/13/2018 ዓ ም የቅድመ ዝግጅት ስራ ሰለሚጀመር ሁሉም ሰራተኛ ከጣቱ 2:30 እንድትገኙ ።
ት/ቤቱ !!
ቀን፡-27/12/2018ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለአባይ ማዶ ካቶሊክ አካዳሚ አንደኛ ደረጃ መምህራን በሙሉ፤
እንኳን ለ2019ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ እያልን ሰኞ ማለትም 02/13/2018ዓ.ም የክፍለ ጊዜ ድልድል ስለምንሰራ ሁላችሁም መምህራን ከጠዋቱ 2፡30 በት/ቤቱ ቅጥር ግቢ እንድትገኙ ስንል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡
ት/ቤቱ !!
ማሳሰቢያ፡- ቴሌግራም የምትጠቀሙ መምህራን ለማይጠቀሙ መምህራን መረጃውን እንድታደርሱ እንጠይቃለን፡፡
ቀን፡-27/12/2018ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለአባይ ማዶ ካቶሊክ አካዳሚ አንደኛ ደረጃ መምህራን በሙሉ፤
እንኳን ለ2019ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ እያልን ሰኞ ማለትም 02/13/2018ዓ.ም የክፍለ ጊዜ ድልድል ስለምንሰራ ሁላችሁም መምህራን ከጠዋቱ 2፡30 በት/ቤቱ ቅጥር ግቢ እንድትገኙ ስንል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡
ት/ቤቱ !!
ማሳሰቢያ፡- ቴሌግራም የምትጠቀሙ መምህራን ለማይጠቀሙ መምህራን መረጃውን እንድታደርሱ እንጠይቃለን፡፡ቀን፡-27/12/2018ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለአባይ ማዶ ካቶሊክ አካዳሚ አንደኛ ደረጃ መምህራን በሙሉ፤
እንኳን ለ2019ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ እያልን ሰኞ ማለትም 02/13/2018ዓ.ም የክፍለ ጊዜ ድልድል ስለምንሰራ ሁላችሁም መምህራን ከጠዋቱ 2፡30 በት/ቤቱ ቅጥር ግቢ እንድትገኙ ስንል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡
ት/ቤቱ !!
ማሳሰቢያ፡- ቴሌግራም የምትጠቀሙ መምህራን ለማይጠቀሙ መምህራን መረጃውን እንድታደርሱ እንጠይቃለን፡፡
Repost from Amhara Education Bureau
ማስታወቂያ
ትምህርት ሚኒስቴር በፌዴራል ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች የ9ኛና የ10ኛ ክፍል ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል። በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉ ተማሪዎች በዚህ ሊንክ https://sbs.moe.gov.et/apply መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
ማስታወቂያ
ትምህርት ሚኒስቴር በፌዴራል ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች የ9ኛና የ10ኛ ክፍል ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል። በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉ ተማሪዎች በዚህ ሊንክ https://sbs.moe.gov.et/apply መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
በአማራ ክልል የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ
*****
ሐምሌ 27/2018 ዓ.ም (ትምህርት ቢሮ) በአማራ ክልል የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ሆኗል።
የ6ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ውጤት በቴክኖሎጅ ታርሞ ይፋ የተደረገ ሲሆን በክልሉ 194374 ተማሪዎች ፈተናውን መውሰዳቸው ይታወቃል። ፈተናውን ከወሰዱት ተማሪዎች መካከልም 165342(85.06%) ተማሪዎች 50% እና በላይ ውጤት አስመዝግበዋል። ይህም ከባለፈው አመት ተመሳሳይ አፈፃፀም ጋር ሲነፃፀር የ3% ብልጫ አሳይቷል።
ተማሪዎች በሁለት አማራጮች ውጤታቸውን ማየት የሚችሉ ሲሆን :-
➊ በኮምፒውተር ወይም ስልካቸው ባለዉ የድር መፈለጊያ መተግበሪያ ( Web browser Application ) ላይ
1) ለ6ኛ ክፍል ተፈታኞች https://amhara6.ministry.et/#/result የሚለውን አድራሻ በመፃፍ
2) በሚመጣው ቅጽ (form) ላይ የተማሪውን መለያ ቁጥር (Registration Number) እና ስም በአማርኛ በማስገባት
3) ዉጤት ይመልከቱ (Check your result) የሚለውን ቁልፍ በመጫን ማየት ይችላሉ፡፡
❷ በተጨማሪም @emacs_ministry_result_qmt_bot በሚለው የቴሌግራም ቦት ላይ በመግባት ተማሪዎች ውጤታቸውን መመልከት የሚችሉ ሲሆን ለመጀመሪያ
1) start የሚለውን ይጫኑ!
2) በመቀጠልም ክፍልዎን ይምረጡ
3) ከዚያም ክልልዎን ይምረጡ
4) በመቀጠል የምዝገባ መለያ ቁጥር እና የመጀመሪያ ስምን በማስገባት ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ።
ተማሪዎች ማንኛውም ከውጤት ጋር የተያያዘ ቅሬታ ካላቸው ማቅረብ ይችላሉ። ቅሬታቸውንም ለማቅረብ
➌ በኮምፒውተር ወይም ስልካቸው ላይ ባለዉ የድር መፈለጊያ መተግበሪያ ( Web browser Application )
1) ለ6ኛ ክፍል ተፈታኞች https://amhara6.ministry.et/#/complaint የሚለውን አድራሻ በመፃፍ
2) በሚመጣው ቅጽ(form) ላይ የተማሪውን መለያ ቁጥር (Registration Number) እና የተማሪውን የመጀመሪያ ስም (First Name)በማስገባት
3) የትምህርት ዓይነት አሳይ(Fetch course) የሚለውን ቁልፍ በመጫን
4) ቅሬታ ማቅረብ የሚፈልጉበትን ይምረጡ
5) በመጨረሻም ሪፖርት (Add Complaint) የሚለውን ቁልፍ በመጫን ቅሬታቸውን ማቅረብ ይችላሉ።
ማስታወሻ ፡ በቅድሚያ ቪፒኤን ማጥፋት ይኖርባችኋል፡፡
School
ABAY CATHOLIC
Woreda
ATSE TEWODROS
Zone
BAHIRDAR
Female
Full Name
ሠላም ከፋለ ውባለ
98.33
Average
99.99
Percentile
590
Total
በአማራ ክልል የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ።
ሐምሌ 26/2018 ዓ.ም (ትምህርት ቢሮ) በአማራ ክልል የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ሆኗል።
ከሰኔ 3-5/2018ዓ.ም ለተከታታይ ሶስት ቀናት ሲሰጥ የነበረው የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ውጤት በቴክኖሎጅ ታርሞ ይፋ የተደረገ ሲሆን በክልሉ 173699 ተማሪዎች ፈተናውን መውሰዳቸው ይታወቃል። ፈተናውን ከወሰዱት ተማሪዎች መካከልም 135003 ተማሪዎች 50% እና በላይ ውጤት አስመዝግበዋል።
ተማሪዎችም ውጤታቸውን በሁለት አማራጮች ማየት የሚችሉ ሲሆን:-
➊ በኮምፒውተር ወይም ስልካቸው ባለዉ የድር መፈለጊያ መተግበሪያ ( Web browser Application ) ላይ
1) ለ8ኛ ክፍል ተፈታኞች https://amhara.ministry.et/#/result የሚለውን አድራሻ በመፃፍ
2) በሚመጣው ቅጽ (form) ላይ የተማሪውን መለያ ቁጥር (Registration Number) እና ስም በአማርኛ በማስገባት
3) ዉጤት ይመልከቱ (Check your result) የሚለውን ቁልፍ በመጫን ማየት ይችላሉ፡፡
❷ በተጨማሪም @emacs_ministry_result_qmt_bot በሚለው የቴሌግራም ቦት ላይ በመግባት ተማሪዎች ውጤታቸውን መመልከት የሚችሉ ሲሆን መጀመሪያ
1) start የሚለውን ይጫኑ!
2) በመቀጠልም ክፍልዎን ይምረጡ
3) ከዚያም ክልልዎን ይምረጡ
4) በመቀጠል የምዝገባ መለያ ቁጥር እና የመጀመሪያ ስምን በማስገባት ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ።
ተማሪዎች ማንኛውም ከውጤት ጋር የተያያዘ ቅሬታ ካላቸው ቅሬታ ማቅረብ የሚችሉ ሲሆን ይችላሉ። ቅሬታቸውንም ለማቅረብ
➌ በኮምፒውተር ወይም ስልካቸው ላይ ባለዉ የድር መፈለጊያ መተግበሪያ ( Web browser Application ) ላይ
1) ለ8ኛ ክፍል ተፈታኞች https://amhara.ministry.et/#/complaint የሚለውን አድራሻ በመፃፍ
2) በሚመጣው ቅጽ(form) ላይ የተማሪውን መለያ ቁጥር (Registration Number) እና የተማሪውን የመጀመሪያ ስም (First Name)በማስገባት
3) የትምህርት ዓይነት አሳይ(Fetch course) የሚለውን ቁልፍ በመጫን
4) ቅሬታ ማቅረብ የሚፈልጉበትን ይምረጡ
5) በመጨረሻም ሪፖርት (Add Complaint) የሚለውን ቁልፍ በመጫን ቅሬታቸውን ማቅረብ ይችላሉ።
ማስታወሻ ፡ በቅድሚያ ቪፒኤን ማጥፋት ይኖርባችኋል፡፡
👉 2018ዓ.ም የ6ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይደረጋል።
ለነባር ወላጆች በሙሉ
ለምዝገባ ስትመጡ የከፈላችሁበትን የባንክ ደረሰኝ እና የተማሪውን/ዋን ካርድ ይዛችሁ በመምጣት ልጆቻችሁን እንድታስመዘግቡ ሰንል እናሳውቃለን ።
ት/ቤቱ
