234
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
Repost from Addis Ababa Education Bureau
#መረጃ
አዲስ አበባ ነሀሴ 20 /2015 ዓ.ም የአዲስ አበበ ከተማ የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ በነገው እለት 'እሁድ ነሃሴ 21, 2015 ዓ.ም' አገልግሎት እንደሚሰጥ አስታውቋል።
ኤጀንሲው ከአዲእስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ጋር በጋር በመተባበሮ የተማሪዎች የልደት ምዝገባ ስራን እያከናወነ ይገኛል።
በመሆኑም የወላጆችን የአገልግሎት ፍላጎት ለማርካት ከቅዳሜ አገልግሎት በተጨማሪ እሁድ ነሃሴ 21 እስከ ቀኑ 9:00 ድረስ የልደት ምዘገባ አገልግሎት በሁሉም የከተማዋ ወረዳዎቻች አገልግሎት የሚሰጥ መሆኑን ገልጿል።
ለበለጠ መረጃ እንዲሁም ለማንኛውም ጥቆማ እና ማብራርያ በኤጀንሲው ነፃ የተገልጋይ የስልክ መስመር 7533 ደውለው ያግኙን ሲልም መልዕክቱን አስተላልፏል።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ...
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
Repost from N/a
ማስታወቂያ
ለወጣቶች ገነት ቅድመ አንደኛና አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህራን በሙሉ
የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ለ2016 የትምህርት ካላንደር አውጥቶ ባወረደው መሠረት በቀን 22/12/2015 ዓ/ም አጠቃላይ የት/ት ጉባኤ መደረግ እንዳለበት ፕሮግራሙ ላይ ተጠቅሷል በዚሁ መሰረት የ2015 እቅድ አፈፃፀም እና 2016 እቅድ ውይይት እንዲሁም የትምህርት አጀማመር ውይይት ለማድርግ ስኞ ከ2:30 በት/ቤቱ ቅጥር ግቢ በመገኘት ሪፖርት እንድታደርጉ ትምህርት ቤቱ እያሳሰበ የሚቀር መምህር ካለ ሀላፋነቱን እራሱ የሚወስድ መሆኑን እንገልፃለን::!!!!!!!!!
ተሸልመናል💪💪💪🎉🎉🎉🎉
💪💪💪ሳይቆራረጥ የቀጠለው የየካ ክፍለ ከተማ ት/ጽ/ቤት ውጤታማነት!!
በ2015 ዓ.ም በአዲስ አበባ ት/ቢሮ በተካሄደ የእውቅና ፕሮግራም በየካ ክፍለ ከተማ በተማሪ ውጤት/በKPI /የምዘና ውጤት ተሸለሚ ት/ቤቶች እና ተማሪዎች እንኳን ደስ አላቹህ👏👏👏👏👏👏👏
ተሸላሚ ት/ቤቾች 🎉🎉🎉
🏆.ከ1ኛ-4ኛ ክፍል 👉ቡቃያ ት/ቤት 1ኛ
🏆ከ1ኛ-6ኛ ክፍል_👉 አንቁርጫ 1ኛ
🏆.ከ1-6ኛ 👉ወጣቶች ገነት 3ኛ
🏆ከ2ኛ ደረጃ ት/ቤት👉 ኮከበ ጽባህ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት 3ኛ
🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉ከፍተኛ ውጤት ያመጡ የሰርትፍኬት እና ታብሌት ተሸላሚ ተማሪዎች
8ኛ ክፍል
👉.ሚያዚያ23 ት/ቤት
🏆.ሰላማዊት መክብብ
94.94
👉ራእይ ት/ቤት
🏆.ቃልኪዳን ክህነት
92.78
6ኛ ክፍል
👉አብዮት ት/ቤት
🏆.አኪያ ቴወድሮስ
97.29
👉ህብረት ፍሬ ት/ቤት
🏆.ሚካኤል ታጠቅ
96.67
👉ደ/ወንድይራድ ት/ቤት
🏆.አብዲሳ አማን
96.67
የክፍለ ጊዜ ድልድል ለቅድመ አንደኛ ተማሪዎች እና ለማታ ተማሪዎች
✅ለኬጅ 1 ተማሪዎች (ለጀማሪ ደረጃ)
✅ለኬጅ 2 ተማሪዎች ( ለደረጃ አንድ ) እና
✅ለኬጅ 3 ተማሪዎች (ለደረጀ ሁለት )
👉✅ ለማታ ተማሪዎች
እንድታውቁት!!!
✅በከተማ ደረጃ የተዘጋጀ የ2016ዓ.ም የትምህርት ካላንደር ባለ 1ገጽ እና የትምህርት ቢሮ ማህተም ያለበት ብቻ ነው!
❌ከዚህ ውጭ በማህበራዊ ሚዲያ የሚሰራጩ የተለያዩ የምህርት ካላንደሮች የውሸት መሆናቸው ይታወቅ::
የየካ ክፍለ ከተማ ት/ጽ/ቤት
Repost from Addis Ababa Education Bureau
የስራ ቅጥር ማስታወቂያ!
አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 8 ፣ 2015 ዓ.ም (ትምህርት ቢሮ)
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ...
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
