በጌታ እጆች
Open in Telegram
እርሱ አስቀድሞ ወዶናልና እንወደዋለን ❤❤ #በጌታ_እጆች በጌታ እጆች ዜማ @begetaejochzema @begetaejochzemabot #ዋነኛ አላማችን 1, መንፈሳዊ ሀሳቦች እናነሳለን 2, #ቆየት ያሉ እና #አዳዲስ መዝሙሮችን እንለቃለን 3, በተለያዪ #ስነፅሁፎች ጌታን እናከብራለን 4, እግዚአብሔር በሰጠን ፀጋ እራሱን እናመልካለን ። ለአስተያየት @ByyGrace
Show moreThe country is not specifiedThe category is not specified
1 812
Subscribers
-124 hours
+17 days
-2230 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '24
September '24
+5
in 0 channels
August '24
+3
in 0 channels
Get PRO
July '24
+5
in 0 channels
Get PRO
June '24
+10
in 0 channels
Get PRO
May '24
+1
in 0 channels
Get PRO
April '24
+4
in 0 channels
Get PRO
March '24
+6
in 0 channels
Get PRO
February '240
in 0 channels
Get PRO
January '240
in 0 channels
Get PRO
December '230
in 0 channels
Get PRO
November '230
in 0 channels
Get PRO
October '230
in 0 channels
Get PRO
September '230
in 0 channels
Get PRO
August '230
in 0 channels
Get PRO
July '230
in 0 channels
Get PRO
June '230
in 0 channels
Get PRO
May '230
in 0 channels
Get PRO
April '230
in 0 channels
Get PRO
March '230
in 0 channels
Get PRO
February '230
in 0 channels
Get PRO
January '230
in 0 channels
Get PRO
December '22
+6
in 0 channels
Get PRO
November '22
+9
in 0 channels
Get PRO
October '22
+7
in 0 channels
Get PRO
September '22
+13
in 0 channels
Get PRO
August '22
+19
in 0 channels
Get PRO
July '22
+23
in 0 channels
Get PRO
June '22
+18
in 0 channels
Get PRO
May '22
+40
in 0 channels
Get PRO
April '22
+100
in 0 channels
Get PRO
March '22
+169
in 0 channels
Get PRO
February '22
+9
in 0 channels
Get PRO
January '22
+6
in 0 channels
Get PRO
December '21
+3
in 0 channels
Get PRO
November '21
+12
in 0 channels
Get PRO
October '21
+15
in 0 channels
Get PRO
September '21
+19
in 0 channels
Get PRO
August '21
+34
in 0 channels
Get PRO
July '21
+86
in 0 channels
Get PRO
June '21
+352
in 0 channels
Get PRO
May '21
+73
in 0 channels
Get PRO
April '21
+423
in 0 channels
Get PRO
March '21
+445
in 0 channels
Get PRO
February '21
+395
in 0 channels
Get PRO
January '21
+1 077
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 25 September | 0 | |||
| 24 September | 0 | |||
| 23 September | 0 | |||
| 22 September | 0 | |||
| 21 September | 0 | |||
| 20 September | 0 | |||
| 19 September | 0 | |||
| 18 September | 0 | |||
| 17 September | 0 | |||
| 16 September | 0 | |||
| 15 September | +1 | |||
| 14 September | 0 | |||
| 13 September | 0 | |||
| 12 September | 0 | |||
| 11 September | 0 | |||
| 10 September | +1 | |||
| 09 September | 0 | |||
| 08 September | 0 | |||
| 07 September | 0 | |||
| 06 September | 0 | |||
| 05 September | 0 | |||
| 04 September | 0 | |||
| 03 September | +2 | |||
| 02 September | +1 | |||
| 01 September | 0 |
Channel Posts
♥#Once_Saved_forever #Saved ♥
#የዘላለም_ሕይወት_ዋስትና
(#ያለመጥፋት )
#eternal_security
======================
📌📌#ክፍል_ሁለት (2)
===============
✍️የዘላለም ሕይወት ዋስትና የመጀመሪያ አስተማሪ ራሱ ጌታ ኢየሱስ መሆኑን ልብ ልንል ይገባል።
ዮሐ 10፡35፤ #መጽሐፉ #ሊሻር #አይቻልምና..
2 ጢሞቴዎስ 1: 10-11፤
አሁን ግን .... #በወንጌል_ሕይወትንና #አለመጥፋትን_ወደ _ብርሃን_አውጥቶአል።
📌እግዚአብሔር በልጁ ወደ ብርሃን ያወጣውን እና የገለጠውን ወንጌል ሐይማኖት እየደበቀው ይገኛል።
2 ቆሮንቶስ 2 :17፤
የእግዚአብሔርን ቃል ቀላቅለው እንደሚሸቃቅጡት እንደ ብዙዎቹ አይደለንምና፤ በቅንነት ግን ከእግዚአብሔር እንደ ተላክን በእግዚአብሔር ፊት በክርስቶስ ሆነን እንናገራለን።
♥ዋነኛው የአዲስ ኪዳን ትምህርት መሠረት የአንድ አማኝ ደኀንነት የሚያገለግለው ለዘለዓለም መሆኑን ማብሰር ነው።#ዮሐ3:15-18,36፣5:24
📌ይህ ደኀንነት በአማኙ መልካምነት እና ብርታት ላይየተመሰረተ አይደለም ኤፌ 2፡8-9 ፡፡
📌 ማንም አማኝ ዳግመኛ የተወለደው
ኃጢአትን ላለማድረግና በጽድቅ ለመኖር ቢሆንም በዚህ ምድራዊ ተፈጥሮ ኃጢያትን ባለማድረ መቀጠል የሚችል አይሆንም ፣
ይህም ሲባል እውነተኛ ክርስቲያን በፀጋ የዳነ ከሆነ በሐጥያት የመቀጠል መብት አለው ማለት አይደለም ይልቅስ የእግዚአብሔር ፀጋ ሃጢያተኝነትን እና አለማዊ ምኞትን ያስክዳል። #ቲቶ 2፡11-14
♥♥ጌታ ኢየሱስ እንዲህ አለ፦.......
እውነቱን ልንገራችሁ ቃሌን የሚሰማ በላከኝም የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው #ከሞት_ወደ_ሕይወት_ተሻግሯል #እና_በኃጥያቱ_ምክንያት_ለፍርድ #አይቀርብም።(ሕያው ቃል) #ዮሐ 5፡24
📌 ክርስቶስ በመስቀል ላይ ስለ ኀጢአት በመሞት የሰጠን የዘላለም ህይወት እኛ #በድካማችን _ተሣሥተን ስንበድል ከእኛ የሚወሰድና እኛን ለዘላለም ሞት የሚዳርገን አይደለም፡፡#1ኛጴጥ1:23.
1 ጴጥሮስ 1 :23፤
ዳግመኛ የተወለዳችሁት ከሚጠፋ ዘር አይደለም፥ በሕያውና ለዘላለም በሚኖር በእግዚአብሔር ቃል ከማይጠፋ ዘር ነው እንጂ።
📌 እግዚአብሔር የሰጠን ህይወት የሚጠፋ ቢሆን ኖሮ "የዘላለም ህይወት" ሊባል አይገባውም ነበር በተቃራኒው "ጊዜያዊ ወይም ሁኔታዊ" መባል ነበረበት፡፡
በመሰረቱ ደኀንነታችንን በኛ መልካምነትና ችሎታ አላገኘነውም የተመሰረተውም በእግዚአብሔር ጸጋ ላይ ነው ስለዚህም በኛ ውድቀትና ስንፍና ልናጣው አንችልም ።
የደኅንነት ዋሥትናና የዘላለም ህይወት የሰጠን ራሱ እግዚአብሔር ነው የኛ ድርሻ ጌታን በማክበር እና በማመስገን መኖር ነው፡፡ይሁዳ
24-25 1ኛ ጴጥ 1:3-5.
✍️ጥንቃቄ፦
♦#መዳንህን_እንድትጠራጠር #ከሚያደርግህ_አስተምህሮ እና #አገልጋይ_ቶሎ_ብለህ_ራቅ♦
ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን
ይቀጥላል.......
የወንጌል እውነት አገልግሎት ጅማ
Gospel Truth Ministry Jimma
sʜᴀʀᴇ💯 sʜᴀʀᴇ 💯 sʜᴀʀᴇ💯
♻️ @begetaejochzema ♻️
❇️ @begetaejochzema ❇️
እርሱ አስቀድሞ ወዶናልና እንወደዋለን
❤️❤️❤️❤️❤️❤️
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
https://youtube.com/channel/UC45wCPWwCnVvNTBPALYrXuQ
| 2 | 🔔‼️መልካም ዜና ‼️🔔
.
ለቴሌግራም ተጠቃሚዎች በሙሉ እነሆ ዛሬ አንድ ተወዳጅ ቻናል እናስተዋውቃችሁ ቻናሉ በብዙ ቅዱሳን ዘንድ ተወዳጅነትን አትርፏል ብዙዎች ከቻናሉ ብዙ መንፈሳዊ ነገሮችን አትርፈዋል እና እርሶ ምን ይጠብቃሉ ከታች በሚገኘው ሊንክ ተጭነው ይባረኩበት።
👇👇👇👇👇 | 1 |
| 3 | ለቴሌግራም ተጠቃሚዎች በሙሉ እነሆ ዛሬ አንድ ቻናል እናስተዋውቃችሁ ብዙዎች ቻናሉን Join በማድረግ እና በመከታተል ብዙ መንፈሳዊ ነገሮችን አትርፈዋል እና እርሶ ምን ይጠብቃሉ መርጠው ይቀላቀሉ።
👇👇👇👇👇 | 63 |
| 4 | ለቴሌግራም ተጠቃሚዎች በሙሉ እነሆ ዛሬ አንድ ቻናል እናስተዋውቃችሁ ብዙዎች ቻናሉን Join በማድረግ እና በመከታተል ብዙ መንፈሳዊ ነገሮችን አትርፈዋል እና እርሶ ምን ይጠብቃሉ መርጠው ይቀላቀሉ።
👇👇👇👇👇 | 152 |
| 5 | ሚሽነሪ ዩኒቨርሲቲ #ሐዋሳ ካምፓስ በዲፕሎማ፣ በዲግሪ እና በማስተርስ ፕሮግራም እውቅና ባገኘባቸው በነገረ መለኮት፣ በክርስቲያን ሊደርሽፕ፣ በቤተክርስቲያን ተከላ እና በክርስቲያን ካውንስሊንግ በአማርኛ እና በእንግሊዝኛ ቋንቋ በኦንላይን እና በርቀት እያስተማረ ይገኛል፡፡
በኦንላይን ለመማር ይመዝገቡ Register Online https://bit.ly/3y46rtB
#አድራሻ፦ ደቡብ ወንጌላዊያን አብያተክርስቲያናት አከባቢ ባለው ሪፍት ቫሊ ሚሽን ሕንጻ 4ኛ ፎቅ ላይ እንገኛለን
ለበለጠ መረጃ @musupport
+251960848001 / 0468220581
Join our Telegram Channel
👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/+Yw31B1PZTQIzZThk | 164 |
| 6 | ውሸት ተከታዮቹን ስላበዛ እውነት አይሆንም‼️
👋ሰላም ውድ የቻናላችን ተከታዮች
ዛሬ ሁሉም የቴሌግራም ተጠቃሚ ሊቀላቀለው የሚገባን አንድ ጠቃሚ ቻናል እንጠቁማችሁ
🖥በቻናሉ ከታች የተዘረዘሩትን ሁሉንም ያገኛሉ👇👇 | 178 |
| 7 | ለቴሌግራም ተጠቃሚዎች በሙሉ እነሆ ዛሬ አንድ ቻናል እናስተዋውቃችሁ ብዙዎች ቻናሉን Join በማድረግ እና በመከታተል ብዙ መንፈሳዊ ነገሮችን አትርፈዋል እና እርሶ ምን ይጠብቃሉ መርጠው ይቀላቀሉ።
👇👇👇👇👇 | 25 |
| 8 | ለቴሌግራም ተጠቃሚዎች በሙሉ እነሆ ዛሬ አንድ ቻናል እናስተዋውቃችሁ ብዙዎች ቻናሉን Join በማድረግ እና በመከታተል ብዙ መንፈሳዊ ነገሮችን አትርፈዋል እና እርሶ ምን ይጠብቃሉ መርጠው ይቀላቀሉ።
👇👇👇👇👇 | 104 |
| 9 | ♦#የዘላለም_ሕይወት_ዋስትና #ለሀጥያት_ፈቃድ_የሚሰጥ_ነውን?♦
=====================
✍️በዘላለም ሕይወት ዋስትና አስተምህሮ ላይ ብዙውን ጊዜ የሚነሳው ተቃውሞ ይህ አስተምህሮ ሰዎች ድነታቸውን ስለማያጡ እንደፈለጉ እንዲኖሩ ፈቃድ ይሰጣል ወይንም በሀጥያት መኖር ይችላሉ የሚል ነው። ይህ ደግሞ በሰውኛ አስተሳሰብ ስንመለከተው እውነት ቢመስልም መፅሀፍ ቅዱሳዊ ግን አይደለም።
✍️ አንድ ሰው በእውነት በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን ከእግዚአብሔር ከተወለደ ሀጥያትን እንደልማድ ያደረገ ህይወት ሊኖር አይችልም ። 1ዮሐ3:6-9
✍️ ፀጋ ሀጥያተኝነትን እና አለማዊ ምኞትን ያስክዳል እንጂ ቅዱሳንን ወደ ሀጥያት አይመራም።ቲቶ 2:11-13
✍️ መፅሀፍ ቅዱስ ደህንነት በፀጋ ብቻ፥ በእምነት ብቻ እንደሆነ ይነግረናል።( ኤፌ ምዕ. 2)
8፤ ጸጋው በእምነት አድኖአችኋልና፤ ይህም የእግዚአብሔር ስጦታ ነው እንጂ ከእናንተ አይደለም፤9፤ ማንም እንዳይመካ ከሥራ አይደለም።
✍️ ሰው በእውነት በኢየሱስ ክርስቶስ ባመነበት ቅፅበት ድኗል የደህንነቱንም ዋስትና አግኝቷል። ነገር ግን አንድ ሰው ድነት በእምነት ነው የምንቀበለው ካለ በኋላ ላለመጥፋት መልካም ስራ መስራት ፣ አስራት መክፈል ፣ ሀይማኖታዊ ጥረቶችን ማድረግ አለብኝ ቢል ይህ መፅሀፍ ቅዱሳዊ አይደለም።
📖 ጳውሎስ በገላቲያ መልዕክቱ
❝ይህን ያህል የማታስተውሉ ናችሁን? በመንፈስ ጀምራችሁ በሥጋ ፍጹም ለመሆን ትጥራላችሁን?❞
—ገላትያ 3: 3 (አዲሱ መ.ት)
✍️ ድነታችንን በራሳችን ጥረት ማግኘት አንችልም። ስለዚህ ድነታችንን በራሳችን ጥረት ማፅናት አንችልም።
📌እግዚአብሔር ብቻ ነው ድነታችንን ማፅናት የሚችለው። ( ይሁዳ 24)
📌የእግዚአብሔር እጅ ነው ማንም እንዳይወስደን አጥብቆ የያዘን።( ዮሀንስ 10:28~29)
📌 የእግዚአብሔር ፍቅር ነው ማንም ከእርሱ ሊለየን እንዳይችል የደረገው ( ሮሜ 8:38~39)
✍️ ታዲያ ይህ ማለት አንድ ክርስቲያን ድነቱን ስለማያጣ እንደፈለገ በሃጢአት መኖር ይችላል ማለት ነው?
📖 መፅሀፍ ቅዱስ ምን ይላል፦
📌 ሐዋሪያው ጳውሎስ ስለዚህ ነገር ሲናገር ፥ ( ሮሜ ምዕ. 6)
1፤ እንግዲህ ምን እንላለን? ጸጋ እንዲበዛ #በኃጢአት_ጸንተን እንኑርን? #አይደለም።
2፤ ለኃጢአት የሞትን እኛ ወደ ፊት እንዴት አድርገን በእርሱ እንኖራለን?
📌ክርስቲያኖች አዲስ ፍጥረት ናቸው።( 2 ቆሮ 5:17)
📌 ክርስቲያኖች የመንፈስ ፍሬዎች የሚገለጥባቸው ናቸው።( ገላ 5: 19~21)
📌 ክርስቲያኖች የእግዚአብሔር የቅድስና ዘር በውስጣቸው ስላለ ሀጥያትን እንደልምድ አርገው ሊኖሩ አይችሉም።( 1 ዮሐ 3:6~9)
📌በእግዚአብሔር ጸጋ ሀጥያተኝነትን እና አለማዊ ምኞትን በመካድ በጽድቅ በቅድስና እግዚአብሔርን በመምሰል በጸጋው ሀይል የሚኖሩ ናቸው።
ቲቶ 2:12-13
✍️ ፀጋ ሀጥያተኝነትን እና አለማዊ ምኞትን ያስክዳል እንጂ ቅዱሳንን ወደ ሀጥያት አይመራም።
✍️ስለዚህ የዘላለም ሕይወት ዋስትና ለሀጥያት ፈቃድ ይሰጣል ማለት አይደለም። ይልቅስ ይህንን መጽሐፍ ቅዱሳዊ እውነት የተረዳ ክርስቲያን በእግዚአብሔር ጸጋ ሀጥያተኝነትን እና አለማዊ ምኞትን በመካድ በጽድቅ በቅድስና እግዚአብሔርን በመምሰል በጸጋው ሀይል የሚኖር ነው።
ቲቶ 2:12-13
✍️ከእግዚአብሔር የተወለደ የእግዚአብሔር የቅድስና ዘር በእርሱ ውስጥ ይኖራልና ሀጥያትን እንደልማድ አድርጎ አይኖርም 1ዮሐ3:9 (ሕያው ቃል)
✍️ሮሜ 6:14
ኃጢአት አይገዛችሁምና፤ ከጸጋ በታች እንጂ ከሕግ በታች አይደላችሁምና።
📌ይሁዳ 1
24፤ ሳትሰናከሉም እንዲጠብቃችሁ፥ በክብሩም ፊት በደስታ #ነውር የሌላችሁ አድርጎ እንዲያቆማችሁ #ለሚችለው
25፤ ብቻውን ለሆነ አምላክና መድኃኒታችን ከዘመን ሁሉ በፊት አሁንም እስከ ዘላለምም ድረስ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ክብርና ግርማ ኃይልም ሥልጣንም ይሁን፤ አሜን።
📌" አንድ ሰው ሊጠፋ የሚችለው ከእግዚአብሔር ያልተወለደ ከሆነ ብቻ ነው።
✍️ጥንቃቄ፦
===========
♦#መዳንህን_እንድትጠራጠር #ከሚያደርግህ_አስተምህሮ እና #አገልጋይ_ቶሎ_ብለህ_ራቅ♦
ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን
ተፈጸመ።
የወንጌል እውነት አገልግሎት ጅማ
Gospel Truth Ministry Jimma
sʜᴀʀᴇ💯 sʜᴀʀᴇ 💯 sʜᴀʀᴇ💯
♻️ @begetaejochzema ♻️
❇️ @begetaejochzema ❇️
እርሱ አስቀድሞ ወዶናልና እንወደዋለን
❤️❤️❤️❤️❤️❤️
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
https://youtube.com/channel/UC45wCPWwCnVvNTBPALYrXuQ | 235 |
| 10 | ውሸት ተከታዮቹን ስላበዛ እውነት አይሆንም‼️
👋ሰላም ውድ የቻናላችን ተከታዮች
ዛሬ ሁሉም የቴሌግራም ተጠቃሚ ሊቀላቀለው የሚገባን አንድ ጠቃሚ ቻናል እንጠቁማችሁ
🖥በቻናሉ ከታች የተዘረዘሩትን ሁሉንም ያገኛሉ👇👇 | 51 |
| 11 | ለቴሌግራም ተጠቃሚዎች በሙሉ እነሆ ዛሬ አንድ ቻናል እናስተዋውቃችሁ ብዙዎች ቻናሉን Join በማድረግ እና በመከታተል ብዙ መንፈሳዊ ነገሮችን አትርፈዋል እና እርሶ ምን ይጠብቃሉ መርጠው ይቀላቀሉ።
👇👇👇👇👇 | 65 |
| 12 | ❤#የጌታ_ራት
the Lord's supper ❤
==============
✍️ጌታ ኢየሱስ ክርሰቶስ በእርሱ አምነው ለዳኑት አማኞች ሁሉ (ለቤተክርስቲያኑ) ከጥምቀት ቀጥሎ ተመልስሶ እስኪመጣ ድረስ በቋሚነት (ያለማቋረጥ) ትፈጽመው ዘንድ ለቤተክርስቲያን (ለአማኞች) የተሰጠ ቅዱስ ፣ ክቡር እና ተወዳጅ ስነስርዓት ነው።
📌#ሥያሜዎቹ፦
=========
1) የጌታ እራት =1ቆሮ 11:20
2) የጌታ ማዕድ= 1ቆሮ10:21
3) እንጀራውን መቁረስ =ሐሥ 2:42
📌#አላማው፦
=======
1)የጌታን ሥጋ እና በደሙ የተፈጸመው የአዲስ ኪዳን ማስታወሻ ነው።
✍️ጌታ ኢየሱስ ለአለም ሁሉ ሀጥያት ተላልፎ ከመሰጠቱ እና ሀጥያታችንን ተሸክሞ ከመሞቱ በፊት የፍሲካን እራት በሚበሉበት ምሽት የሚበላውን ቂጣ አንስቶ በመባረክ ለደቀመዛሙርቱ እንዲካፈሉት ሰጣቸው። ነገ በመስቀል ላይ የሚሰቀለውን እና የሚሞተውን ቅዱስ ስጋውን በዚያ ቂጣ አማካኝነት እንዲያስቡት ለመታሰቢያነት(ለማስታወሻነት) ስጣቸው።
✍️እንዲሁም ከእራት በኃላ ለአለም ሀጥያት የሚፈሰውን ክቡር እና ንጹህ ደሙን እንዲሁም በደሙ የተፈጸመውን አዲስ ኪዳን ያስታውሱበት ዘንድ በጽዋው ውስት የተሞላው ወይን ጠጅ ባርኮ እና አመስግኖ ይካፈሉት ዘንድ ሰጣቸው።
ይህም ከዚያች ምሽት ጀምሮ (ለቤተክርስቲያን) እርሱ እስኪመጣ ድረስ የጌታን ሞት የምናስብበት እና በእንጨት ላይ የዋለውን ሥጋውን እና የፈሰሰውን የሚያነጻ ቅዱስ ደሙን የምናስታውስበት መታሰቢያ(ማስታወሻ) ነው።
✍️አሁን ቆርሰን የምንካፈለው ቂጣ በመስቀል ስለ እኛ የዋለውን ደግሞም ከሙታን በመነሳት በአባቱ ቀኝ በክብር የተቀመጠውን ክቡር ስጋውን የምናስታውስበት እንጂ ራሱ ቂጣው ስጋ ነው ወይም ቂጣው ተቀይሮ ሥጋ ይሆናል ብለን ልናስብ አይገባም።
✍️እንዲሁም ወይኑ የዛሬ 2000 ዓመት ለአለም ሁሉ ሀጥያት የፈሰሰውን ደሙን ያስታውሰናል እንጂ በራሱ ወይኑ ደም ነው ማለት አይደለም።
✍️ቂጣውን ተለውጦ ሥጋ ይሆናል ወይኑንም ደም ይሆናል ብሎ ማሰብ የተሳሳተ መረዳት ሲሆን በአብ ቀኝ የተቀመጠውን ያን ክቡር ስጋውንም እንደማክፋፋት ነው እርሱ ሁልጊዜ ይሰዋልም እንደማለት ነው። ዕብ 9:26
2) የጌታን መከራና ሞት ማስታወሻ ነው።
✍️ይህን ለመታሰቢያዬ አድርጉት ሉቃስ 22:20 በዚህ መሠረት ቤተከርስቲያን ቂጣ እና ወይን በማዘጋጀት የጌታን መከራ እና ሞት በማሰብ ለእርሷም የተደረገላትን መዳን እያሰበች ታመሰግንበታለች። ቂጣውን እና ወይኑን በመካፈል የጌታን ሞት እርሱ እስኪመጣ ድረስ ትናገራለች።
1ቆሮ 11:26
3) የቤተክርስቲያን አንድነት መገለጫ ነው።
✍️አንድ እንጀራ ስለሆነ እኛ ብዙዎች ስንሆን አንድ ሥጋ ነን ያን አንዱን እንጀራ እንካፈላለንና 1ቆሮ 10:17
እግዚአብሔርና እና ቃሉን የሚያውቁት አንዲት ቤተከርስቲያን እንዳለች ብቻ ነው። በጌታ በኢየሱስ አምነው የዳኑ ቅዱሳን ሁሉ አንድ ላይ ቤተከርስቲያን ተብለው ይጠራሉ። አማኞች በቁጥር ብዙ ቢሆኑም እንኳ አንድ አካል (ቤተከርስቲያን ) ናቸው። አንድ አካል መሆናቸውን ለማሳየት አንዱን ቂጣ በመቁረስ ያረጋግጣሉ።
1ቆሮ 12:12-28
📌እነማን ይካፈሉ? ይቁረሱ?
=================
✍️የጌታ ራት ስነስርዓት የተሰጠው አምነው ለዳኑ አማኞች በሙሉ ሲሆን ክርስቲያኖች ሁሉ ጌታን እንዲያስቡበት ጌታ አጥብቆ ይፈልጋል። ይህ ማለት ግን አማኞች ለመታሰቢያው ያላቸው ክብር ዝቅ እንዳይል ሊጠነቀቁ ይገባቸዋል። ከዚህም የተነሳ አማኞች እንጀራውን እንዳይቆርሱ ሊያግዷቸው የሚችሉ ነገሮች መኖራቸውንም ሊያውቁ ይገባል።
📌እንጀራውን ከመቁረስ የሚያግዱ ሁኔታዎች
=======
✍️የጌታ እራት የብሉይ(አሮጌ) ኪዳኑን የፋሲካ በዓል ተክቶ ለቤተክርስቲያን የተሰጠ ስነስርዓት ነው። ከፋሲካ በዓል ተያይዞ ባለው የቂጣ በዓል ውስጥ ሰው ሁሉ ከእርሾ ለ7 ቀን መጠበቅ እንዳለበት ይናገራል። ዘፀ 12:14-20
✍️ከእርሾ አለመጠበቅ የጌታን ራት እንዳንቆርስ ይከለክለናል
♥ በአዲስ ኪዳን ውስጥ የእርሾ ትርጉም፦
========
♦አሮጌውን የሕይወት ስርዓት።1 ቆሮ 5፡8 ,ኤፌ 4:22- ቆላ 3፡6-
♦የተገለጠ ሀጥያት። 1 ቆሮ 5፡ 1-,1ቆሮ 11 ፡30,1 ጢሞ 5፡24
♦የስህተት ትምህርት። ማቴ 16፡ 6 ,12 1ዮሐ 4:1-3, 2ዮሐ 9,
2ጢሞ 2:19
#የፈሪሳውያን አስተምህሮ= የሙሴን ህግ በመጠበቅ እና በመልካም ስራ ስለመጽደቅ የሚያስተምር ሐሥ 15
# የሰዱቃውያን አስተምህሮ = ትንሳኤ ሙታን የለም መንፈስ የሚባል የለም የሚል ነው።ማቴ 22፡23
♦ግብዝነት( ሃይማኖታዊ አስመሳይነት) ። ሉቃ 12፡1
♦የሄሮድስ አለማዊነት እና የፖለቲካን አሰራር ወደ እግዚአብሔር ጉባኤ የማምጣት አደጋ።
ማርቆስ 8፡15
2 #NB...ቅዱሱ መፅሐፍ ክርስቲያኖች መጠበቅ ያለብን ከእርሾ ብቻ ሳይሆን ከማርም ጭምር እንደሆነ ያስተምረናል፦
♦ እርሾ ፦ሃጢያትን ከወከለ
♦ ማር ፦ደግሞ ያለ ክርስቶስ የሆነ የእኛን መልካም የሚመስለውን የትግል ሕይወት የሚያሳይ ነው። ዘሌ 2፡11
📌#መፍትሄ
======
✍️አማኞች የጌታ እራትን ከመቁረሳቸው በፊት የራሳቸውን በጥሞና መንፈስ ሊመረምሩ እና ሊናዘዙ በራሳቸውም ላይ ሊፈርዱ እና ምህረት ሊለምኑ ይገባቸዋል። በራሳችን ላይ አስቀድመን ከፈረድን ጌታ አይፈርድብንም ከዚህ በኃላ አማኙ እንጀራውን መቁረስ ይችላል። 1ቆሮ 11:27-32
📌#የጌታ ራት ጊዜ
==========
✍️ከሳምንቱ በፊተኛው ቀን (Sunday) እሁድ እንጀራ ለመቁረስ ተሰብስበን ሳለን.....ሐሥ 20:7, ራዕ 1:10 የመጀመሪያዎቹ ክርስቲያኖች በሳምንቱ በፊተኛው ቀን ደግሞም በትጋት የጌታ ራት ስነስርዓትን ይፈጽሙ ነበር ። ሐሥ 2:42
✍️ጸሎት አምልኮ እና ቃል ንባብ ወዘተ
በበጌታ ራት ጊዜ አማኞች ሁሉ በመንፈስ ቅዱስ ቁጥጥር ስር በመሆን መንፈስ እንደመራቸው የጌታን ሞት፣ መከራ፣ የማስታረቅ ስራ ወዘተ የሚመለከቱ ዝማሬዎችን ፣ ጸሎቶችን ያቀርባሉ እንዲሁም ተጓዳኝ የሆኑ ስለ መከራው እና ሞቱ የሚናገሩ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች ይነበባሉ። ከዚያም ቂጣውን በመቁረስ ይካፈላሉ ከወይኑም ተካፍለው ይጠጣሉ። በመቀጠል ለአብ የሚሆኑ ውዳሴዎችን በክርስቶስ ያቀርባሉ።
በጌታ ራት ስነስርዓት ላይ ሌሎች ምድራዊ እና ስጋዊ እንዲሁም የኑሮ ጉዳዮች በርዕስነት አይነሱም። ለነዚህ የራሳቸው የሆነ የጸሎት ፕሮግራም አላቸው።
📌#ማስታወሻ
======
✍️የጥምቀትም ይሁን የጌታ እራት ስነስርዓት ለመዳን የተሰጡ ሳይሆኑ ለዳነ ሰው ብቻ የተሰጡ ስርዓቶች ናቸው። ከዘላለም ሕይወት (ከመዳን) ጋር ግንኙነት የላቸውም።
2 ቆሮንቶስ 13 (2 Corinthians)
14፤ የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን።
የወንጌል እውነት አገልግሎት ጅማ
Gospel Truth Ministry Jimma
sʜᴀʀᴇ💯 sʜᴀʀᴇ 💯 sʜᴀʀᴇ💯
♻️ @begetaejochzema ♻️
❇️ @begetaejochzema ❇️
እርሱ አስቀድሞ ወዶናልና እንወደዋለን
❤️❤️❤️❤️❤️❤️
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
https://youtube.com/channel/UC45wCPWwCnVvNTBPALYrXuQ | 257 |
| 13 | . አባበልከኝ
ዘማሪት ዝናሽ ታያቸው|Live Worship
⌚10:56 ደቂቃ | 💾 10.0 MB
sʜᴀʀᴇ💯 sʜᴀʀᴇ 💯 sʜᴀʀᴇ💯
♻️ @begetaejochzema ♻️
❇️ @begetaejochzema ❇️
እርሱ አስቀድሞ ወዶናልና እንወደዋለን
❤️❤️❤️❤️❤️❤️
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
https://youtube.com/channel/UC45wCPWwCnVvNTBPALYrXuQ | 168 |
| 14 | . አባበልከኝ
ዘማሪት ዝናሽ ታያቸው|Live Worship
⌚10:56 ደቂቃ | 💾 30.5 MB
sʜᴀʀᴇ💯 sʜᴀʀᴇ 💯 sʜᴀʀᴇ💯
♻️ @begetaejochzema ♻️
❇️ @begetaejochzema ❇️
እርሱ አስቀድሞ ወዶናልና እንወደዋለን
❤️❤️❤️❤️❤️❤️
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
https://youtube.com/channel/UC45wCPWwCnVvNTBPALYrXuQ | 158 |
| 15 | . አመለጥኩት
ዘማሪት አዜብ ሀይሉ|Live Worship
⌚6:58 ደቂቃ | 💾 6.4 MB
sʜᴀʀᴇ💯 sʜᴀʀᴇ 💯 sʜᴀʀᴇ💯
♻️ @begetaejochzema ♻️
❇️ @begetaejochzema ❇️
እርሱ አስቀድሞ ወዶናልና እንወደዋለን
❤️❤️❤️❤️❤️❤️
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
https://youtube.com/channel/UC45wCPWwCnVvNTBPALYrXuQ | 157 |
| 16 | . አመለጥኩት
ዘማሪት አዜብ ሀይሉ|Live Worship
⌚6:58 ደቂቃ | 💾 24.7 MB
sʜᴀʀᴇ💯 sʜᴀʀᴇ 💯 sʜᴀʀᴇ💯
♻️ @begetaejochzema ♻️
❇️ @begetaejochzema ❇️
እርሱ አስቀድሞ ወዶናልና እንወደዋለን
❤️❤️❤️❤️❤️❤️
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
https://youtube.com/channel/UC45wCPWwCnVvNTBPALYrXuQ | 163 |
| 17 | ♥ኢየሱስ ክርስቶስ ፍጹም አምላክ ፍጹም ሰው ነው♥
♥ Jesus Christ is a God- Man! ♥
======================
✍የኢየሱስ ክርስቶስ ማንነት አይደለም የሰራውን ስራ ጽፎ ለመጨረስ ምድር እንደማትበቃ ሐዋርያው ዮሐንስ በወንጌሉ መስክሯል
ዮሐንስ 21 (John)
24፤ ስለ እነዚህም የመሰከረ ይህንንም ጽፎ ያለ ይህ ደቀ መዝሙር ነው፥ ምስክሩም እውነት እንደ ሆነ እናውቃለን።
25፤ ኢየሱስም ያደረገው ብዙ ሌላ ነገር ደግሞ አለ፤ ሁሉ በእያንዳንዱ ቢጻፍ ለተጻፉት መጻሕፍት ዓለም ራሱ ባልበቃቸውም ይመስለኛል።
📌📌 "ኢየሱስ ክርስቶስ ፍጹም አምላክ ፍጹም ሰው ከሀጥያት በቀር አምላክነት ሰውነትን ሳያጠፋ ሰውነት አምላክነትን ሳይውጥ በተዋሕዶ የከበረ በአንድ አካል ትላንትናም ዛሬም እስከ ለዘላለም"
✍ ✍ ክፍል አንድ(1)
የኢየሱስ ክርስቶስን አምላክነት በቀጥታ ከሚናገሩ ብዙ የመፅሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች መካከል በጥቂቱ ።
📌Jesus Christ is not man of God, He is a God-Man!
♦ኢሳ 7፥14 (Isaiah )
ስለዚህ ጌታ ራሱ ምልክት ይሰጣችኋል፤ እነሆ፥ ድንግል ትፀንሳለች፥ ወንድ ልጅም ትወልዳለች፥ ስሙንም #አማኑኤል ብላ ትጠራዋለች
♦ኢሳ 9፥6 (Isaiah)
ሕፃን ተወልዶልናልና፥ ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና፤ አለቅነትም በጫንቃው ላይ ይሆናል፤ ስሙም ድንቅ መካር፥ #ኃያል #አምላክ፥ የዘላለም አባት፥ የሰላም አለቃ ተብሎ ይጠራል።
♦ኢሳ 40፥3፣4 ( Isaiah) ማቴ 3፡1-3 (Matthew)
የአዋጅ ነጋሪ ቃል፦ #የእግዚአብሔርን መንገድ በምድረ በዳ ጥረጉ፥ #ለአምላካችንም ጐዳና በበረሀ አስተካከሉ።
♦ሚክያስ 5 ፡2 (Micah)
አንቺም ቤተ ልሔም ኤፍራታ ሆይ፥ አንቺ በይሁዳ አእላፋት መካከል ትሆኚ ዘንድ ታናሽ ነሽ፤ ከአንቺ ግን አወጣጡ ከቀድሞ ጀምሮ #ከዘላለም የሆነ፥ በእስራኤልም ላይ #ገዥ የሚሆን ይወጣልኛል።
♦ማቴ 1፥18-23 (Matthew)
እነሆ፥ ድንግል ትፀንሳለች ልጅም ትወልዳለች፥ ስሙንም አማኑኤል ይሉታል የተባለው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሁሉ ሆኖአል፥ ትርጓሜውም፦ #እግዚአብሔር ከእኛ ጋር የሚል ነው
♦ዩሐ 1፥1-14 (John)
በመጀመሪያው ቃል ነበረ፥ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፥ #ቃልም #እግዚአብሔር #ነበረ።ይህ በመጀመሪያው በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ።
♦ዩሐ 1፥3 (John)
#ሁሉ #በእርሱ #ሆነ (#ተፈጠረ)፥ ከሆነውም አንዳች ስንኳ ያለ እርሱ አልሆነም።
♦ዩሐ 5፥17፣18 (John)
ኢየሱስ ግን፦ አባቴ እስከ ዛሬ ይሠራል እኔም ደግሞ እሠራለሁ ብሎ መለሰላቸው።
♦ዩሐ 8፥24-27 (John)
እንግዲህ፦ አንተ ማን ነህ? አሉት። ኢየሱስም፦ #ከመጀመሪያ #ለእናንተ #የተናገርሁት #ነኝ።
♦ዩሐ 8፥58 (John) ዘፀ 3፡14 (Exodus)
ኢየሱስም፦ እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ አብርሃም ሳይወለድ #እኔ #አለሁ አላቸው።( before Abraham was born #I #AM)
♦ዩሐ 14፥9 ( John)
ኢየሱስም..... #እኔን #ያየ #አብን #አይቶአል፤ እንዴትስ አንተ፦ አብን አሳየን ትላለህ?
♦ዩሐ 14፥6 (John)
ኢየሱስም፦ እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።
♦ዩሐ 20፥28 (John)
ቶማስም፦ #ጌታዬ #አምላኬም ብሎ መለሰለት።
♦ሮሜ 9፥5 (Romans)
አባቶችም ለእነርሱ ናቸውና፤ ከእነርሱም ክርስቶስ በሥጋ መጣ፥ #እርሱም ከሁሉ በላይ ሆኖ #ለዘላለም #የተባረከ #አምላክ #ነው፤ አሜን።
♦ፊልጵስዩስ 2፡6 (Philippians)
#እርሱ ^በእግዚአብሔር #መልክ #ሲኖር ሳለ ከእግዚአብሔር ጋር መተካከልን መቀማት እንደሚገባ ነገር አልቈጠረውም፥
♦ቆላ 1፥16 ( Colaossins)
^እርሱም #የማይታይ #አምላክ ምሳሌ ነው፤ የሚታዩትና የማይታዩትም፥ ዙፋናት ቢሆኑ ወይም ጌትነት ወይም አለቅነት ወይም ሥልጣናት፥ በሰማይና በምድር ያሉት ሁሉ በእርሱ ተፈጥረዋልና ከፍጥረት ሁሉ በፊት በኵር ነው፤ #ሁሉ #በእርሱና #ለእርሱ #ተፈጥሮአል፤
♦ቆላ 2፥9 (Colaossins)
#በእርሱ #የመለኮት #ሙላት ሁሉ በሰውነት ተገልጦ ይኖራልና፤
♦1ኛጢሞ 3፥16 (Timothy)
እግዚአብሔርንም የመምሰል ምሥጢር ያለ ጥርጥር ታላቅ ነው፤ #በሥጋ #የተገለጠ፥ በመንፈስ የጸደቀ፥ ለመላእክት የታየ፥ በአሕዛብ የተሰበከ፥ በዓለም የታመነ፥ በክብር ያረገ።
♦ቲቶ 2፥13፣14 ( Titus)
ይህም ጸጋ፥ ኃጢአተኝነትንና ዓለማዊን ምኞት ክደን፥ የተባረከውን ተስፋችንን እርሱም የታላቁን #የአምላካችንንና #የመድኃኒታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ክብር መገለጥ እየጠበቅን፥ ራሳችንን በመግዛትና በጽድቅ እግዚአብሔርንም በመምሰል በአሁኑ ዘመን እንድንኖር ያስተምረናል።
♦ዕብራውያን 1፡3 (Hebrews )
#እርሱም #የክብሩ #መንጸባረቅና #የባሕርዩ #ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤
♦ዕብራውያን 1፡8,10 ( Hebrews)
ስለ ልጁ ግን፡— #አምላክ #ሆይ፥ ዙፋንህ እስከ ዘላለም ድረስ ይኖራል፤ የመንግሥትህ በትር የቅንነት በትር ነው።
ደግሞ፡— #ጌታ #ሆይ፥ አንተ ከጥንት ምድርን መሠረትህ፥ ሰማዮችም የእጆችህ ሥራ ናቸው፤
♦1 ዮሐንስ 5 ፡20 (1 John)
...እውነተኛም በሆነው በእርሱ አለን፥ እርሱም ልጁ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው #እርሱ #እውነተኛ #አምላክና የዘላለም ሕይወት ነው።
ፀጋ እና ሰላም ይብዛላችሁ። አሜን
የወንጌል እውነት አገልግሎት ጅማ
Gospel Truth Ministry Jimma
sʜᴀʀᴇ💯 sʜᴀʀᴇ 💯 sʜᴀʀᴇ💯
♻️ @begetaejochzema ♻️
❇️ @begetaejochzema ❇️
እርሱ አስቀድሞ ወዶናልና እንወደዋለን
❤️❤️❤️❤️❤️❤️
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
https://youtube.com/channel/UC45wCPWwCnVvNTBPALYrXuQ | 218 |
| 18 | ❤️#እንጀራውን_መቁረስ❤️
===============
1 ቆሮንቶስ 11 (1 Corinthians)
23፤ ለእናንተ ደግሞ አሳልፌ የሰጠሁትን እኔ ከጌታ ተቀብያለሁና፤
24፤ ጌታ ኢየሱስ አልፎ በተሰጠበት በዚያች ሌሊት እንጀራን አንሥቶ አመሰገነ፥ ቆርሶም፡— እንካችሁ ብሉ፤ ይህ ስለ እናንተ የሚሆን ሥጋዬ ነው፤ ይህን ለመታሰቢያዬ አድርጉት፡ አለ።
25፤ እንደዚሁም ከእራት በኋላ ጽዋውን ደግሞ አንሥቶ፡— ይህ ጽዋ በደሜ የሚሆን አዲስ ኪዳን ነው፤ በጠጣችሁት ጊዜ ሁሉ ይህን ለመታሰቢያዬ አድርጉት፡ አለ።
26፤ ይህን እንጀራ በበላችሁ ጊዜ ሁሉ፥ ይህንም ጽዋ በጠጣችሁ ጊዜ ሁሉ ጌታ እስኪመጣ ድረስ ሞቱን ትናገራላችሁና።
የጌታ ጸጋ ከመንፈሳችን ጋር ይሁን። አሜን።
የወንጌል እውነት አገልግሎት ጅማ
Gospel Truth Ministry Jimma
sʜᴀʀᴇ💯 sʜᴀʀᴇ 💯 sʜᴀʀᴇ💯
♻️ @begetaejochzema ♻️
❇️ @begetaejochzema ❇️
እርሱ አስቀድሞ ወዶናልና እንወደዋለን
❤️❤️❤️❤️❤️❤️
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
https://youtube.com/channel/UC45wCPWwCnVvNTBPALYrXuQ | 199 |
| 19 | ለቴሌግራም ተጠቃሚዎች በሙሉ እነሆ ዛሬ አንድ ቻናል እናስተዋውቃችሁ ብዙዎች ቻናሉን Join በማድረግ እና በመከታተል ብዙ መንፈሳዊ ነገሮችን አትርፈዋል እና እርሶ ምን ይጠብቃሉ መርጠው ይቀላቀሉ።
👇👇👇👇👇 | 106 |
| 20 | ውሸት ተከታዮቹን ስላበዛ እውነት አይሆንም‼️
👋ሰላም ውድ የቻናላችን ተከታዮች
ዛሬ ሁሉም የቴሌግራም ተጠቃሚ ሊቀላቀለው የሚገባን አንድ ጠቃሚ ቻናል እንጠቁማችሁ
🖥በቻናሉ ከታች የተዘረዘሩትን ሁሉንም ያገኛሉ👇👇 | 12 |
