TheDeepThingsOfGod
Open in Telegram
Glorious Church the bride of Christ. Rapture ready!
Show more1 810
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
1 810
I hope you will love this.😁😁😍
Jesus paid the debt that u could never pay. Hallelujah!
1 810
#Wow_ amazing song😍😍😍!
He paid the debt he did not owe, I owe the debt i could not pay
I needed someone to wash my sins away
And now i sing a brand new song: Amazing Grace.
Christ Jesus paid a debt that i could never pay.👏👏👏👏
-friends do you want me to sing this?😁
@TheDeepThingsOfTheSpirit
1 810
“ደግሞም በዚያች ወራት በወንዶችና በሴቶች ባሪያዎቼ ላይ ከመንፈሴ አፈሳለሁ ትንቢትም ይናገራሉ።”
— ሐዋርያት 2፥18
#ያለነው ነብዩ ኢዩኤል #በዚያ_ወራት በለው ጊዜ ነዉ። የጌታ በራያ እንደሆነ የሚያምን ሁሉ #መንፈስ_ቅዱስን_መቀበል እና #ትንቢት መናገር ይችላል። አስታውሱ #የትንቢት_መንፈስ_የክርስቶስ_ምስክር ነዉ። ዘሬ መጸለይ እና ይህንን የተባረከ የእግዚአብሔር መንፈስ መቀበል እና #በትንቢት_መንፈስ ውስጥ መኖር መዋል ማደር ትችላላችሁ። እግዚአብሔር ቃሉን ልለውጥ አይችልም የተናገረውን ሊያደርግ የታመነ ነዉ። በጸሎት መለመን ብቻ ከቻላችሁ መቀበል ትችላላችሁ።
“ፍቅርን ተከታተሉ፥ መንፈሳዊ ስጦታንም ይልቁንም ትንቢት መናገርን በብርቱ ፈልጉ።”
— 1ኛ ቆሮንቶስ 14፥1
@TheDeepThingsOfTheSpirit
@TheDeepThingsOfTheSpirit
1 810
“ሳታቋርጡ ጸልዩ፤ በሁሉ አመስግኑ፤ ይህ የእግዚአብሔር ፈቃድ በክርስቶስ ኢየሱስ ወደ እናንተ ነውና።”
— 1ኛ ተሰሎንቄ 5፥17-18
1 810
William Franklin Graham Jr. ወይም ብዙዎች እንደምታውቋቸው Billy Graham, November 7, 1918 ተወልደው February 21, 2018 ወደ ተባርከው ጌታ እስከሄዱበት ጊዜ ድረስ በዓለም ሁሉ የጌታ ኢየሱስን ወንጌል ሰብከዋል። ስለዝህ ትልቅ የወንጌል አርበኛ ብዙ ማለት ይቻላል ነገር ግን አሁን አላማዬ እሱ አይደለም። Billy Graham የ 20ኛው ክፍለ ዘመን ተጽእኖ ፈጣሪ መንፈሳዊ መሪ ነበሩ። ይህ በአገልግሎታቸው መጨረሻ አከባቢ ያደረጉት ቃለመጠይቅ ነዉ። ሁሉንም እንደገና ለመጀመር እድሉ ብኖሮት ምን ያደርጉ ነበር ተብለው ለተጠየቁት ጥያቄ " ብዙ አነብ እና ብዙ እጸልይ ነበር የተወሰነም አገለግል ነበር ብለዋል።
ወንድሞች እና እህቶች አልፎ ከሚቆጨን አሁኑኑ የሕይወታችን መንገድ እናድርገው። ተባረኩ።
@TheDeepThingsOfTheSpirit
@TheDeepThingsOfTheSpirit
1 810
"Yesterday is not yours to recover, but today is yours to win."
ከላይ የጻፍኩት በሆነ ወቅት የነበብኩት ጽሑፍ ነበር። ትናንትን መመለስ እና የራሳችሁ ማድረግ አትችሉም ነገር ግን በዛሬው ቀን ማትረፍ ማደግ መለወጥ ማሸነፍ ትችላላችሁ ምክንያቱም ዛሬ የምበላው ቀን ከእግዚአብሔር የተሰጣችሁ ስጦታ ነዉና። እግዚአብሔር የሰጣችሁን ስጦታ በግድየለሽነት እንደማታዩት ተስፋ አለኝ። ትናንትን እርሱት ዛሬ አድስ ቀን ነዉ። በዚህ ቀን እግዚአብሔር አክብሩ ራሳችሁን እና ሌሎችን አንጹ። ተባርካችኃል።
@TheDeepThingsOfTheSpirit
@TheDeepThingsOfTheSpirit
1 810
ለጓደኝነት ዋጋ ስጡ። ነገር ግን ከሰዎች ጋር ያላችሁ ግንኙነት ለጌታ እና ለራሳችሁ ጊዜ እንዳያሳጣችሁ ተጠንቀቁ። ብዙ ጓደኞች ከማፍራት ይልቅ ጥረት ያለው የተወሰኑ ወዳጅነቶችን ለመገንባት ስሩ። በተለይ ደግሞ የእናንተ አይነት የሕይወት መንገድ ባላቸው ሰዎች ዙርያ መሆን ጥበብ ነዉ። ህልማችሁን እሁን ማድረግ የምትፈልጉ ከሆነ ህልማችሁ የት እንዴት እና ከማን ጋር መቆየት እንዳለባችሁ እንድመርጥ ፍቀዱለት። የመራጠላችሁ ቦታ ለይ መቆየት ከቻላችሁ ህልማችሁ እሁን ይሆናል።
@TheDeepThingsOfTheSpirit
@TheDeepThingsOfTheSpirit
1 810
My prayer for everyone of you. Receive by faith and walk in the light of It.
@TheDeepThingsOfTheSpirit
@TheDeepThingsOfTheSpirit
1 810
Without God man can't do anything on earth and without man God will not do anything on earth.
@TheDeepThingsOfTheSpirit
@TheDeepThingsOfTheSpirit
1 810
በግ-የጥገኝነት መንፈስ : የትህትና ምሳሌ ... ይህንን ከሰማችሁ እና ከተገበራችሁ የእግዚአብሔርን ድምጽ አለመስማት አትችሉም። በመጨረሻ አብራችሁኝ ጸልዩ።
@TheDeepThingsOfTheSpirit
@TheDeepThingsOfTheSpirit
1 810
የእውነት መንፈስ
###########
“ግን እርሱ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዜ ወደ እውነት ሁሉ ይመራችኋል፤ የሚሰማውን ሁሉ ይናገራል እንጂ ከራሱ አይነግርምና፤ የሚመጣውንም ይነግራችኋል።”
— ዮሐንስ 16፥13
መንፈስ ቅዱስ የእውነት መንፈስ ነዉ። ከውሸት ጋር ፈጽሞ አይቆምም አይተባበርም። በሕይወታችሁ የእውነት ለእውነት መኖር ከቻላችሁ እና እውነትን ለማወጅ እንደ አንበሳ ጉልህ ከሆናችሁ #በመንፈስ_ቅዱስ_ተጽእኖ_ውስጥ_ናችሁ ማለት ነዉ።
“ለእውነት እንጂ በእውነት ላይ ምንም ለማድረግ አንችልምና።”
— 2ኛ ቆሮ 13፥8
ወንድሞቼ እና እህቶቼ በአስጨናቂ ዘመን ነዉ ያለነው። ለእውነት የእውነት እንደመኖር እግዚአብሔርን ደስ ልታሰኙበት የምትችሉበት መንገድ የለም። የመንፈስ ቅዱስም ሀይል ለእውነት የእውነት ለምኖሩ ነዉ። እውነት ሀይል ነዉ።
@TheDeepThingsOfTheSpirit
@TheDeepThingsOfTheSpirit
1 810
ፍቅር የተገለጠው መስቀል ለይ ነዉ። እግዚአብሔር ለእናንተ ያለውን ፍቅር መቼም ለመጠራጠር እንዳትሞክሩ። ሰይጣን እግዚአብሔር አይወድህም/ሽም ብላችሁ መጽሐፍ ቅዱሳችሁን ከፍታችሁ መስቀሉን አሳዩት እና እንደዚህ ነዉ የሚወደኝ በሉት። መቼም ብሆን የመስቀሉን ራዕይ ከልባችሁ አታጥፉት። እግዚአብሔር ለሰው ልጆች ሁሉ አንዴ ለሁሌ ፍቅሩን የገለጠበት ድንቅ ቦታ ነዉ።
#ማንም በይወድሽ ኢየሱስ ወዶሻል።
@TheDeepThingsOfTheSpirit
@TheDeepThingsOfTheSpirit
1 810
Joel Rosenberg በ መካከለኛው ምስራቅ የታወቀ Expert ነዉ። ሰሞኑን እስራኤል እና አረብ ኤሜሬትስ ያደረጉት የሰላም ስምምነት እና ቱርክ(Turkey) ከ ኢራን(Iran) ጎን በመሆን ያሳየችው ተቃውሞ በሕዝቅኤል መጽሐፍ ምዕራፍ 38 እና 39 ለይ የተመዘገበው #በእስራኤል እና #በማጎግ መካከል ለሚደረገው ጦርነት በር ከፋች እንደሆነ ያምናል። ከዚህም በላይ ክርስቲያኖች በሚገባ እንድነቁ እና ለእስራኤል መጸለይ እንዳያቋርጡ አስጠንቅቋል።
ክርስቲያኖች ሁሉ እንንቃ ይህ "Abrahamic accord" የተባለው ስምምነት ከዚህም የላቀ ትርጉም እንዳለው አምናለሁ። ለሐሰተኛው ክርስቶስም መንገድ እየጠረገ እንደሆነ ግልጽ ነዉ። ክርስቲያኖች ነቅተን እንጸልይ ጌታችን በደጅ ነዉ።
@TheDeepThingsOfTheSpirit
@TheDeepThingsOfTheSpirit
1 810
ጌታ በደጅ ነዉ። የተባረከው ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መምጫው ጊዜ ደርሷል ንሳሃ አድርጉ የመንፈስን ፍፌ አፍሩ ከመብራታችሁ ጋር ዘይት ይዛች ተዘጋጁ።
@TheDeepThingsOfTheSpirit
1 810
ማቴዎስ 25 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ “በዚያን ጊዜ መንግሥተ ሰማይ መብራታቸውን ይዘው ሙሽራውን ሊቀበሉ የወጡ ዐሥር ልጃገረዶችን ትመስላለች።
² ከእነርሱም አምስቱ ልጃገረዶች ዝንጉዎች፣ አምስቱ ደግሞ አስተዋዮች ነበሩ፤
³ ዝንጉዎቹ መብራት ይዘው መጠባበቂያ ዘይት አልያዙም ነበር።
⁴ አስተዋዮቹ ግን ከመብራታቸው ጋር መጠባበቂያ ዘይት በማሰሮ ይዘው ነበር።
⁵ ሙሽራው በዘገየ ጊዜ፣ ሁሉም እንቅልፍ ተጫጫናቸውና ተኙ።
⁶ “እኩለ ሌሊት ላይ፣ ‘ሙሽራው እየመጣ ነው፤ ወጥታችሁ ተቀበሉት!’ የሚል ጥሪ ተሰማ።
⁷ “በዚህ ጊዜ ልጃገረዶቹ ሁሉ ተነሥተው መብራቶቻቸውን እየተረኰሱ መዘጋጀት ያዙ።
⁸ ዝንጉዎቹ አስተዋዮቹን፣ ‘መብራታችን ሊጠፋብን ስለ ሆነ፣ ከዘይታችሁ ስጡን’ አሏቸው።
⁹ “አስተዋዮቹ ልጃገረዶች ግን መልሰው፣ ‘ያለን ዘይት ለእኛም ለእናንተም ላይበቃ ስለሚችል፣ ሄዳችሁ ከሻጮች ለራሳችሁ ግዙ’ አሏቸው።
¹⁰ “ዘይት ሊገዙ እንደሄዱ፣ ሙሽራው መጣ፤ ተዘጋጅተው የነበሩት ልጃገረዶችም ወደ ሰርጉ ግብዣ አብረውት ገቡ፤ በሩም ተዘጋ።
¹¹ “ዘግየት ብለው ሌሎቹ ልጃገረዶች መጥተው፣ ‘ጌታ ሆይ፤ ጌታ ሆይ፤ በሩን ክፈትልን’ አሉ።
¹² “እርሱ ግን መልሶ፣ ‘እውነት እላችኋለሁ፣ አላውቃችሁም’ አላቸው።
¹³ “እንግዲህ ቀኑን ወይም ሰዓቱን ስለማታውቁ ተዘጋጅታችሁ ጠብቁ።
1 810
Revival is a renewed conviction of sin and repentance, followed by an intense desire to live in obedience to God. It's giving up one's will to God in deep humility.
-Charles Finney
@TheDeepThingsOfTheSpirit
@TheDeepThingsOfTheSpirit
