en
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Channel የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 395 subscribers, ranking 6 113 in the Religion & Spirituality category and 2 343 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 395 subscribers.

According to the latest data from 26 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 541 over the last 30 days and by 19 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 34.65%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 4 988 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 33.

📝 Description and content policy

Channel description not provided.

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 27 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 395
Subscribers
+1924 hours
+1197 days
+54130 days
Posts Archive
የጅማ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ለተከታይ አምስት ወራት ያሰለጠናቸውን 41 የደረጃ 2 ተተኪ መምህራንን አስመረቀ! 26/4/2016 (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) የጅማ ሀገረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ከሐምሌ 1 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ታኅሣሥ 14 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ ሲያሰለጥናቸው የቆዩ የደረጃ ሁለት ተተኪ መምህራን ሰልጣኞችን ታኅሣሥ 25 ቀን 2016 ዓ.ም ክቡር መልአከ ሰላም ተስፋ ሚካኤል አሰፋ የጅማ እና የየም አኅጉረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ በተገኙበት በጅማ ደብረ ሳህል ቅዱስ ሚካኤል አዳራሽ አስመርቋል። በጅማ ከተማ ከሚገኙ 15ቱም ሰንበት ት/ቤቶች የተወጣጡና በሥልጠናዎቹ ወራት የተሰጡ መመዘኛዎችን በብቃት ተወጥተው ለምረቃ የበቁ 41 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት ተመርቀዋል። ከሰልጣኞቹ መካከል 10 ዲያቆናት፣ 20 መምህራን ወንድሞች እና 11 እህቶች ለምረቃው በቅተው በትላንትናው ዕለት ከክቡር ሥራ አስኪያጁ ሰርተፊኬት የተቀበሉ ሲሆን የጅማ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነትም ለሁለተኛ ዙር ካስተማራቸው አጠቃላይ 79 ሰልጣኞች መካከል ተመዝነው ለምረቃ የበቁት 41 ብቻ መሆናቸውን የጅማ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ሰብሳቢ ዲ/ን ሀብታሙ ኃይለማርያም በምረቃው ባቀረቡት ሪፖርት ገልጸዋል። ክቡር መልአከ ሰላም ተስፋ ሚካኤል አሰፋ የጅማ እና የየም አኅጉረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ለተመራቂ ተማሪዎች የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት ካስተላለፉ በኋላ "የዛሬ ተመራቂዎች ቤተ ክርስቲያን ከእናንተ ብዙ ነገር ትጠብቃለች ፤ በተለይም የተጀመረውን የሰንበት ት/ቤት ሥርዓተ ትምህርት ከግብ ለማድረስ ትልቁን ድርሻ የምትወስዱ ናችሁ፤ ልክ እንደ ቅዱሳን ሐዋርያት በነፃ ያስተማረቻችሁን ቤተ ክርስቲያን መስዋዕትነት በመክፈል ጭምር ልታገለግሏት ይገባል" ብለዋል። በመርሐ ግብሩ ላይ ክቡር ሥራ አስኪያጁን ጨምሮ የጅማ ሀገረ ስብከት የሰንበት ት/ቤት ማደራጃ መምሪያ ኃላፊ ክቡር ላዕከ ወንጌል መ/ር ባዬ ከድር፣ የሀገረ ስብከቱ የመምያ ኃላፊዎች፣ የአድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎች፣ ሰባኪያነ ወንጌል መምህራን፣ የማኅበራት ተወካዮችና የሁሉም ሰንበት ት/ቤት አመራሮች ተገኝተዋል። መረጃውን ከጅማ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጽ/ቤት አግኝተናል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/SSUGlobal ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

"አንቺ ቤተ ልሔም፥ የይሁዳ ምድር፥ ከይሁዳ ገዢዎች ከቶ አታንሽም፤ ሕዝቤን እስራኤልን የሚጠብቅ መስፍን ከአንቺ ይወጣልና ተብሎ በነቢይ እንዲህ ተጽፎአልና" ማቴ 2፡5 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድ
"አንቺ ቤተ ልሔም፥ የይሁዳ ምድር፥ ከይሁዳ ገዢዎች ከቶ አታንሽም፤ ሕዝቤን እስራኤልን የሚጠብቅ መስፍን ከአንቺ ይወጣልና ተብሎ በነቢይ እንዲህ ተጽፎአልና" ማቴ 2፡5 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

"ስለዚህ ጌታ ራሱ ምልክት ይሰጣችኋል..." ኢሳ 7፡14 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.
"ስለዚህ ጌታ ራሱ ምልክት ይሰጣችኋል..." ኢሳ 7፡14 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

https://youtu.be/TGyfaIQdin0?si=jOJl8BWKWrqbgDr4 ትምህርት በሚዲያ 11ኛ ክፍል ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር የድንግልና ሕይወት ክፍል ሦስት

"በመወለዱም ብዙዎች ደስ ይላቸዋል።" ሉቃ 1፡14 እንኳን ለብጹዕ አባታችን አቡነ ተክለሃይማኖት በዓለ ልደት በሰላም አደረሳችሁ! የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድ
"በመወለዱም ብዙዎች ደስ ይላቸዋል።" ሉቃ 1፡14 እንኳን ለብጹዕ አባታችን አቡነ ተክለሃይማኖት በዓለ ልደት በሰላም አደረሳችሁ! የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም በዓል! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

የሥርዓተ ትምህርቱን ትግበራ ለማሳለጥ በሰንበት ትምህርት ቤቶች መካከል የጥያቄና መልስ ውድድር እያከናወነ መሆኑን የቦሌ ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ገለፀ። ታኅሣሥ 23/2016 ዓ.ም የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ሥር ካሉት አንድነቶች አንዱ የሆነውና ብዛት ያላቸው አድባራት ካሉባቸው ወረዳዎች የቦሌ ክፍለ ከተማ ተጠቃሽ ነው። በወረዳው የሚገኙ ሰንበት ትምህርት ቤቶች 61 ሲሆኑ ከ40 በላይ የሚሆኑት ሥርዓተ ትምህርቱን በመተግበር ላይ ይገኛሉ። የወረዳው የሰ/ት/ቤቶች አንድነት በሥሩ የሚገኙ ሰ/ት/ቤቶች በትኩረት ትግበራው ላይ በማተኮር ይሰሩ ዘንድ ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን በመሥራት ላይ ይገኛል። ከነዚህም የመስክ ጉብኝት ከማድረግ አንስቶ የመምህራን ሥልጠና በማዘጋጀት ማሰልጠን እንዲሁም በደብራት መሀልም የጥያቄና መልስ ውድድር መድረኮችን ማዘጋጀት ይጠቀሳሉ። ይህ የጥያቄና መልስ ውድድር ዓላማ በወረዳው ውስጥ ባሉ ሥርዓተ ትምህርቱን በመተግበር ላይ ከሚገኙ ደብራት በ38 ደብር በአንደኛና በአራተኛ ክፍል ተማሪዎች መካከል የሚደረግና ሥርዓተ ትምህርቱን ለመተግበር የመማር ማስተማር ሂደታቸውን ለመፈተሽ ታልሞ የተዘጋጀ ነው። ውድድሩ በየሳምንቱ የሚከወን ሲሆን በመጨረሻ ጥሩ ውጤት ለሚያመጡ ሽልማት እንደተዘጋጀና ሽልማቱም 1 ለወጣ 10000 ብር እና 100 ውዳሴ ማርያም 2 ለወጣ 7000 ብር እና 70 ውዳሴ ማርያም 3 ለወጣ 4000 ብር እና 40 ውዳሴ ማርያም እንደሆነ የክፍለ ከተማው ሥርዓተ ትምህርት ትግበራ ክፍል ተጠሪ ሊቀ መዘምራን ዳዊት ዘነበ ገልፀውልናል። የዝግጅት ክፍላችንም ይህን መሰል እንቅስቃሴዎች በሌሎቹም ክፍለ ከተማ ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነትና በሀገረ ስብከቶች ሊለመድና ሊስፋፋ እንዲገባ መልዕክቱን ያስተላልፋል። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/SSUGlobal ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

የሥርዓተ ትምህርቱን ትግበራ ለማሳለጥ በሰንበት ትምህርት ቤቶች መካከል የጥያቄና መልስ ውድድር እያከናወነ መሆኑን የቦሌ ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ገለፀ። ታኅሣሥ 23/2016 ዓ.ም የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ሥር ካሉት አንድነቶች አንዱ የሆነውና ብዛት ያላቸው አድባራት ካሉባቸው ወረዳዎች የቦሌ ክፍለ ከተማ ተጠቃሽ ነው። በወረዳው የሚገኙ ሰንበት ትምህርት ቤቶች 61 ሲሆኑ  ከ40 በላይ የሚሆኑት ሥርዓተ ትምህርቱን በመተግበር ላይ ይገኛሉ። የወረዳው የሰ/ት/ቤቶች አንድነት በሥሩ የሚገኙ ሰ/ት/ቤቶች በትኩረት ትግበራው ላይ በማተኮር ይሰሩ ዘንድ ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን በመሥራት ላይ ይገኛል። ከነዚህም የመስክ ጉብኝት ከማድረግ አንስቶ የመምህራን ሥልጠና በማዘጋጀት ማሰልጠን እንዲሁም በደብራት መሀልም የጥያቄና መልስ ውድድር መድረኮችን ማዘጋጀት ይጠቀሳሉ። ይህ የጥያቄና መልስ ውድድር ዓላማ በወረዳው ውስጥ ባሉ ሥርዓተ ትምህርቱን በመተግበር ላይ ከሚገኙ ደብራት በ38 ደብር በአንደኛና በአራተኛ ክፍል ተማሪዎች መካከል የሚደረግና ሥርዓተ ትምህርቱን ለመተግበር የመማር ማስተማር ሂደታቸውን ለመፈተሽ ታልሞ የተዘጋጀ ነው። ውድድሩ በየሳምንቱ የሚከወን ሲሆን በመጨረሻ ጥሩ ውጤት ለሚያመጡ ሽልማት እንደተዘጋጀና ሽልማቱም 1 ለወጣ 10000 ብር እና 100 ውዳሴ ማርያም 2 ለወጣ 7000 ብር እና 70 ውዳሴ ማርያም 3 ለወጣ 4000 ብር እና 40 ውዳሴ ማርያም እንደሆነ የክፍለ ከተማው ሥርዓተ ትምህርት ትግበራ ክፍል ተጠሪ  ሊቀ መዘምራን ዳዊት ዘነበ ገልፀውልናል። የዝግጅት ክፍላችንም ይህን መሰል እንቅስቃሴዎች በሌሎቹም ክፍለ ከተማ ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነትና በሀገረ ስብከቶች ሊለመድና ሊስፋፋ እንዲገባ መልዕክቱን ያስተላልፋል። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/SSUGlobal ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

"ከአንቺ የሚወለደው ቅዱስ የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል።" ሉቃ 1፡35 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.
"ከአንቺ የሚወለደው ቅዱስ የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል።" ሉቃ 1፡35 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

የጽርሐ አርያም ቅዱስ ሩፋኤል ደብር ሰ/ት/ቤት ከቅድመ መደበኛ እስከ አሥራ ሁለተኛ ክፍል ሙሉ የሥርዓተ ትምህርት ትግበራ የማስጀመሪያ መርሐ ግብር የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ዋና ኃላፊ መጋቤ
+5
የጽርሐ አርያም ቅዱስ ሩፋኤል ደብር ሰ/ት/ቤት ከቅድመ መደበኛ እስከ አሥራ ሁለተኛ ክፍል ሙሉ የሥርዓተ ትምህርት ትግበራ የማስጀመሪያ መርሐ ግብር የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ዋና ኃላፊ መጋቤ ሐዲስ ጸጋ ወልደ ትንሣኤ በተገኙበት በትላንትናው ዕለት ተከናውኗል። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/SSUGlobal ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

የልደት በዓልን ምክንያት በማድረግ ልዩ የሕፃናት ዓውደ ርዕይ በብርሃናተ ዓለም ጴጥሮስ ወጳውሎስ ፍሬሃይማኖት ሰ/ት/ቤት ተካሄደ። 21-04-2016 ዓ.ም (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) የብርሃናተ ዓ
+7
የልደት በዓልን ምክንያት በማድረግ ልዩ የሕፃናት ዓውደ ርዕይ በብርሃናተ ዓለም ጴጥሮስ ወጳውሎስ ፍሬሃይማኖት ሰ/ት/ቤት ተካሄደ። 21-04-2016 ዓ.ም (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) የብርሃናተ ዓለም ቅዱስ ጴጥሮስ ወጳውሎስ ቤተ ክርስቲያን የፍሬ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት በዓልን ምክንያት በማድረግ ልዩ የሕፃናት የመዝሙር ፣ የስዕል ፣ የኪነ ጥበብ እና የጨዋታ ዓውደ ርዕይ በዛሬው ዕለት አከናወነ። ቁጥራቸው በዛ ያለ ሕፃናትና ወላጆች ዓውደ ርዕዩን ተካፍለዋል። መርሐ ግብሩ የተለያዩ ሕፃናትን እያስተማሩ እያዝናኑ የሚያሸልሙ ጨዋታዎችን እና ኪነ ጥበባዊ ሥራዎችን የያዘ ሲሆን በውጭ ተጽዕኖ ሥር እየተከበረ የመጣውን የልደት በዓል ሀገራዊና ሃይማኖታዊ ትውፊቱን ሳይለቅ ማክበርን ለሕፃናት ማስተማርና ማሳየትን ዓላማ አድርጎ እንደተዘጋጀ የመርሐ ግብሩ ዋና አስተባባሪና በሕፃናት ክፍሉ የልዩ ተሰጥዖ ክፍል ኃላፊ የሆኑት ተመስገን ፍቃዱ ገልጸዋል። አክለውም እንዲህ ዓይነቱ መርሐ ግብር በሁሉም አጥቢያ ሰ/ት/ቤቶች ሊተገበርና ሕፃናት ላይ መሥራት እንደሚገባ መልእክታቸውን አስተላልልፈዋል። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/SSUGlobal ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

"እግዚአብሔር እረኛዬ ነው። የሚያሳጣኝ የለም። በለምለም መስክ ያሳድረኛል። በዕረፍት ውኃ ዘንድ ይመራኛል።" መዝ 22፡1-2 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ።
"እግዚአብሔር እረኛዬ ነው። የሚያሳጣኝ የለም። በለምለም መስክ ያሳድረኛል። በዕረፍት ውኃ ዘንድ ይመራኛል።" መዝ 22፡1-2 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

"ብርሃንህንና እውነትህን ላክ፤ እነርሱ ይምሩኝ፥ ወደ ቅድስናህ ተራራና ወደ ማደሪያህ ይውሰዱኝ።" መዝ 43፡3 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት!
"ብርሃንህንና እውነትህን ላክ፤ እነርሱ ይምሩኝ፥ ወደ ቅድስናህ ተራራና ወደ ማደሪያህ ይውሰዱኝ።" መዝ 43፡3 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu