ch
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

前往频道在 Telegram

📈 Telegram 频道 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU 的分析概览

频道 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 14 395 名订阅者,在 宗教与灵性 类别中位列第 6 113,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 343

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 14 395 名订阅者。

根据 26 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 541,过去 24 小时变化为 19,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 34.65%。内容发布后 24 小时内通常能获得 N/A% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 4 988 次浏览,首日通常累积 0 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 33

📝 描述与内容策略

尚未提供频道描述。

凭借高频更新(最新数据采集于 27 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 宗教与灵性 类别中的关键影响点。

14 395
订阅者
+1924 小时
+1197
+54130
帖子存档
የጅማ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ለተከታይ አምስት ወራት ያሰለጠናቸውን 41 የደረጃ 2 ተተኪ መምህራንን አስመረቀ! 26/4/2016 (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) የጅማ ሀገረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ከሐምሌ 1 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ታኅሣሥ 14 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ ሲያሰለጥናቸው የቆዩ የደረጃ ሁለት ተተኪ መምህራን ሰልጣኞችን ታኅሣሥ 25 ቀን 2016 ዓ.ም ክቡር መልአከ ሰላም ተስፋ ሚካኤል አሰፋ የጅማ እና የየም አኅጉረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ በተገኙበት በጅማ ደብረ ሳህል ቅዱስ ሚካኤል አዳራሽ አስመርቋል። በጅማ ከተማ ከሚገኙ 15ቱም ሰንበት ት/ቤቶች የተወጣጡና በሥልጠናዎቹ ወራት የተሰጡ መመዘኛዎችን በብቃት ተወጥተው ለምረቃ የበቁ 41 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት ተመርቀዋል። ከሰልጣኞቹ መካከል 10 ዲያቆናት፣ 20 መምህራን ወንድሞች እና 11 እህቶች ለምረቃው በቅተው በትላንትናው ዕለት ከክቡር ሥራ አስኪያጁ ሰርተፊኬት የተቀበሉ ሲሆን የጅማ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነትም ለሁለተኛ ዙር ካስተማራቸው አጠቃላይ 79 ሰልጣኞች መካከል ተመዝነው ለምረቃ የበቁት 41 ብቻ መሆናቸውን የጅማ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ሰብሳቢ ዲ/ን ሀብታሙ ኃይለማርያም በምረቃው ባቀረቡት ሪፖርት ገልጸዋል። ክቡር መልአከ ሰላም ተስፋ ሚካኤል አሰፋ የጅማ እና የየም አኅጉረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ለተመራቂ ተማሪዎች የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት ካስተላለፉ በኋላ "የዛሬ ተመራቂዎች ቤተ ክርስቲያን ከእናንተ ብዙ ነገር ትጠብቃለች ፤ በተለይም የተጀመረውን የሰንበት ት/ቤት ሥርዓተ ትምህርት ከግብ ለማድረስ ትልቁን ድርሻ የምትወስዱ ናችሁ፤ ልክ እንደ ቅዱሳን ሐዋርያት በነፃ ያስተማረቻችሁን ቤተ ክርስቲያን መስዋዕትነት በመክፈል ጭምር ልታገለግሏት ይገባል" ብለዋል። በመርሐ ግብሩ ላይ ክቡር ሥራ አስኪያጁን ጨምሮ የጅማ ሀገረ ስብከት የሰንበት ት/ቤት ማደራጃ መምሪያ ኃላፊ ክቡር ላዕከ ወንጌል መ/ር ባዬ ከድር፣ የሀገረ ስብከቱ የመምያ ኃላፊዎች፣ የአድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎች፣ ሰባኪያነ ወንጌል መምህራን፣ የማኅበራት ተወካዮችና የሁሉም ሰንበት ት/ቤት አመራሮች ተገኝተዋል። መረጃውን ከጅማ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጽ/ቤት አግኝተናል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/SSUGlobal ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

"አንቺ ቤተ ልሔም፥ የይሁዳ ምድር፥ ከይሁዳ ገዢዎች ከቶ አታንሽም፤ ሕዝቤን እስራኤልን የሚጠብቅ መስፍን ከአንቺ ይወጣልና ተብሎ በነቢይ እንዲህ ተጽፎአልና" ማቴ 2፡5 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድ
"አንቺ ቤተ ልሔም፥ የይሁዳ ምድር፥ ከይሁዳ ገዢዎች ከቶ አታንሽም፤ ሕዝቤን እስራኤልን የሚጠብቅ መስፍን ከአንቺ ይወጣልና ተብሎ በነቢይ እንዲህ ተጽፎአልና" ማቴ 2፡5 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

"ስለዚህ ጌታ ራሱ ምልክት ይሰጣችኋል..." ኢሳ 7፡14 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.
"ስለዚህ ጌታ ራሱ ምልክት ይሰጣችኋል..." ኢሳ 7፡14 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

https://youtu.be/TGyfaIQdin0?si=jOJl8BWKWrqbgDr4 ትምህርት በሚዲያ 11ኛ ክፍል ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር የድንግልና ሕይወት ክፍል ሦስት

"በመወለዱም ብዙዎች ደስ ይላቸዋል።" ሉቃ 1፡14 እንኳን ለብጹዕ አባታችን አቡነ ተክለሃይማኖት በዓለ ልደት በሰላም አደረሳችሁ! የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድ
"በመወለዱም ብዙዎች ደስ ይላቸዋል።" ሉቃ 1፡14 እንኳን ለብጹዕ አባታችን አቡነ ተክለሃይማኖት በዓለ ልደት በሰላም አደረሳችሁ! የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም በዓል! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

የሥርዓተ ትምህርቱን ትግበራ ለማሳለጥ በሰንበት ትምህርት ቤቶች መካከል የጥያቄና መልስ ውድድር እያከናወነ መሆኑን የቦሌ ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ገለፀ። ታኅሣሥ 23/2016 ዓ.ም የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ሥር ካሉት አንድነቶች አንዱ የሆነውና ብዛት ያላቸው አድባራት ካሉባቸው ወረዳዎች የቦሌ ክፍለ ከተማ ተጠቃሽ ነው። በወረዳው የሚገኙ ሰንበት ትምህርት ቤቶች 61 ሲሆኑ ከ40 በላይ የሚሆኑት ሥርዓተ ትምህርቱን በመተግበር ላይ ይገኛሉ። የወረዳው የሰ/ት/ቤቶች አንድነት በሥሩ የሚገኙ ሰ/ት/ቤቶች በትኩረት ትግበራው ላይ በማተኮር ይሰሩ ዘንድ ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን በመሥራት ላይ ይገኛል። ከነዚህም የመስክ ጉብኝት ከማድረግ አንስቶ የመምህራን ሥልጠና በማዘጋጀት ማሰልጠን እንዲሁም በደብራት መሀልም የጥያቄና መልስ ውድድር መድረኮችን ማዘጋጀት ይጠቀሳሉ። ይህ የጥያቄና መልስ ውድድር ዓላማ በወረዳው ውስጥ ባሉ ሥርዓተ ትምህርቱን በመተግበር ላይ ከሚገኙ ደብራት በ38 ደብር በአንደኛና በአራተኛ ክፍል ተማሪዎች መካከል የሚደረግና ሥርዓተ ትምህርቱን ለመተግበር የመማር ማስተማር ሂደታቸውን ለመፈተሽ ታልሞ የተዘጋጀ ነው። ውድድሩ በየሳምንቱ የሚከወን ሲሆን በመጨረሻ ጥሩ ውጤት ለሚያመጡ ሽልማት እንደተዘጋጀና ሽልማቱም 1 ለወጣ 10000 ብር እና 100 ውዳሴ ማርያም 2 ለወጣ 7000 ብር እና 70 ውዳሴ ማርያም 3 ለወጣ 4000 ብር እና 40 ውዳሴ ማርያም እንደሆነ የክፍለ ከተማው ሥርዓተ ትምህርት ትግበራ ክፍል ተጠሪ ሊቀ መዘምራን ዳዊት ዘነበ ገልፀውልናል። የዝግጅት ክፍላችንም ይህን መሰል እንቅስቃሴዎች በሌሎቹም ክፍለ ከተማ ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነትና በሀገረ ስብከቶች ሊለመድና ሊስፋፋ እንዲገባ መልዕክቱን ያስተላልፋል። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/SSUGlobal ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

የሥርዓተ ትምህርቱን ትግበራ ለማሳለጥ በሰንበት ትምህርት ቤቶች መካከል የጥያቄና መልስ ውድድር እያከናወነ መሆኑን የቦሌ ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ገለፀ። ታኅሣሥ 23/2016 ዓ.ም የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ሥር ካሉት አንድነቶች አንዱ የሆነውና ብዛት ያላቸው አድባራት ካሉባቸው ወረዳዎች የቦሌ ክፍለ ከተማ ተጠቃሽ ነው። በወረዳው የሚገኙ ሰንበት ትምህርት ቤቶች 61 ሲሆኑ  ከ40 በላይ የሚሆኑት ሥርዓተ ትምህርቱን በመተግበር ላይ ይገኛሉ። የወረዳው የሰ/ት/ቤቶች አንድነት በሥሩ የሚገኙ ሰ/ት/ቤቶች በትኩረት ትግበራው ላይ በማተኮር ይሰሩ ዘንድ ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን በመሥራት ላይ ይገኛል። ከነዚህም የመስክ ጉብኝት ከማድረግ አንስቶ የመምህራን ሥልጠና በማዘጋጀት ማሰልጠን እንዲሁም በደብራት መሀልም የጥያቄና መልስ ውድድር መድረኮችን ማዘጋጀት ይጠቀሳሉ። ይህ የጥያቄና መልስ ውድድር ዓላማ በወረዳው ውስጥ ባሉ ሥርዓተ ትምህርቱን በመተግበር ላይ ከሚገኙ ደብራት በ38 ደብር በአንደኛና በአራተኛ ክፍል ተማሪዎች መካከል የሚደረግና ሥርዓተ ትምህርቱን ለመተግበር የመማር ማስተማር ሂደታቸውን ለመፈተሽ ታልሞ የተዘጋጀ ነው። ውድድሩ በየሳምንቱ የሚከወን ሲሆን በመጨረሻ ጥሩ ውጤት ለሚያመጡ ሽልማት እንደተዘጋጀና ሽልማቱም 1 ለወጣ 10000 ብር እና 100 ውዳሴ ማርያም 2 ለወጣ 7000 ብር እና 70 ውዳሴ ማርያም 3 ለወጣ 4000 ብር እና 40 ውዳሴ ማርያም እንደሆነ የክፍለ ከተማው ሥርዓተ ትምህርት ትግበራ ክፍል ተጠሪ  ሊቀ መዘምራን ዳዊት ዘነበ ገልፀውልናል። የዝግጅት ክፍላችንም ይህን መሰል እንቅስቃሴዎች በሌሎቹም ክፍለ ከተማ ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነትና በሀገረ ስብከቶች ሊለመድና ሊስፋፋ እንዲገባ መልዕክቱን ያስተላልፋል። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/SSUGlobal ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

"ከአንቺ የሚወለደው ቅዱስ የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል።" ሉቃ 1፡35 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.
"ከአንቺ የሚወለደው ቅዱስ የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል።" ሉቃ 1፡35 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

የጽርሐ አርያም ቅዱስ ሩፋኤል ደብር ሰ/ት/ቤት ከቅድመ መደበኛ እስከ አሥራ ሁለተኛ ክፍል ሙሉ የሥርዓተ ትምህርት ትግበራ የማስጀመሪያ መርሐ ግብር የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ዋና ኃላፊ መጋቤ
+5
የጽርሐ አርያም ቅዱስ ሩፋኤል ደብር ሰ/ት/ቤት ከቅድመ መደበኛ እስከ አሥራ ሁለተኛ ክፍል ሙሉ የሥርዓተ ትምህርት ትግበራ የማስጀመሪያ መርሐ ግብር የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ዋና ኃላፊ መጋቤ ሐዲስ ጸጋ ወልደ ትንሣኤ በተገኙበት በትላንትናው ዕለት ተከናውኗል። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/SSUGlobal ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

የልደት በዓልን ምክንያት በማድረግ ልዩ የሕፃናት ዓውደ ርዕይ በብርሃናተ ዓለም ጴጥሮስ ወጳውሎስ ፍሬሃይማኖት ሰ/ት/ቤት ተካሄደ። 21-04-2016 ዓ.ም (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) የብርሃናተ ዓ
+7
የልደት በዓልን ምክንያት በማድረግ ልዩ የሕፃናት ዓውደ ርዕይ በብርሃናተ ዓለም ጴጥሮስ ወጳውሎስ ፍሬሃይማኖት ሰ/ት/ቤት ተካሄደ። 21-04-2016 ዓ.ም (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) የብርሃናተ ዓለም ቅዱስ ጴጥሮስ ወጳውሎስ ቤተ ክርስቲያን የፍሬ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት በዓልን ምክንያት በማድረግ ልዩ የሕፃናት የመዝሙር ፣ የስዕል ፣ የኪነ ጥበብ እና የጨዋታ ዓውደ ርዕይ በዛሬው ዕለት አከናወነ። ቁጥራቸው በዛ ያለ ሕፃናትና ወላጆች ዓውደ ርዕዩን ተካፍለዋል። መርሐ ግብሩ የተለያዩ ሕፃናትን እያስተማሩ እያዝናኑ የሚያሸልሙ ጨዋታዎችን እና ኪነ ጥበባዊ ሥራዎችን የያዘ ሲሆን በውጭ ተጽዕኖ ሥር እየተከበረ የመጣውን የልደት በዓል ሀገራዊና ሃይማኖታዊ ትውፊቱን ሳይለቅ ማክበርን ለሕፃናት ማስተማርና ማሳየትን ዓላማ አድርጎ እንደተዘጋጀ የመርሐ ግብሩ ዋና አስተባባሪና በሕፃናት ክፍሉ የልዩ ተሰጥዖ ክፍል ኃላፊ የሆኑት ተመስገን ፍቃዱ ገልጸዋል። አክለውም እንዲህ ዓይነቱ መርሐ ግብር በሁሉም አጥቢያ ሰ/ት/ቤቶች ሊተገበርና ሕፃናት ላይ መሥራት እንደሚገባ መልእክታቸውን አስተላልልፈዋል። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/SSUGlobal ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

"እግዚአብሔር እረኛዬ ነው። የሚያሳጣኝ የለም። በለምለም መስክ ያሳድረኛል። በዕረፍት ውኃ ዘንድ ይመራኛል።" መዝ 22፡1-2 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ።
"እግዚአብሔር እረኛዬ ነው። የሚያሳጣኝ የለም። በለምለም መስክ ያሳድረኛል። በዕረፍት ውኃ ዘንድ ይመራኛል።" መዝ 22፡1-2 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

"ብርሃንህንና እውነትህን ላክ፤ እነርሱ ይምሩኝ፥ ወደ ቅድስናህ ተራራና ወደ ማደሪያህ ይውሰዱኝ።" መዝ 43፡3 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት!
"ብርሃንህንና እውነትህን ላክ፤ እነርሱ ይምሩኝ፥ ወደ ቅድስናህ ተራራና ወደ ማደሪያህ ይውሰዱኝ።" መዝ 43፡3 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu