en
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Channel የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 309 subscribers, ranking 6 161 in the Religion & Spirituality category and 2 365 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 309 subscribers.

According to the latest data from 21 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 502 over the last 30 days and by 16 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 48.88%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 13.10% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 0 views. Within the first day, a publication typically gains 1 875 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

Channel description not provided.

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 22 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 309
Subscribers
+1624 hours
+1117 days
+50230 days
Posts Archive
እንኳን ለጾመ ነነዌ በሰላም አደረሳችሁ! ጾሙ የዲያብሎስ ድል መንሻ የመንግሥተ ሰማያት መውረሻ ይሁንልን! የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት
እንኳን ለጾመ ነነዌ በሰላም አደረሳችሁ! ጾሙ የዲያብሎስ ድል መንሻ የመንግሥተ ሰማያት መውረሻ ይሁንልን! የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

ሰላም እንደምን ቆያችሁ ውድ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ ሚዲያ ቤተሰቦች። ሚዲያችን ላለፉት ሰባት ቀናት ያህል የጥምቀት በዓልን አስመልክቶ ሲያወዳድር የነበረውን የፎቶ ግራፍ ውድድር የምርጫ ጊዜ የተጠናቀቀ መሆኑን እያሳወቅን አሸናፊዎችን በቅርቡ የምናሳውቅ ይሆናል። በፎቶ ግራፍ ውድድሩ ላይ ለተሳተፋችሁ እንዲሁም በመምረጥ ድምጻችሁን ለሰጣችሁ ሁሉ በልዑል እግዚአብሔር ስም ልባዊ ምስጋናችንን እናቀርባለን። መልካም ዕለተ ሰንበት ይሁንልን። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የ2017 ዓ.ም የጾመ ነነዌ የሰላምና የጸሎት አዋጅ መግለጫ ሙሉ መልእክት የሚከተለው ነው፡፡ ጥር 29 ቀን 2017ዓ.ም አዲስ አበባ ኢትዮጵያ >>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>> በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቋሚ ሲኖዶስ የተላለፈ የምህላ ሱባዔ፡- ‹‹ቀድሱ ጾመ ወስብኩ ምህላ አስተጋብኡ ሕዝበ ሊቃውንተ ሕዝብ፤ ጾምን ቀድሱ፣ጉባኤውንም አውጁ፤ሽማግሌዎችንና በምድር የሚኖሩትን ሁሉ ወደ ኣምላካችሁ ወደ እግዚአብሔር ቤት ሰብስቡ፤ ወደ እግዚአብሔርም ጩኹ (ኢዩ ፩÷፲፬)     ሁላችንም እንደምናውቀው ያለንበት ዓለም የመከራ ዓለም ነው፣ መከራው በኛ ስሕተትና ክፋት የመጣና እየሆነ ያለ መሆኑም ይታወቃል፤ እኛ የምንፈጽመው ጥቃቅንና ትላልቅ ግብረ ኃጢአት እግዚአብሔርን እንደሚያስቈጣ በቅዱስ መጽሐፍ ተረጋግጦ ያደረ ነው፤ ለዚህም ከነነዌ ነዋሪ ሕዝብ የበለጠ ማስረጃ የለንም፤ የነነዌ ከተማ ነዋሪዎች በፈጸሙት ግብረ ኃጢአት እግዚአብሔርን አስቈጥተዋል፤ ድርጊታቸው እግዚአብሔርን የሚያስቆጣ ቢሆንም እሱ ምሕረቱን ማስቀደም ስለፈለገ በዮናስ በኩል አስጠን ቅቆአቸዋል፤ የነነዌ ነዋሪዎችም በዮናስ በኩል የደረሳቸውን የንስሓ ጥሪ ወዲያውኑ ተቀብለው በምህላ፣ በጾም፣ በጸሎት ንስሓ ስለገቡ እግዚአብሔር ፍጹም ይቅርታ አድርጎላቸዋል፤ •  የተወደዳችሁ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያን ልጆቻችንና ወገኖቻችን ! እኛ ሰዎች ዛሬም በየሰዓቱ ብቻ ሳይሆን በየደቂቃው እግዚአብሔርን የሚያስቆጣ አበሳ እንደምንፈጽም ማወቅ ኣለብን፣ አበሳውና ኃጢኣቱ ሲበዛ እግዚአብሔር እውነተኛ ዳኛ ነውና ወደ ዳኝነት ተግባሩ ይገባል፤ይህ ደግሞ በሰብአ ትካት በሰዶምና በጎሞራ ያስተላለፈውን ዳኝነት ያስታውሰናል፤ አሁን ያለንበት ዘመን ዓመተ ምሕረት በመሆኑ እግዚአብሔር ለጊዜው ቢታገሠንም በኃጢኣታችን የምንጠየቅበት ጊዜ አዘጋጅቶአል፤ ዛሬም ቢሆን የማናስተውለው ሆነን ካልሆነ በስተቀር እግዚአብሔር ተግሣጹን ማስተላለፍ አላቆምም፤ በምድራችን ላይ በምናደርሰው የተዛባ ተግባር በጐርፍ፣ በድርቅ፣ በመሬት መንቀጥቀጥና በአየር መዛባት እየገሠጸን እንደሆነ ማስተዋል አለብን፤ እግዚአብሔር ከጥንቱ ከጠዋቱ ጀምሮ ምድርን እንድንከባከባት፤ እንድናበጃት፣ እንድናጠብቃትና እንድናለማት አዞናል፤ ሆኖም ይህን ትእዛዙን ገሸሽ አድርገን በኬሜካልና በመርዛም ጋዝ ምድርን በመበከል፣ደንዋን በመመጠርና ራቁቷን በማስቀረት በምናደርገው ድርጊት አበሳ እየፈጸምን እንደሆነ ያወቅነው አይመስልም፤ በዚህም ምክንያት በጐርፍ፣ በድርቅ ለሰው ልጆች በማይመች የኣየር ፀባይ ወዘተ . . . ስጋት ውስጥ እየወደቅን ነው፤    በሌላም በኩል በምናወሳስበው የአስተዳደር ርእዮትና መሳሳብ የእግዚአብሔር ገንዘብ የሆነውን ሕዝብ እርስ በርሱ እንዲጋጭና ያላስፈላጊ አደጋ ላይ እንድወድቅ እያደረግን ነው፤ በዚህም ጠንቅ ሰላም እየደፈረሰ፣ ፍቅርና አንድነት እየላላ የሃይማኖት ክብርና ልዕልና እየተነካ ራሳችንንም እየጐዳን ነው፤በዚህ ሁሉ ተግባራችን  እግዚአብሔርን እያሳዘንን ነው፤ ይህ ሊገባንና ሊቈረቁረን ይገባል፤   የተወደዳችሁ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን ምእመናንና ምእመናት ለችግሮች ሁሉ መፍትሔ አላቸው፤ መፍትሔውም የሚገኘው ከእግዚአብሔርና ከእኛ ነው፤ ከእኛ በንስሓ ተመልሰን ከልብ እግዚአብሔርን ይቅርታ መጠየቅና ከክፉ ተግባራችን በእውነት መጸጸት ይጠበቃል፤ እግዚአብሔር ደግሞ ይህንን ዓይነቱ ንስሓ ከኛ መኖሩ ሲመለከት ምሕረትና ይቅርታን ይለግሰናል፤በዚህም መፍትሔና ፈውስ ይገኛል፤ ከዚህ አንጻር በአሁኑ ጊዜ ለሀገራችንና ለዓለማችን ስጋት የሆኑ የጦርነት ክሥተቶች፣ የመሬት መንቀጥቀጥ፣ የአየር መዛባት፣የድርቅ መከሠት፣የጎርፍ መጥለቅለቅ የሰላም መደፍረስ፣ የሰላማውያን ወገኖች መጎዳት፣ የፍቅርና የአንድነት መላላት ወዘተ. . . . ከምድራችን ተወግደው ፍጹም ምሕረትና ሰላም እናገኝ ዘንድ በኃጢኣታችን ተጸጽተን በምህላ ንስሓ መግባት አለብን፤ ከዚህ አኳያ ከጥንት ጀምሮ በቤተክርስቲያናችን ቀኖናዊ ሥርዓት መሠረት በየዓመቱ የሚጾመው ጾመ ነነዌ ለዚህ አመቺ ጊዜ ስለሆነ ከየካቲት ፫ ቀን ፳፻፲፯ ዓመተ ምሕረት ጀምሮ  ለሦስት ቀናት ከልኂቅ እስከ ደቂቅ ሁላችንም ጠዋትና ማታ በየቤተክርስቲያኑ ዐውደ ምሕረት እየተገኘን በንስሓ በዕንባ በጸሎት በምህላ የእግዚአብሔርን ምሕረትና ይቅርታ እንድንጠይቅ፤ እንደዚሁም በሀገራችንና በውጭ ያላችሁ ሊቃውንተ ሕዝብ ቀኖናውን ጠብቃችሁ ይህንን በማስፈጸም ምህላውን በቀኖናው መሠረት እንድታከናውኑ በእግዚአብሔር ስም አባታዊ መልእክታችንን እናስተላልፋለን፤ እግዚአብሔር አምላካችን ምሕረቱን ይቅርታውንና ሰላሙን ለሀገራችንና ለዓለማችን ይስጠን፤ ምህላችንንም ይቀበልልን፤    “እግዚአብሔር ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይባርክ” ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን!!                አባ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስምወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት            ጥር ፳፱ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም                አዲስ አበባ ኢትዮጵያ ምንጭ ኢ/ኦ/ተ/ቤ የህዝብ ግንኙነት መምሪያ

ከኮድ 11 እስከ 20
Anonymous voting

በሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የሚዲያ ክፍል የተዘጋጀ የጥምቀት በዓል የፎቶ ውድድር የተመረጡ 20 ፎቶዎች የእርስዎን ምርጫ ከስር ባሉት የተወዳዳሪዎች ኮድ መሠረት ይምረጡ።
Anonymous voting

020 ናትናኤል እንዳለ ከበደ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት መንበረ ክቡር ደብረ ታቦር ሰንበት ትምህርት ቤት ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን
020 ናትናኤል እንዳለ ከበደ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት መንበረ ክቡር ደብረ ታቦር ሰንበት ትምህርት ቤት ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

019 በእምነት አየለ ባህር ዳር ሀገረ ስብከት ቅድስት ሥላሴ ቤ/ን ፔዳ ጊቢ ጉባኤ ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ። የሰንበት ት/
019 በእምነት አየለ ባህር ዳር ሀገረ ስብከት ቅድስት ሥላሴ ቤ/ን ፔዳ ጊቢ ጉባኤ ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

018 ቤዛዊት ጥጋቡ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጀሞ3 ደብረ ሀይል ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ።
018 ቤዛዊት ጥጋቡ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጀሞ3 ደብረ ሀይል ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

017 ዲ/ን አምኃ ክፍሌ አ.አ ሀገረ ስብከት ካራቆሬ ደብረገነት ቅዱስ እስጢፋኖስ ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ። የሰንበት ት/ቤ
017 ዲ/ን አምኃ ክፍሌ አ.አ ሀገረ ስብከት ካራቆሬ ደብረገነት ቅዱስ እስጢፋኖስ ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

016 ዲያቅን አሳፍ አለነ ቦራና ጉጂ ሀገረ ስብከት ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ያቤሎ ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይም
016 ዲያቅን አሳፍ አለነ ቦራና ጉጂ ሀገረ ስብከት ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን  ያቤሎ ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

015 አቤል ጌታቸዉ ደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት ደሴ ከተማ የደሴ ደብረ ቤቴል ቅድስት ሥላሴና ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል ቤተ-አብርሃም ሰንበት ትምህርት ቤት ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው
015 አቤል ጌታቸዉ ደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት ደሴ ከተማ የደሴ ደብረ ቤቴል ቅድስት ሥላሴና ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል ቤተ-አብርሃም ሰንበት ትምህርት ቤት ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

014 መካሽ ተሰጋ ደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት ደሴ ቅድስት ኪዳነምህረት ፍሬሃይማኖት ሰንበት ትምህርት ቤት ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይ
014 መካሽ ተሰጋ ደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት ደሴ ቅድስት ኪዳነምህረት ፍሬሃይማኖት ሰንበት ትምህርት ቤት ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

013 ወንድይፍራው ዘለቀ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ዳርጌ ደብረ ምጥማቅ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ
013 ወንድይፍራው ዘለቀ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ዳርጌ ደብረ ምጥማቅ ቅድስት ማርያም  ቤተ ክርስቲያን ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

012 ህሊና ሀይሌ አዲስ አበባ ቤተል ደብረ ይድራስ ቅዱስ ጊዮርጊስ ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት
012 ህሊና ሀይሌ አዲስ አበባ ቤተል ደብረ ይድራስ ቅዱስ ጊዮርጊስ ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

011 ተስፋዬ ትግስት አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የደ/ኃ/ቅ/ራጉኤል ሰ/ት/ቤት ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ። የሰንበት ት/ቤቶች
011 ተስፋዬ ትግስት አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የደ/ኃ/ቅ/ራጉኤል ሰ/ት/ቤት ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

010 አ/አ ሀገረ ስብከት ዓለም ባንክ ደብረ ራማ ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል አምደ ተዋህዶ ሰንበት ት/ቤት ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን
010 አ/አ ሀገረ ስብከት ዓለም ባንክ ደብረ ራማ ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል አምደ ተዋህዶ ሰንበት ት/ቤት ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

009 አርሴማ ዘካርያስ በላይ ደሴ ከተማ ደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት ደሴ ደብረ ቤቴል ቅድስት ሥላሴና ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል ቤተ አብርሃም ሰንበት ት/ቤት ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘ
009 አርሴማ ዘካርያስ በላይ ደሴ ከተማ ደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት ደሴ ደብረ ቤቴል ቅድስት ሥላሴና ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል ቤተ አብርሃም ሰንበት ት/ቤት ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok