ch
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

前往频道在 Telegram

📈 Telegram 频道 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU 的分析概览

频道 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 14 309 名订阅者,在 宗教与灵性 类别中位列第 6 161,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 365

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 14 309 名订阅者。

根据 21 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 502,过去 24 小时变化为 16,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 48.88%。内容发布后 24 小时内通常能获得 13.10% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 0 次浏览,首日通常累积 1 875 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 0

📝 描述与内容策略

尚未提供频道描述。

凭借高频更新(最新数据采集于 22 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 宗教与灵性 类别中的关键影响点。

14 309
订阅者
+1624 小时
+1117
+50230
帖子存档
እንኳን ለጾመ ነነዌ በሰላም አደረሳችሁ! ጾሙ የዲያብሎስ ድል መንሻ የመንግሥተ ሰማያት መውረሻ ይሁንልን! የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት
እንኳን ለጾመ ነነዌ በሰላም አደረሳችሁ! ጾሙ የዲያብሎስ ድል መንሻ የመንግሥተ ሰማያት መውረሻ ይሁንልን! የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

ሰላም እንደምን ቆያችሁ ውድ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ ሚዲያ ቤተሰቦች። ሚዲያችን ላለፉት ሰባት ቀናት ያህል የጥምቀት በዓልን አስመልክቶ ሲያወዳድር የነበረውን የፎቶ ግራፍ ውድድር የምርጫ ጊዜ የተጠናቀቀ መሆኑን እያሳወቅን አሸናፊዎችን በቅርቡ የምናሳውቅ ይሆናል። በፎቶ ግራፍ ውድድሩ ላይ ለተሳተፋችሁ እንዲሁም በመምረጥ ድምጻችሁን ለሰጣችሁ ሁሉ በልዑል እግዚአብሔር ስም ልባዊ ምስጋናችንን እናቀርባለን። መልካም ዕለተ ሰንበት ይሁንልን። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የ2017 ዓ.ም የጾመ ነነዌ የሰላምና የጸሎት አዋጅ መግለጫ ሙሉ መልእክት የሚከተለው ነው፡፡ ጥር 29 ቀን 2017ዓ.ም አዲስ አበባ ኢትዮጵያ >>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>> በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቋሚ ሲኖዶስ የተላለፈ የምህላ ሱባዔ፡- ‹‹ቀድሱ ጾመ ወስብኩ ምህላ አስተጋብኡ ሕዝበ ሊቃውንተ ሕዝብ፤ ጾምን ቀድሱ፣ጉባኤውንም አውጁ፤ሽማግሌዎችንና በምድር የሚኖሩትን ሁሉ ወደ ኣምላካችሁ ወደ እግዚአብሔር ቤት ሰብስቡ፤ ወደ እግዚአብሔርም ጩኹ (ኢዩ ፩÷፲፬)     ሁላችንም እንደምናውቀው ያለንበት ዓለም የመከራ ዓለም ነው፣ መከራው በኛ ስሕተትና ክፋት የመጣና እየሆነ ያለ መሆኑም ይታወቃል፤ እኛ የምንፈጽመው ጥቃቅንና ትላልቅ ግብረ ኃጢአት እግዚአብሔርን እንደሚያስቈጣ በቅዱስ መጽሐፍ ተረጋግጦ ያደረ ነው፤ ለዚህም ከነነዌ ነዋሪ ሕዝብ የበለጠ ማስረጃ የለንም፤ የነነዌ ከተማ ነዋሪዎች በፈጸሙት ግብረ ኃጢአት እግዚአብሔርን አስቈጥተዋል፤ ድርጊታቸው እግዚአብሔርን የሚያስቆጣ ቢሆንም እሱ ምሕረቱን ማስቀደም ስለፈለገ በዮናስ በኩል አስጠን ቅቆአቸዋል፤ የነነዌ ነዋሪዎችም በዮናስ በኩል የደረሳቸውን የንስሓ ጥሪ ወዲያውኑ ተቀብለው በምህላ፣ በጾም፣ በጸሎት ንስሓ ስለገቡ እግዚአብሔር ፍጹም ይቅርታ አድርጎላቸዋል፤ •  የተወደዳችሁ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያን ልጆቻችንና ወገኖቻችን ! እኛ ሰዎች ዛሬም በየሰዓቱ ብቻ ሳይሆን በየደቂቃው እግዚአብሔርን የሚያስቆጣ አበሳ እንደምንፈጽም ማወቅ ኣለብን፣ አበሳውና ኃጢኣቱ ሲበዛ እግዚአብሔር እውነተኛ ዳኛ ነውና ወደ ዳኝነት ተግባሩ ይገባል፤ይህ ደግሞ በሰብአ ትካት በሰዶምና በጎሞራ ያስተላለፈውን ዳኝነት ያስታውሰናል፤ አሁን ያለንበት ዘመን ዓመተ ምሕረት በመሆኑ እግዚአብሔር ለጊዜው ቢታገሠንም በኃጢኣታችን የምንጠየቅበት ጊዜ አዘጋጅቶአል፤ ዛሬም ቢሆን የማናስተውለው ሆነን ካልሆነ በስተቀር እግዚአብሔር ተግሣጹን ማስተላለፍ አላቆምም፤ በምድራችን ላይ በምናደርሰው የተዛባ ተግባር በጐርፍ፣ በድርቅ፣ በመሬት መንቀጥቀጥና በአየር መዛባት እየገሠጸን እንደሆነ ማስተዋል አለብን፤ እግዚአብሔር ከጥንቱ ከጠዋቱ ጀምሮ ምድርን እንድንከባከባት፤ እንድናበጃት፣ እንድናጠብቃትና እንድናለማት አዞናል፤ ሆኖም ይህን ትእዛዙን ገሸሽ አድርገን በኬሜካልና በመርዛም ጋዝ ምድርን በመበከል፣ደንዋን በመመጠርና ራቁቷን በማስቀረት በምናደርገው ድርጊት አበሳ እየፈጸምን እንደሆነ ያወቅነው አይመስልም፤ በዚህም ምክንያት በጐርፍ፣ በድርቅ ለሰው ልጆች በማይመች የኣየር ፀባይ ወዘተ . . . ስጋት ውስጥ እየወደቅን ነው፤    በሌላም በኩል በምናወሳስበው የአስተዳደር ርእዮትና መሳሳብ የእግዚአብሔር ገንዘብ የሆነውን ሕዝብ እርስ በርሱ እንዲጋጭና ያላስፈላጊ አደጋ ላይ እንድወድቅ እያደረግን ነው፤ በዚህም ጠንቅ ሰላም እየደፈረሰ፣ ፍቅርና አንድነት እየላላ የሃይማኖት ክብርና ልዕልና እየተነካ ራሳችንንም እየጐዳን ነው፤በዚህ ሁሉ ተግባራችን  እግዚአብሔርን እያሳዘንን ነው፤ ይህ ሊገባንና ሊቈረቁረን ይገባል፤   የተወደዳችሁ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን ምእመናንና ምእመናት ለችግሮች ሁሉ መፍትሔ አላቸው፤ መፍትሔውም የሚገኘው ከእግዚአብሔርና ከእኛ ነው፤ ከእኛ በንስሓ ተመልሰን ከልብ እግዚአብሔርን ይቅርታ መጠየቅና ከክፉ ተግባራችን በእውነት መጸጸት ይጠበቃል፤ እግዚአብሔር ደግሞ ይህንን ዓይነቱ ንስሓ ከኛ መኖሩ ሲመለከት ምሕረትና ይቅርታን ይለግሰናል፤በዚህም መፍትሔና ፈውስ ይገኛል፤ ከዚህ አንጻር በአሁኑ ጊዜ ለሀገራችንና ለዓለማችን ስጋት የሆኑ የጦርነት ክሥተቶች፣ የመሬት መንቀጥቀጥ፣ የአየር መዛባት፣የድርቅ መከሠት፣የጎርፍ መጥለቅለቅ የሰላም መደፍረስ፣ የሰላማውያን ወገኖች መጎዳት፣ የፍቅርና የአንድነት መላላት ወዘተ. . . . ከምድራችን ተወግደው ፍጹም ምሕረትና ሰላም እናገኝ ዘንድ በኃጢኣታችን ተጸጽተን በምህላ ንስሓ መግባት አለብን፤ ከዚህ አኳያ ከጥንት ጀምሮ በቤተክርስቲያናችን ቀኖናዊ ሥርዓት መሠረት በየዓመቱ የሚጾመው ጾመ ነነዌ ለዚህ አመቺ ጊዜ ስለሆነ ከየካቲት ፫ ቀን ፳፻፲፯ ዓመተ ምሕረት ጀምሮ  ለሦስት ቀናት ከልኂቅ እስከ ደቂቅ ሁላችንም ጠዋትና ማታ በየቤተክርስቲያኑ ዐውደ ምሕረት እየተገኘን በንስሓ በዕንባ በጸሎት በምህላ የእግዚአብሔርን ምሕረትና ይቅርታ እንድንጠይቅ፤ እንደዚሁም በሀገራችንና በውጭ ያላችሁ ሊቃውንተ ሕዝብ ቀኖናውን ጠብቃችሁ ይህንን በማስፈጸም ምህላውን በቀኖናው መሠረት እንድታከናውኑ በእግዚአብሔር ስም አባታዊ መልእክታችንን እናስተላልፋለን፤ እግዚአብሔር አምላካችን ምሕረቱን ይቅርታውንና ሰላሙን ለሀገራችንና ለዓለማችን ይስጠን፤ ምህላችንንም ይቀበልልን፤    “እግዚአብሔር ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይባርክ” ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን!!                አባ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስምወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት            ጥር ፳፱ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም                አዲስ አበባ ኢትዮጵያ ምንጭ ኢ/ኦ/ተ/ቤ የህዝብ ግንኙነት መምሪያ

ከኮድ 11 እስከ 20
Anonymous voting

በሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የሚዲያ ክፍል የተዘጋጀ የጥምቀት በዓል የፎቶ ውድድር የተመረጡ 20 ፎቶዎች የእርስዎን ምርጫ ከስር ባሉት የተወዳዳሪዎች ኮድ መሠረት ይምረጡ።
Anonymous voting

020 ናትናኤል እንዳለ ከበደ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት መንበረ ክቡር ደብረ ታቦር ሰንበት ትምህርት ቤት ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን
020 ናትናኤል እንዳለ ከበደ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት መንበረ ክቡር ደብረ ታቦር ሰንበት ትምህርት ቤት ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

019 በእምነት አየለ ባህር ዳር ሀገረ ስብከት ቅድስት ሥላሴ ቤ/ን ፔዳ ጊቢ ጉባኤ ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ። የሰንበት ት/
019 በእምነት አየለ ባህር ዳር ሀገረ ስብከት ቅድስት ሥላሴ ቤ/ን ፔዳ ጊቢ ጉባኤ ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

018 ቤዛዊት ጥጋቡ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጀሞ3 ደብረ ሀይል ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ።
018 ቤዛዊት ጥጋቡ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጀሞ3 ደብረ ሀይል ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

017 ዲ/ን አምኃ ክፍሌ አ.አ ሀገረ ስብከት ካራቆሬ ደብረገነት ቅዱስ እስጢፋኖስ ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ። የሰንበት ት/ቤ
017 ዲ/ን አምኃ ክፍሌ አ.አ ሀገረ ስብከት ካራቆሬ ደብረገነት ቅዱስ እስጢፋኖስ ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

016 ዲያቅን አሳፍ አለነ ቦራና ጉጂ ሀገረ ስብከት ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ያቤሎ ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይም
016 ዲያቅን አሳፍ አለነ ቦራና ጉጂ ሀገረ ስብከት ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን  ያቤሎ ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

015 አቤል ጌታቸዉ ደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት ደሴ ከተማ የደሴ ደብረ ቤቴል ቅድስት ሥላሴና ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል ቤተ-አብርሃም ሰንበት ትምህርት ቤት ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው
015 አቤል ጌታቸዉ ደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት ደሴ ከተማ የደሴ ደብረ ቤቴል ቅድስት ሥላሴና ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል ቤተ-አብርሃም ሰንበት ትምህርት ቤት ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

014 መካሽ ተሰጋ ደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት ደሴ ቅድስት ኪዳነምህረት ፍሬሃይማኖት ሰንበት ትምህርት ቤት ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይ
014 መካሽ ተሰጋ ደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት ደሴ ቅድስት ኪዳነምህረት ፍሬሃይማኖት ሰንበት ትምህርት ቤት ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

013 ወንድይፍራው ዘለቀ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ዳርጌ ደብረ ምጥማቅ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ
013 ወንድይፍራው ዘለቀ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ዳርጌ ደብረ ምጥማቅ ቅድስት ማርያም  ቤተ ክርስቲያን ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

012 ህሊና ሀይሌ አዲስ አበባ ቤተል ደብረ ይድራስ ቅዱስ ጊዮርጊስ ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት
012 ህሊና ሀይሌ አዲስ አበባ ቤተል ደብረ ይድራስ ቅዱስ ጊዮርጊስ ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

011 ተስፋዬ ትግስት አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የደ/ኃ/ቅ/ራጉኤል ሰ/ት/ቤት ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ። የሰንበት ት/ቤቶች
011 ተስፋዬ ትግስት አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የደ/ኃ/ቅ/ራጉኤል ሰ/ት/ቤት ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

010 አ/አ ሀገረ ስብከት ዓለም ባንክ ደብረ ራማ ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል አምደ ተዋህዶ ሰንበት ት/ቤት ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን
010 አ/አ ሀገረ ስብከት ዓለም ባንክ ደብረ ራማ ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል አምደ ተዋህዶ ሰንበት ት/ቤት ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

009 አርሴማ ዘካርያስ በላይ ደሴ ከተማ ደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት ደሴ ደብረ ቤቴል ቅድስት ሥላሴና ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል ቤተ አብርሃም ሰንበት ት/ቤት ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘ
009 አርሴማ ዘካርያስ በላይ ደሴ ከተማ ደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት ደሴ ደብረ ቤቴል ቅድስት ሥላሴና ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል ቤተ አብርሃም ሰንበት ት/ቤት ይህን ፎቶ ከመረጡት ከፎቶዎቹ ቀጥሎ በሚገኘው የመምረጫ ፖል ላይ የተወዳዳሪውን ኮድ በመጫን ይምረጡ። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok