cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ዕሴተ ✞ያሬድ Tube

በዚህ ቻናል ውስጥ 👉መጻሕፈ ግጻዌ 👉የእለት ምስባካት 👉ውዳሴ ማርያም ዜማ 👉መስተጋብ ዜማ 👉ሥርአተ ማህሌት እና ዋዜማ 👉 ሃሳብ አስተያየት ጥቆማ👇 @St_gibereale ወይም @Menekrebot ☝☝☝☝☝☝ ይጦቅሙን እናመሰግናለን!!!

Show more
Advertising posts
750
Subscribers
No data24 hours
-17 days
+230 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Photo unavailableShow in Telegram
ተጠምቀ ሰማያዊ በእደ መሬታዊ። እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ አደረሳችሁ። ክርስቶስ ከጎኑ ከፈሰሰ ውሃ (ማየ ገቦ) ዳግመኛ ወለደን። ለእርሱ ዛሬም ዘወትርም ክብር ምስጋና ይግባው። መልካም በዓል ይሁንላችሁ ውድ ያሬዳውያን ።
Show all...
🥰 2
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 ሥርዓተ ዋዜማ ዘቅዱስ ገብርኤል "ታኅሣሥ ፲፱" 🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿 @EOTCmahlet ዋዜማ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሃሌ ሉያ አብሠራ ገብርኤል ለማርያም ወይቤላ ትወልዲ ወልደ፤ ሚካኤል መልአክ በክነፍ ፆራ፤ መንጦላዕተ ደመና ሠወራ፤ ንጽሕት በድንግልና አልባቲ ሙስና፤ ወልድ፤ ተወልደ እምኔሃ። @EOTCmahlet @EOTCmahlet ምልጣን ሚካኤል መልአክ በክነፍ ፆራ፤ መንጦላዕተ ደመና ሠወራ፤ ንጽሕት በድንግልና አልባቲ ሙስና፤ ወልድ ተወልደ እምኔሃ፤ ወልድ ተወልደ እምኔሃ። @EOTCmahlet @EOTCmahlet አመላለስ፦ ወልድ ተወልደ እምኔሃ/2/ ወልድ ተወልደ እምኔሃ/4/ @EOTCmahlet በ፭ ለእግዚአብሔር ምድር በምልዓ፦ ገብርኤል አብሠራ ለማርያም፤ ወይቤላ ትወልዲ ወልደ፤ ገብርኤል አብሠራ ለማርያም። @EOTCmahlet እግዚአብሔር ነግሠ፦ ገብርኤል አብሠራ ለማርያም፤ ተፈሥሒ ይቤላ፤ ኢሳይያስ ይቤላ ሐዳስዩ ጣዕዋ፤ ሰሎሞን ይቤላ ደብተራ። @EOTCmahlet ይትባረክ፦ ገብርኤል መልአክ መጽአ፤ ወዜነዋ ለማርያም ጥዩቀ፤ ሠናየ ዜና ከመ ይመጽእ አምላክ ላዕሌሃ። @EOTCmahlet @EOTCmahlet ሰላም፦ አመ ፲፱ ለወርሀ ታኅሣሥ አመ ይትጋብዑ መላእክት፤ መልአከ ሰላሞሙ ውእቱ ገብርኤል፤ ገብርኤል ይስእል ምሕረተ፤ ለእንስሳ ሣዕረ ለሰብእ ተግባረ፤ መልአከ ሰላሞሙ ውእቱ ገብርኤል፤ ሚካኤል በየማነ ምሥዋዕ ይቀውም ዓውዶ፤ መልአከ ሰላሞሙ ውእቱ ገብርኤል፤ መልአከ ኪዳኖሙ ውእቱ ገብርኤል ስሙ። @EOTCmahlet አመላለስ፦ መልአከ ሰላሞሙ ውእቱ ገብርኤል/2/ መልአከ ኪዳኖሙ ውእቱ ገብርኤል ስሙ/4/ @EOTCmahlet @EOTCmahlet
Show all...
👍 1
🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊 ሥርዓተ ማኅሌት ዘታህሳስ ቅዱስ ገብርኤል 💎💎💎💎💎💎💎💎💎💎💎💎💎💎 የማንኛውም ወርኃ በዓልና ክብረ በዓል ሥርዓተ ማኅሌት መጀመሪያ (ሥርዓተ ነግሥ) ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገአርየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወኢትሚጥ ገጸከ እምኔየ፡ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ እዝነከ ኀቤየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፡ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል። @EOTCmahlet መልክአ ሥላሴ ሰላም ለጒርኤክሙ ስቴ አንብአ ሰብእ ዘኀሠሠ፤ ብዑላነ ሞገስ ሥላሴ ኢታንድዩኒ ሞገሰ፤ እመትትሐየዩኒሰ ኢትኅድጉኒ ጽኑሰ፤ ሚካኤልኑ ለአውጽኦ ሥጋየ ጌሠ። ወእመ አኮ ገብርኤል ወሀበኒ ነፍሰ። @EOTCmahlet ዚቅ አድኅነነ እግዚኦ አምላክነ፤ ረዳኤ ኲነነ ወኢትግድፈነ፤ ወኢትትሐየየነ በዕለተ ምንዳቤነ፤ ርድአነ በኃይለ መላእክቲከ፤ ከመ ኢንትሐፈር በቅድሜከ። @EOTCmahlet ነግሥ ሚካኤል ዘትቀውም በየማና ለማርያም ድንግል፤ ወበጸጋማ ገብርኤል አብሣሬ ትስብእቱ ለቃል፤ ዕቀቡነ ዘልፈ ለለመዋዕል፤ እንዘ ትሰፍሑ አክናፊክሙ ዘነበልባል፤ ወረድኤትክሙ አድኅኖ ዘይክል። @EOTCmahlet ዚቅ አብሠራ ገብርኤል ለማርያም ወይቤላ ትወልዲ ወልደ፤ ሚካኤል መልአክ በክነፍ ፆራ፤ መንጦላዕተ ደመና ሠወራ፤ ንጽሕት በድንግልና አልባቲ ሙስና፤ ወልድ ተወልደ እምኔሃ። @EOTCmahlet ነግሥ ሰላም ለከ ገብርኤል ላዕክ፤ ትስብእተ ፈጣሪ ዘትሰብክ፤ ኀበ ማርያም ልደተ አምላክ፤ ለዳንኤል ዘገሠሥኮ ጊዜ መሥዋዕተ ሠርክ፤ ምስዋዒነ ለለሳዑ ባርክ ባርክ። @EOTCmahlet ዚቅ እስመ ተለዓለ ዕበየ ስብሐቲከ መልዕልተ ሰማያት፤ እምአፈ ደቂቅ ወሕፃናት አስተዳሎከ ስብሐተ፤ ባርካ እግዚኦ ለዛቲ መካን። @EOTCmahlet መልክአ ገብርኤል ሰላም ለዝክረ ስምከ ዘኢይተረጎም ምስጢር፤ ባሕቱ ይመስል ብሂለ እግዚእ ወገብር፤ ገብርኤል ኪሩብ ፀዋሬ ዓቢይ መንበር፤ ሕዝቅኤል ዘነጸረከ በአምሳለ ብእሲ ክቡር፤ ምስለ ገጸ ላህም ወአንበሳ ወቀሊል ንስር። @EOTCmahlet ዚቅ ገብርኤል ብሂል ብእሲ ወአምላክ፤ እምኀበ እግዚአብሔር ዘተፈነወ ላዕክ፤ ሥጋዌ ቃል ለድንግል ይሰብክ። @EOTCmahlet @EOTCmahlet ወረብ ገብርኤል ብሂል ብእሲ ወአምላክ/፪/ እምኀበ እግዚአብሔር ዘተፈነወ ላዕክ/፪/ @EOTCmahlet መልክአ ገብርኤል ሰላም ለአዕዛኒከ ኆኃተ ቃለ አብ ሕያው፤ ወለመላትሒከ ሰላም አምሳላተ ጽጌ ዘበድው፤ ኦ ገብርኤል መልአከ አድኅኖ ፍንው፤ አድኅነኒ ዘአድኃንኮሙ በአክናፊከ ምንትው፤ አመ ውስተ እሳት ተወድዩ ፫ቱ ዕደው። @EOTCmahlet ወረብ አድኅነኒ ዘአድኃንኮሙ ሊቀ መላእክት አድኅነኒ ሊቀ መላእክት ዘአድኃንኮሙ/፪/ ፫ቱ ዕደው አመ ውስተ እሳት ተወድዩ ዘአድኃንኮሙ/፪/ @EOTCmahlet ዚቅ ዘአድኃኖሙ እምዕቶነ እሳት፤ ለአናንያ ወአዛርያ ወሚሳኤል፤ ከማሆሙ ያድኅነነ፤ እምኲሉ ዘይትቃረነነ። ወረብ እምዕቶነ እሳት 'ዘአድኃኖሙ'/፪/ ገብርኤል ሊቀ መላእክት/፪/ ለአናንያ ወአዛርያ ወሚሳኤል ዘአድኃኖሙ/፪/ @EOTCmahlet መልክአ ገብርኤል ሰላም ለአቊያጺከ ወለአብራኪከ ገሃደ፤ እለ ያቄርባ ወትረ ለአምላከ ሰማይ ሰጊደ፤ እግዚአ አእምሮ ገብርኤል ዘኢትፈቅድ ዕበደ፤ ጥበብ ሐነጸት በወርኅከ ውስተ ልበ አብዳን ማኅፈደ፤ ወአቀመት ላቲ ፯ተ አዕማደ። @EOTCmahlet @EOTCmahlet ዚቅ እግዚአ አእምሮ ወዜናዌ ጥበብ ዘከሠተ ለነ፤ ዘኮነ ሥውረ ውስተ ማዕምቀ ጽልመት፤ ወሀቤ ቃለ ትፍሥሕት ለእለ ይሰብኩ ዕበየ ኃይልከ። @EOTCmahlet ወረብ እግዚአ አእምሮ ገብርኤል ወዜናዌ ጥበብ ዘከሠተ ለነ/፪/ ዘኮነ ዘኮነ ሥውረ/፪/ @EOTCmahlet መልክአ ገብርኤል አልቦ እምሰብእ ዘከማየ ዘይቴክዝ ነግሃ ወሠርከ፤ ወአልቦ እመላእክት ናዛዜ ኅዙናን ዘከማከ፤ ወበእንተዝ ኃሠሥኩ አእሚርየ ኪያከ፤ ኦ ገብርኤል ናዝዘኒ ወአስምዓኒ ቃለከ፤ ዕሴተ ጸሎትየ ዝንቱ ዘአቅረብኩ ለከ። @EOTCmahlet ወረብ ወበእንተዝ ኃሠሥኩ አእሚርየ ኪያከ/፪/ ኦ ገብርኤል ናዝዘኒ ወአስምዓኒ ቃለከ/፪/ @EOTCmahlet ዚቅ ሃሌ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ፤ አርእየኒ ገጸከ አርእየኒ ገጸከ ወአስምዓኒ ቃለከ፤ ነፍስየ ጥቀ ኃሠሠት ኪያከ። @EOTCmahlet ወረብ ሃሌ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ገጸከ አርእየኒ/፪/ ወአስምዓኒ ቃለከ ሊቀ መላእክት/፪/ @EOTCmahlet ማኅሌተ ጽጌ ፈትለ ወርቅ ወፈትለ ሜላት አመ በአጽባዕትኪ ተባየጹ፤ አምሳለ መለኮት ወትስብዕት እንዘ ኢየሐፁ፤ ተአምረ ብርሃን ማርያም ለፀሐየ ጽድቅ አንቀጹ፤ ጸገይኪዮ እንበለ አብ በሰሚዓ ቃሉ ወድምፁ፤ ለገብርኤል መልአክኪ ዘፍሡሕ ገጹ። @EOTCmahlet @EOTCmahlet ዚቅ መልአከ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል፤ መልአከ ፍሥሐ በእሳት ሥዑል፤ ሰበካ ለድንግል ምጽአቶ ለቃል፤ ወርቀ ወሜላተ እንዘ ትፈትል። አመላለስ፦ መልአከ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል መልአከ ኃይል፤ መልአከ ፍሥሐ በእሳት ሥዑል፤ @EOTCmahlet ወረብ ቅዱስ ገብርኤል መልአከ ኃይል መልአከ ፍሥሐ በእሳት ሥዑል/፪/ ሰበካ ለድንግል ምጽአቶ ለቃል ወርቀ ወሜላተ እንዘ ትፈትል/፪/ @EOTCmahlet አንገርጋሪ ወእንዘ ትፈትል ወርቀ ወሜላተ አስተርአያ ገብርኤል ግብተ፤ ወይቤላ እስመ ረከብኪ ሞገሰ በኀበ እግዚአብሔር፤ ወትቤሎ ይኩነኒ በከመ ትቤለኒ። @EOTCmahlet አመላለስ ወትቤሎ ይኩነኒ/፪/ በከመ ትቤለኒ ይኩነኒ/፬/ @EOTCmahlet ወረብ 'ወእንዘ ትፈትል'/፪/ ወርቀ ወሜላተ/፪/ አስተርአያ ገብርኤል አስተርአያ ለማርያም/፪/ @EOTCmahlet ዓዲ ወረብ ወእንዘ ትፈትል ወእንዘ ትፈትል ወርቀ ወሜላተ አስተርአያ ገብርኤል ግብተ፤ ወይቤላ እስመ ረከብኪ ሞገሰ በኀበ እግዚአብሔር፤ @EOTCmahlet ወቦ ዘይቤ፦ ወእንዘ ትፈትል ወእንዘ ትፈትል ወእንዘ ትፈትል ወርቀ ወሜላተ፤ አስተርአያ ገብርኤል አስተርአያ ለማርያም ፤ @EOTCmahlet @EOTCmahlet እስመ ለዓለም ክብሮሙ ለመላእክት ከመ መንኮራኲር፤ ወረደ መልአከ እግዚአብሔር ኀበ ማርያም ድንግል፤ ዘተናገሮ ለሙሴ በኀበ ዕፀ ጳጦስ፤ ዕፀ ጳጦስ ይእቲ ማርያም፤ ገብርኤል ሰበከ ላ ዜና፤ ዘለአኮ ኲሎ ነገራ። አመላለስ ገብርኤል ሰበከ ላ ዜና ገብርኤል ሰበከ/፪/ ዘለአኮ ኲሎ ነገራ/፬/ @EOTCmahlet ወረብ ክብሮሙ ለመላእክት ከመ መንኮራኲር ወረደ መልአከ እግዚአብሔር/፪/ ኀበ ማርያም ድንግል ዘተናገሮ ለሙሴ በኀበ ዕፀ ጳጦስ/፪/ 🇪🇹👇👇👇👇👇👇🇪🇹 👉@EOTCmahlet👈 👉@EOTCmahlet👈 👉@EOTCmahlet👈 🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹 @EOTCmahlet #Join & share
Show all...
👍 4
Repost from N/a
✨✨✨✨✨✨✨✨ መዝሙር ዘብርሃን ✨✨✨✨✨✨✨✨ በ(፮) ሃሌታ - አቅዲሙ ነገረ በኦሪት ከመ ይመጽእ ወልድ በስብሐት ዘይዜንዋ ለጽዮን ቃለ ትፍሥሕት ወካዕበ ይቤ በአፈ ዳዊት ቡሩክ ዘይመጽእ በስመ እግዚአብሔር ብርሃን ዘመጽአ ውስተ ዓለም ዘያበርህ ላዕለ ጻድቃን መርዓዊሃ ለቤተ ክርስቲያን ይርዳእ ዘተኀጒለ ያስተጋብእ ዝርዋነ መጽአ ኀቤነ። 🇪🇹🌟🌟🌟🌟🌟🌟🇪🇹 🌟 @menkir_tube🌟 🌟 @menkir_tube🌟 🌟 @menkir_tube🌟 🇪🇹🌟🌟🌟🌟🌟🌟🇪🇹
Show all...
🥰 1
📯ሴቶች ለምን ቄስ መሆን አይችሉም ❓
Show all...
✅ሴቶች ለምን ቄስ መሆን አይችሉም❓
⚜የወር አበባ ርኩስ ነውን ❓
🌝 crypto memes🌚
Repost from N/a
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼      ሥርዓተ ማህሌት ዘህዳር ጽዮን    🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀 ሰላም ለኵልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤ ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወፀ ለሣህል፤ እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር  ቃል፤ ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል፤ ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል፡፡   👉@menkir_tube    👉@menkir_tube ዚቅ ሃሌ ሉያ ለአብ፣ ሃሌ ሉያ ለወልድ፣ ሃሌ ሉያ ለመንፈስ ቅዱስ ፤ዕዝራኒ ርእያ ለጽዮን ቅድስት፤ እንዘ ትበኪ ከመ ብእሲት፡፡ 👉@menkir_tube ዘጣዕሙ ፦ ሰላም  ለዝክር ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ ፤ለወልድኪ አምሳለ  ደሙ ፤መሠረት ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኀኒት ዘእም ቀዲሙ፤ ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ ፤ እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኰት ስሙ፡፡ 👉@menkir_tube ዚቅ ዘዘካርያስ ተቅዋም  ዘወርቅ፤ዘሕዝቅኤል  ነቢይ ዕፁት  ምሥራቅ ለመሠረትኪ  የኃቱ  ዕንቈ ሰአሊ ለነ ማርያም በአሚን ንጽደቅ፡፡ 👉@menkir_tube     ነግስ፦ ነቢያተ እሥራኤል ጸሐፉ በመጽሐፎሙ እሙነ፤ ነገረ ሰቆቃው ወላህ በዘመኖሙ ዘኮነ፤ ውስተ አፍላጋ አመ በጼዋዌ ነበርነ፤ውስተ ኵሃቲሃ እንዚራቲነ ሰቀልነ ፤ሶበ ተዘከርናሃ ለጽዮን እምነ፡፡ 👉@menkir_tube ዚቅ ወይቤላ ኢትሬእዪኑ ላሃ ዚአነ፤ እንተ ረከበተነ በእንተ ጽዮን፤ ዕዝራኒ ርእያ ወተናገራ ወረብ፦ ወይቤላ ኢትሬእዪኑ ላሃ ዚአነ  እንተ ረከበተነ/2/ ዕዝራኒ ርእያ ወተናገራ/2/ 👉@menkir_tube   ማኅሌተ ጽጌ ዘካርያስ ርእየ ለወርኃ ሳባጥ በሠርቁ፤ ተአምረኪ ለዘይት ማእከለ ክልኤ አዕጹቁ፤ማርያም ጽዮን ለብርሃን ተቅዋመ ወርቁ፤ ዕዝራኒ በገዳም አመ ወዓለ ዉዱቁ፤ለኅበረ ገጽኪ ጽጌ  ሐተወ መብረቁ፡፡   👉@menkir_tube    ዚቅ፦ ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን ፯ቱ መኃትዊሃ፤ ወ፯ቱ መሣውር  ዘዲቤሃ፤ ዘካርያስ ርእየ ተቅዋመ ማኅቶት፤ ዘኩለንታሃ ወርቅ  ወያክንት፤ዕዝራኒ ርእያ ለጽዮን ቅድስት እንዘ ትበኪ ከመ ብእሲት   👉@menkir_tube ወረብ፦ ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን ቤተ ክርስቲያን ፯ቱ መኃትዊሃ/2/ ዕዝራኒ ርእያ በርእየት ብእሲት/2/   👉@menkir_tube   👉@menkir_tube ዚቅ(ዘበአታ) ዕዝራኒ ርእያ በርእየተ ብእሲት፤ ወሶበ ርእያ ኢኮነት  ብእሲት አላ ሀገር ቅድስት ፤ርእየ ተቅዋመ ማኅቶት ዘኲለንታሃ ወርቅ ወያክንት 👉@menkir_tube     መልክዓ ማርያም  ሰላም ሰላም ለዝክረ  ስምኪ ሐዋዝ፤ እምነ  ከልበኒ  ወቍስጥ  ወእምነ ሰንበልት ምዑዝ፤ ማርያም ድንግል  ለባሲተ ዐቢይ ትዕዛዝ፤ይስቅየኒ ለለጽባሑ  ወይነ ፍቅርኪ አዚዝ፤ከመ ይሰቅዮ ውኂዝ  ለሠናይ አርዝ፡፡ 👉@menkir_tube ዚቅ ሃሌ ሉያ X3 እምነ ጽዮን በሀ፤ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሥርጉት በስብሐት፤ዓረፋቲሃ ዘመረግድ ሥርጉት በስብሐት፤ ወማኅፈዲሃ  ዘቢረሌ  ሥርጉት በስብሐት፤ እምስነ ገድሎሙ ለሰማዕት ሥርጉት በስብሐት፤ታቦተ ሕጉ  ለንጉሥ ዐቢይ ሥርጉት በስብሐት፤ እንተ ክርስቶስ መሠረትኪ ፤ ፀሐየ ጽድቅ ያበርህ ለኪ፡፡ 👉@menkir_tube ወረብ እንተ ክርስቶስ መሠረትኪ ፀሐየ ጽድቅ ያበርህ ለኪ ፀሐየ ጽድቅ/2/ ለሰማዕትሥርጉት በስብሐት ሥርጉት በስብሐት/2/ 👉@menkir_tube መልክዓ ማርያም፦ 👉@menkir_tube ሰላም ለአስናንኪ ሐሊበ ዕጐልት ዘተዛወጋ፤ ወመራዕየ ቅሩፃት  እለ እምሕፃብ ዐርጋ፤ ማርያም ድንግል  ለደብተራ  ስምዕ  ታቦተ  ሕጋ ፤ አፍቅርኒ  እንበለ  ንትጋ ለብእሴ  ደም ወሥጋ፤ ዘየዐቢ  እምዝ ኢየኃሥሥ ጸጋ፡፡     👉@menkir_tube   ዚቅ ታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር በካህናት  ሕጽርት፤ ወበመንፈስ ቅዱስ ክልልት፤ንጉሥኪ  ጽዮን ኢይትመዋዕ በፀር ወኢየኀድጋ ለሀገር፡፡ 👉@menkir_tube    ወረብ ታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር  በካህናት ሕጽርት ወበመንፈስ ቅዱስ ክልልት/2/ ንጉሥኪ ጽዮን ኢይትመዋዕ በፀር ወኢየኀድጋ ለሀገር/2/ 👉 @menkir_tube    መልክዓ ማርያም፦ ሰላም ለከርሥኪ ዘአፈድፈደ ተበጽዖ፤እም ታቦተሙሴ ነቢይ ለጽሌ ትእዛዝ ዘየኀብኦ፤ማርያም ድንግል ጊዜ ጸዋዕኩኪ  በአስተብቍዖ፤ ለፀርየ ብእሴ አመጻ ኀይለ  ዚአኪ  ይጽበኦ፤እስከነ  ያሰቆቁ ጥቀድኅሪተ ገቢኦ፡፡ 👉 @menkir_tube ዚቅ ሃሌ ሃሌ ሉያ በጾም ወበጸሎት፤ ተመጠወ  ሙሴ ኦሪተ፤ ጽላተ አሥሮነ ቃላተ፡፡ 👉 @menkir_tube ወረብ ሃሌ ሃሌ ሉያ በጾም ወበጸሎት፤ ተመጠወ ሙሴ ኦሪተ ጽላተ አሥሮነ ቃላተ፡፡ 👉 @menkir_tube   መልክዓ ማርያም፦ 👉 @menkir_tube ሰላም ለመከየድኪ እለ ረከቦን መከራ፤እምፍርሃተ ቀተልት ሐራ እንበለ አሣእን አመ ሖራ፤ማርያም ጽዮን ታቦተ ቃለ ጽድቅ መንፈቃ ዕሥራ፤ ዕጐላት እም ዕጐሊሆን ከመ ኪያኪ አፍቀራ፤ አፍቀርኩኪ አፍቅርኒ እም ይእዜ ለግሞራ። 👉 @menkir_tube   ዚቅ ሃሌ ሉያ ወሪድየ ብሔረ ሮሜ፤ ለቤተ ክርስቲያን ርኢክዋ፤አእመርክዋ አፍቀርክዋ፤ከመ እኅትየ  ኀለይኩ፤እም ድኅረ ጉንዱይ መዋዕል፤ ወእምዝ እም ድኅረ ኅዳጥ ዓመታት፤ካዕበ ርኢክዋ ወትትሐፀብ በፈለገ ጤግሮስ ፡፡ 👉 @menkir_tube ወረብ ሃሌ ሉያ ወሪድየ ብሔረ ሮሜ/2/ ለቤተ ክርስቲያን ርኢክዋ አእመርክዋ አፍቀርክዋ ለቤተ ክርስቲያን/2/ 👉 @menkir_tube    መልክዓ ማርያም፦ 👉 @menkir_tube በዝንቱ ቃለ ማኅሌት ወበዝንቱ ይባቤ፤ለዘይስእለኪ ብእሲ ጊዜ ረከቦ ምንዳቤ፤ብጽሒ ፍጡነ ትሰጠዊዮ ዘይቤ፤ማርያም ዕንቍየ ክርስቲሎቤ ወምዕዝተ ምግባር እምከርቤ፤ ዘጸገየ ማኅጸንኪ አፈወ ነባቤ፡፡ 👉 @menkir_tube ዚቅ አብርሂ አብርሂ  ጽዮን፤ ዕንቍ ዘጳዝዮን፤ ዘኃረየኪ ሰሎሞን፡፡ 👉 @menkir_tube ወረብ አብርሂ አብርሂ ጽዮን/2/ ዕንቍ ዘጳዝዮን ዘኃረየኪ ሰሎሞን ንጉስ/2/ 👉 @menkir_tube   ምልጣን  ዓይ ይእቲ ዛቲ እንተ ታስተርኢ እምርሑቅ፤ ከመ ማኅቶት ብርህት ከመ ፀሐይ፤ ሙሴኒ ርእያ ሀገር ቅድስት ዕዝራኒ ተናገራ ዳዊት ዘመራ፡፡ 👉 @menkir_tube አመላለስ፦ ዕዝራኒ ተናገራ /2/ ተናገራ ዳዊት  ዘመራ/4/ 👉 @menkir_tube ወረብ ዘምልጣን ሙሴኒ ርእያ ሀገር ቅድስት፤ ዕዝራኒ ተናገራ ተናገራ ዘመራ ዳዊት 👉 @menkir_tube እስመ ለዓለም ዘካርያስ ርእየ ተቅዋመ ማኅቶት፤ኩለንታሃ ወርቅ በየማና ወበጸጋማ አዕጹቀ ዘይት ፤ደብተራ ፍጽምት ሀገር ቅድስት፤ ነቢያት ይትፌሥሑ በውስቴታ፤ ሐዋርያት ይትኃሠዩ በውስቴታ፤ ወዳዊት ይዜምር በውስተ ማኅፈዲሃ፤ ዘበሰማይኒ ወዘበምድርኒ በቃለ ዳዊት ይሴብሑ፤ወይብሉ ኵሎሙ ሃሌ ሉያ፡፡ 👉 @menkir_tube    አመላለስ፦ ዘበሰማይኒ ወዘበምድርኒ በቃለ ዳዊት ይሴብሑ/2/ ወይብሉ ኵሎሙ ሃሌ ሉያ(4)። 👉 @menkir_tube    ወረብ ዘካርያስ ርእየ ተቅዋመ ማኅቶት ኩለንታሃ ወርቅ በየማና ወበጸጋማ አዕጹቀ ዘይት፤ ነቢያት ይትፌስሑ ሐዋርያት ይትሐሰዩ በውስቴታ ወዳዊት ይዜምር በውስተ ማኅፈዲሃ፡፡ 👉 @menkir_tube      ሰላም ዘካርያስ ርእየ ተቅዋመ ማኅቶት፤ገነተ ትፍስሕት መካነ ዕረፍት፤ እንተ ይእቲ ማኅደር ለካህናት፤ ለእለ የኃድሩ በፈሪሃ እግዚአብሔር፤ ይእቲኬ ቤተ ክርስቲያን፤በውስቴታ የዓርጉ ስብሐተ ካህናት በብዙኅ ትፍስሕት ወሰላም፡፡
Show all...
👍 2 1
Repost from N/a
🇪🇹👇👇👇👇👇👇🇪🇹 👉@menkir_tube👈                  👉@menkir_tube👈 👉@menkir_tube👈 🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹       @menkir_tube     # Join & share #
Show all...
Repost from N/a
እንኳን ለነቢያት ጾም በሰላም እና በጤና አደረሳችሁ ውድ ያሬዳውያን ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ " የገና ጾም በልዩ ሁኔታ እንዲጾም መንፈሳዊ አዋጅ ተላልፏል " የጾምና የጸሎተ ምኅላ አፈጻጸም እንዴት ነው ? የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፤ የገና ጾም በልዩ ሁኔታ እንዲጾም መንፈሳዊ አዋጅ አስተላለፈች። ሀገራዊ ሰላምን፣ መረጋጋትንና አንድነትን ለማስፈን የታወጀው የጾምና የጸሎተ ምኅላ ዝርዝር አፈጻጸምንም ይፋ አድርጋለች። ቤተክርስቲያን ፤ ያለፈውን በይቅርታና በምህረት ተዘግቶ ሁሉም በእውነተኛ ንሥሓ ልቅሶና በምህላ፣ በጾምና በጸሎት ወደ ፈጣሪ እንዲቀርብ በዜጎች መካከል ፍቅርና አንድነት እንዲመጣ ጾመ ነቢያት ወይም የገና ጾም በልዩ ሁኔታ እንዲጾም መንፈሳዊ አዋጅ አስተላልፋለች። በዚህም ቋሚ ሲኖዶስ በኅዳር ወር 2016 ዓ/ም የሚከተለውን የጾምና የጸሎተ ምኅላ ዝርዝር አፈጻጸም አውጥቷል፡፡  አፈፃፀም ፦ - የጾሙ የመጀመሪያ ሳምንት ከቅዳሜ ኅዳር 15 እስከ ኅዳር 21 ቀን 2016 ዓ/ም በሁሉም የሀገራችን ክፍልና ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ባለችበት በመላው ዓለም የንሥሓ፣ የጾም፣ የጸሎትና የምኅላ ሳምንት እንዲሆን፤   - በብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ በአድባራት አስተዳዳሪዎች፣ በአጥቢያ አለቆችና በገዳም አበምኔቶች መሪነት ሁሉም ዲያቆናት፣ ቀሳውስት፣ መነኰሳት፣ ሰባክያንና ሊቃውንት በሙሉ በየመዐርጋቸው ልብሰ ተክህኖና ወጣት የሰንበት ትምህርት ቤት ዩኒፎርማቸው ለብሰው፣ ሁሉም ምእመናን ጋር በአንድነት በዐውደ ምህረት ጸሎተ ምኅላውን እንዲያደርሱ፤  - በላው ሕዝበ ክርስቲያን ከሊቅ እስከ ደቂቅ፣ ሕፃናት፣ ወጣቶች፣ እናቶች አባቶች አረጋውያን ሁሉ የቻለ በቤተ ክርስቲያን፣ ያልቻለ በያለበት ሆኖ የተጣላ ታርቆ፣ በፍቅርና በአንድነት፣ በእውነተኛ ንሥሓና ጸጸት በምኅላው እንዲሳተፍ፤ በማእከል የሚደረገው ጸሎተ ምኅላ በብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ መሪነት የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት በተገኙበት በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም ገዳም ሆኖ በመገናኛ ብዙኀን የቀጥታ ሥርጭት ለመላው ዓለም እንዲተላለፍ፤ - በመጀመሪያው የሱባኤ ቀን ኅዳር 15 ቀንና፣ በሰባተኛው ቀን ኅዳር 21 ቀን በጸሎተ ምኅላው በሚደረግበት ጊዜ ታቦቱ ከመንበሩ ተነሥቶ በዐውደ ምኅረት በቀሳውስት እንዲከብር ሆኖ፤ በሁሉም የምኅላው ቀናት ሥዕለ ማርያም፣ ወንጌልና መስቀል ወጥቶ በአራቱ መዐዝን ሥርዓተ ጸሎተ ምኅላው ከጸሎተ ወንጌል ጋር በየቀኑ በነግህና በሠርክ የሥራ ሰዓትን በማይነካ ሁኔታ እንዲፈጸም፤ - በየዕለቱ የሚነበቡት የወንጌል ክፍሎችን ስለ ሰላም፣ ስለንሥሓና ጸጸት፣ ስለ ፍቅርና አንድነት፣ ስለ በጎነትና መደማመጥ፣ ስለመሰማማትና ጥላቻን ስለማራቅ እንዲሆን፤ - በሰፊህና በአንቀዓድዎ፣ በሰጊድና በአስተብርኮ፣ ምኅላው ከደረሰና፣ ጸሎተ ወንጌል ደርሶ ዕለቱ ወንጌል ከተነበበ በኋላ በአንድነት የንሥሓ መዝሙር በመዘመር፣ ሕዝበ ክርስቲያን ስለሀገራቸውና ስለሰው ልጆ ደኅንነት እያሰቡ ወደቤታቸው እንዲሄዱ፤ - ከመጀመሪው ሳምንት በኋላ እስከ በዓለ ልደት ድረስ የሰርክ ምህላ ሳይቋረጥ መደበኛው ሥርዓተ ጾምና ጸሎት እንዲቀጥል፣ የቤተ ክርስቲያንን ታላቅነት፣ የአበውን ተቀባይነት በሚገለጽ፣ በቀጣይም ሁሉም ኦርቶዶክሳውያን በመንፈሳዊ ጽናት የሰላም ልዑካን ሆነው እንዲቀጥሉ በሚያደርግ ሁኔታ እንዲፈጸም፤    - አስቀድሞ የደረሰውንና፣ እየደረሰብን ያለው ችግር የጦርነትና የግጭት ብቻ ሳይሆን የረሀብ፣ የድርቅ፣ የኑሮ ውድነት፣ የመፈናቀልና የስደት ጭምር ስለሆነ ከጸሎትና ምኅላችን ጎን ለጎን መረዳዳትና መተዛዘን፣ ርኅራሄና በመደጋገፍ አብሮነት  እንድንፈጽም ልዑል እግዚአብሔር አምላካችን ይፍቀድልን ። መልካም የጾም ወቅት ይሁንልን
Show all...
👍 2
Repost from N/a
Photo unavailableShow in Telegram
Repost from N/a
🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺 ዘሳድሳይ ሣምንት ጽጌ ወበዓለ ታዴዎስ ሐዋርያ ስርዓተ ማህሌት 🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀 ነግሥ (የማንኛውም ወርኃ  በዓልና ክብረ በዓል ሥርዐተ ማኅሌት መጀመሪያ) ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፡ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኃቤየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፡ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል። @menkir_tube @menkir_tube መልክአ ሥላሴ፤ ሰላም  ለኲልያቲክሙ  እለ ዕሩያን በአካል፤ዓለመክሙ ሥላሴ  አመ ሐወጸ ለሣህል፤እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፤ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም  ድንግል፤ወበቀራንዮ  ተተክለ መድኃኒት መስቀል። @menkir_tube ዚቅ፦ ሃሌ ሉያ ለክርስቶስ ይደሉ ስብሐት ለዘአብፅሐነ እስከ ዛቲ ሰዓት እግዚኣ ለሰንበት አኰቴተ ነዓርግ ለመንግሥትከ ምድረ ጽጌ አሠርጎከ @menkir_tube ዓዲ ዚቅ አሠርገወ ገዳማት ስን በመንክር ኪን አርአያሁ ዘገብረ ሰሎሞን ጥቀ ኢለብሰ በኩሉ ክብሩ ከመ አሎን ጽጌያት ኢቀደምት ወኢያኃርት :ዓራዛተ ሰርጎ ነሢኦሙ ኢክህሉ ከመ ክርስቶስ መዊሃ @menkir_tube @menkir_tube ማኅሌተ ጽጌ ኢየኃፍር ቀዊመ ቅድመ ስእልኪ ወርኃ ጽጌረዳ አመ ኃልቀ፤ዘኢየኃልቅ ስብሐተኪ እንዘ እሴብሐኪ ጥቀ፤ተአምርኪ ማርያም ከመ አጠየቀ፤ጸውዖ ስምኪ ያነሥእ ዘወድቀ፤ኃጥአኒ ይሬሲ ጻድቀ፡፡ @menkir_tube ወረብ ኢየኃፍር ቀዊመ ቅድመ ስእልኪ ወርኃ ጽጌ ረዳ አመ ኃለቀ/፪/ ዘኢየኃልቅ ስብሐተ ስብሐተ እንዘ እሴብሐኪ/፪/ @menkir_tube ዚቅ እለትነብሩ ተንሥኡ ወእለ ታረምሙ አውሥኡ፤ማርያምሃ በቃለ ስብሐት ጸውዑ፤ቁሙ ወአጽምዑ ተአምረ ድንግል ከመ ትስምዑ፤ጸልዩ ቅድመ ስዕላ ለቅድስት ድንግል ፤መርዓተ አብ ወእመ በግዑ፡፡ @menkir_tube @menkir_tube ወረብ እለ ትነብሩ ተንስኡ ወእለ ተረምሙ አውስዑ ማርያምሀ በቃለ ስብሐት ፀውኡ/፪/ ጸልዩ ቅድመ ስዕል ለቅድስት ድንግል እመ በግ ወመርዓተ አብ/፪/ @menkir_tube ማኅሌተ ጽጌ እንዘ  ተሐቅፊዮ ለሕጻንኪ ጽጌ ፀዓዳ ወቀይሕ ፣አመ ቤተ መቅደስ ቦእኪ በዕለተ ተአምር ወንጽሕ፣ንዒ  ርግብየ  ትናዝዝኒ  እምላህ፣ወንዒ  ሠናይትየ  ምስለ ገብርኤል ፍሡሕ፣ወሚካኤል  ከማኪ ርኅሩኅ ፡፡  @menkir_tube @menkir_tube ወረብ እንዘ  ተሐቅፊዮ ለሕጻንኪ ለሕጻንኪ ጽጌ ፀዓዳ ወቀይሕ/፪/ ንዒ ርግብየ ምስለ ገብርኤል ወንዒ ሠናይትየ ምስለ ሚካኤል/፪/ @menkir_tube ዚቅ ንዒ ርግብየ ወንዒ ሠናይትየ ፤እንተ ሐዋርያት ይሴብሑኪ፤መላእክተ ይትለአኩኪ፤ፃዒ እምሊባኖስ ስነ ሕይወት። @menkir_tube ዓዲ(ሌላ) ዚቅ፦ ንዒ ኀቤየ ኦ ድንግል ምስለ ኵሎሙ መላእክት ከመ ታዕርጊ ጸሎትነ ከመ ታዕርጊ ጸሎተነ ጊዜ መንፈቀ ሌሊት @menkir_tube ማኅሌተ ጽጌ ሰዊተ ሥርናዩ(ትእምርቱ) ለታዴዎስ ወለ በርተሎሜዎስ ወይኑ፤እንተ ጸገይኪ አስካለ በዕለተ ተካለኪ እደ የማኑ፤ማርያም ለጴጥሮስ ጽላሎቱ ወለ ጳውሎስ ሰበኑ፤ብኪ ምውታን ሕያዋነ ኮኑ፤ወሐዋርያት መላእክተ በሰማይ ኮነኑ። @menkir_tube @menkir_tube ወረብ ማርያም ለጴጥሮስ ጽላሎቱ ጽላሎቱ ወለጳውሎስ ሰበኑ/፪/ ወሐዋርያት መላእክተ መላእክተ በሰማይ ኰነኑ/፪/ @menkir_tube @menkir_tube ዚቅ መድኃኒት ለነገሥት ማኅበረ ቅዱሳን የዓውዱኪ፤ነቢያት የአኵቱኪ ወሐዋርያት ይዌድሱኪ፤እስመ ኪያኪ ኃርየ ለታዕካሁ ከመ ትኩኒዮ ማኅደረ፤መላእክት ይኬልሉኪ ጻድቃን ይባርኩኪ፤አበው ይገንዩ ለኪ እስ ኪያኪ ኃርየ ለታዕካሁ ከመ ትኩኒዮ ማህደረ @menkir_tube @menkir_tube ማኅሌተ ጽጌ ክበበ ጌራ ወርቅ  ጽሩይ  እምዕንቈ ባሕርይ  ዘየኃቱ፤ዘተጽሕፈ  ብኪ  ትእምርተ ስሙ ወተዝካረ ሞቱ፤አክሊለ  ጽጌ  ማርያም  ለጊዮርጊስ  ቀጸላ  መንግሥቱ፤አንቲ  ኵሎ  ታሰግዲ  ሎቱ፤ወለኪኒ ይሰግድ ውእቱ፡፡ @menkir_tube @menkir_tube ወረብ ክበበ ጌራ ወርቅ ጽሩይ ክበበ ጌራ ወርቅ  ጽሩይ ዘየኃቱ እምዕንቈ ባሕርይ/፪/  አክሊለ ጽጌ ማርያም ቀጸላ መንግሥቱ ለጊዮርጊስ መንግሥቱ ለመፍቀሬ አምላክ/፪/ @menkir_tube @menkir_tube ዚቅ ውድስት አንቲ በአፈ ነቢያት፤ ወስብሕት በሐዋርያት፤አክሊለ በረከቱ ለጊዮርጊስ፤ ወትምክህተ ቤቱ ለ፳ኤል። ማኅሌተ ጽጌ፦ ኅብረ ሐመልሚል ቀይሕ ወፀዓድዒድ አርአያ ኰሰኰስ ዘብሩር፤ተአምርኪ ንጹሕ በአምሳለ ወርቅ ግቡር፤ተፈጸመ ናሁ ማኅሌተ ጽጌ ሥሙር፤አስምኪ ቦቱ ንግሥተ ሰማያት ወምድር፤ከመ በሕጽንኪ ያሰምክ ፍቁር፡፡ @menkir_tube @menkir_tube ወረብ ናሁ ተፈጸመ ተፈጸመ ናሁ ማኀሌተ ጽጌ ሥሙር ተፈጸመ ናሁ/፪/ አስምኪ ቦቱ አስምኪ ቦቱ ንግሥተ ሰማያት/፪/ @menkir_tube @menkir_tube ዚቅ ሃሌ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ጥቀ አዳም መላትሕኪ ከመ ማዕነቅ ይግበሩ ለኪ ኰሰኰሰ ወርቅ፡፡ @menkir_tube @menkir_tube ሰቆቃወ ድንግል ተመየጢ እግዝእትየ ማርያም ሀገረኪ ናዝሬተ፤ወኢትጎንድዪ በግብጽ ከመ ዘአልብኪ ቤተ፤በላዕሌኪ አልቦ እንተ ያመጽእ ሁከተ፤ለወልድኪ ዘየኃሥሦ ይእዜሰ ሞተ፤በከመ ነገሮ መልአክ ለዮሴፍ ብሥራተ፡፡ @menkir_tube ወረብ ተመየጢ ተመየጢ እግዝእትየ ማርያም ሀገረኪ/፪/ ወኢትጎንድዪ በግብፅ በግብፅ ከመ ዘአልብኪ ቤተ/፪/ @menkir_tube ዚቅ ተመየጢ ተመየጢ ሰላመ ሰጣዊት ወንርአይ ብኪ ሰላመ፤ምንተኑ ትኔጽሩ በእንተ ሰላመ ሰጣዊት፤እንተ ትሔውጽ እምርኁቅ ከመ መድበለ ማኅበር፤ሑረታቲሃ ዘበስን ለወለተ አሚናዳብ። @menkir_tube @menkir_tube መዝሙር ፦ በ፮ ሃሌታ- ክርስቶስ ሠረዓ ሰንበት፤ክርስቶስ ሠረዓ ሰንበት ወጸገወነ ዕረፍት ከመ ንትፌሳሕ ኅቡረ።አዕፃዳተ ወይን ጸገዩ ቀንሞስ ፈረይ፤ማ- ሰሎሞን ጥቀ ኢለብሰ፤ከመ አሐዱ እምእሉ @menkir_tube አመላለስ፦ ሰሎሞን ጥቀ ኢለብሰ/፪/ ከመ አሐዱ እምእሉ/፬/ 🇪🇹👇👇👇👇👇👇🇪🇹 👉@menkir_tube👈                  👉@menkir_tube👈 👉@menkir_tube👈 🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹       @menkir_tube     # Join & share
Show all...