en
Feedback
GONDAR POLYTECHNIC COLLEGE / ጎንደር ፓሊቴክኒክ ኮሌጅ /

GONDAR POLYTECHNIC COLLEGE / ጎንደር ፓሊቴክኒክ ኮሌጅ /

Open in Telegram

Education & Training £ Technology & Extension Service/

Show more
1 232
Subscribers
+124 hours
+67 days
+130 days
Posts Archive
የጎንደር ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በተቋማት ጥራትና አግባብት ላይ ትኩረቱን ያደረገ የኳሊቲ አሹራንስ ስልጠና ተሰጠ። የጎንደር ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ለኮሌጁ ማኔጅመንት አባላት፣ ለዘርፍ ፈፃሚዎች እና ለኮሌጁ
+5
የጎንደር ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በተቋማት ጥራትና አግባብት ላይ ትኩረቱን ያደረገ የኳሊቲ አሹራንስ ስልጠና ተሰጠ። የጎንደር ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ  ለኮሌጁ ማኔጅመንት አባላት፣ ለዘርፍ ፈፃሚዎች እና ለኮሌጁ የአይሶ (ISO Taskforce) አስተግባሪ ኮሚቴዎች  በተቋማት ጥራትና እና አግባብነት ላይ ትኩረቱን ያደረገ ስልጠና ተሰጠ።  ስልጠናው በኮሌጁ ጥራት ባለሙያ በሆኑት ኢንስትራክተር ሰማህኝ ተዘጋጅቶ የቀረበ ነው። የኮሌጁ ዲን የሆኑት አቶ ተስፋሁን መኮነን  ስልጠናውን አስመልክቶ ሲገልፁ የኮሌጁን የመፈፀም አቅም ከፍ በማድረግ የአገልግሎት ፈላጊውን ማርካት የሚቻለው የኮሌጁ የጥራት ደረጃዎች መከበራቸውን ለማረጋገጥ በየጊዜው የጥራት ማረጋገጫ ግምገማ በማካሄድ  ደረጃ መስጠት ሲቻል ነው ።

ማስታወቂያ 👉ለኮሌጁ ማኔጅመንት አባላት፣ 👉ለት/ም ስልጠና ዘርፍ ተጠሪዎች ፣ 👉ለኢ / ኤ/ ዘርፍ ተጠሪዎች እና 👉የኮሌጁ ISO ታስክ ፎርሶች በሙሉ 📌 በክልል ደረጃ የተሰጠው የQuality Assurance የአሰልጣኞች ስልጠና ነገ ማክሰኞ በ9 / 10 / 2018 ከጥዋቱ 4 ሰዓት በኮሌጁ አዳራሽ ስልጠና ስለሚሰጥ በሰዓቱ እንድትገኙ እናሳስባለን ! ኮሌጁ !

የጎንደር የቴክኒክ ኮሌጅ የISO 21001:2025 EOMS የመጀመሪያ ዙር የውስጥ ኦዲት ሪፖርት የመዝጊያ ፕሮግራም አካሄደ ! የኮሌጁ የውስጥ ኦዲት አስተባባሪዎች ለተከታታይ ሳምንታት አሠልጣኞችን ፣
+4
የጎንደር የቴክኒክ ኮሌጅ የISO 21001:2025 EOMS የመጀመሪያ ዙር የውስጥ ኦዲት ሪፖርት የመዝጊያ ፕሮግራም አካሄደ ! የኮሌጁ የውስጥ ኦዲት አስተባባሪዎች ለተከታታይ ሳምንታት አሠልጣኞችን ፣ የስራ ክፍሎችን፣ ዲፓርትመንት ተጠሪዎችንና የኮሌጁ ኮር አመራሮችን በስታንዳርዱ መሠረት ከተመለከቱ በኋላ በተዘጋጀ ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተደርጓል ። በቀጣይ ከኢትዬጵያ ተስማሚነት እና ምዘና ድርጅት የኤክስተርናል ኦዲት የሚከናወን ይሆናል።

ሰላም የመንግስት ሰራተኞች ቆጠራ በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተካሄደ መሆኑ ይታወቃል። ሰሰለሆነም ሁሉም ሰራተኛ በተያዘለት ፕሮግራም መሠረት ሲቪል ሰርቪሰሰና የሰው ኃብት ልማት መምሪያ እየመጣ መቆጠር ያለበት በመሆኑ የተቋም አመራሮች ለተግባሩ ስኬት ሰራተኞቻችሁን እንድታስተባብሩልን እየጠየቅን በቆጠራ ያላለፈ ሰራተኛ በስራ የማይቀጥል መሆኑን በጥብቅ አሳስባለሁ🙏

📄 የሲቪል ሰርቪስ ሰራተኞች ማረጋገጫ (Verification) መመሪያ 📌ይህ ሰነድ የማረጋገጫ ሂደቱ ስልታዊ እና ቀልጣፋ በሆነ መንገድ እንዲከናወን የሚረዱ ሶስት ዋና ዋና ክፍሎችን ይዟል። 📋 ክፍል 1፡ የግድ መሟላት ያለባቸው ሰነዶች (11 ዓይነቶች) ለእያንዳንዱ ሰራተኛ ሊሟሉ የሚገባቸው መሰረታዊ የሰው ኃይል መረጃዎች፦ 📌ብሄራዊ መታወቂያ፡ ከተመዘገበበት ስልክ ቁጥር ጋር። 📌የቢሮ መታወቂያ፡ ወቅታዊ የሆነ። 📌የቅጥር ደብዳቤ፡ የመጀመሪያ ቅጥር ሰነድ። 📌የዝውውር ሰነድ፡ ከሌላ መሥሪያ ቤት የመጡ ከሆነ። 📌የደረጃ እድገት፡ የተሰጡ የደረጃ እድገት ደብዳቤዎች። 📌የአገልግሎት ማራዘሚያ፡ ጡረታ ወጥተው ለሚሰሩ ብቻ። 📌የትምህርት ማስረጃዎች፡ ሁሉም የትምህርት ደረጃዎች። 📌የጡረታ ፎርም፡ የተሞላ የጡረታ መረጃ። 📌የስራ ልምድ፡ የቀድሞ የስራ ልምድ ማስረጃዎች። 📌የሹመት ደብዳቤ፡ ተሿሚ ለሆኑ አመራሮች። 📌የድልድል/ምደባ ደብዳቤ፡ አዲስ ድልድል ተደርጎ ከሆነ። 💍 ክፍል 2፡ ተጨማሪ የማህበራዊ ሁኔታ ሰነዶች 📌የጋብቻ ሰርተፍኬት 📌የልጆች የልደት ሰርተፍኬት (ልጆች ካሉ) ⚙️ ክፍል 3፡ የአሰራር ቅደም ተከተልና መመሪያዎች ✍ሂደቱ ያለምንም መስተጓጎል እንዲሄድ ተቋማት የሚከተሉትን ተግባራት ማከናወን ይኖርባቸዋል፦ 📌መርሃ-ግብር ማዘጋጀት፡ በቀን ለአንድ መረጃ ሰብሳቢ 7 ሰራተኞችን በማደራጀት ቀኑን አስቀድሞ ማሳወቅ። 📌የአካል መገኘት፡ በወሊድ፣ በህመም ወይም በአመት እረፍት ላይ ያሉ ሰራተኞች በአካል ቀርበው መመዝገብ አለባቸው። 📌የሰው ኃይል መመደብ፡ ስራውን የሚከታተል፣ ጥንቃቄ ያለውና የIT እውቀት ያለው ኃላፊ መመደብ። 📌 መረጃዎችን - በጊዜ፣ በጥራትና በማደራጀት የዲጅታል ሲቪል ሰርቪስ ግንባታን ለማሳካት የድርሻቸውን እንወጣ። መልዕክታችን ነው። የአብክመ ሲቪል ሰርቪስና የሰው ኃብት ልማት ቢሮ

ሰላም የኮሌጆችን ማህበረሰብ በሙሉ :- በተቀመጠው ጊዜ መረጃችሁን ለሰው ሀብት በማቅረብ ኃላፊነታችሁን እንድትወጡ በጥብቅ እያሳሰብን ከተጠቀሰው ጊዜ በኋላ ቢሮው ተጨማሪ ጊዜ የማይሰጥ መሆኑን እንድትገነዘቡ ለማሳሰብ እንዎደለን!!! ኮሌጁ /

ለጎንደር ፖ/ቴ/ኮሌጅ ድ/ሰጭ አና አ/መምህራን በሙሉ ከፅዳትና ጥበቃ በስተቀር ቀደም ሲል የትምህርት ማስረጃ ማጥራትን በተመለከተ መረጃ ኦርጅናል ማስረጃ እንድታስይዙ አሳውቀን አብዛኞቻችሁ ያስያዛችሁ ሲሆን የተወሰናችሁ ድጋፍ ሰጭና አ/መምህራን ምንም ያላስያዛችሁ ስለሆነ በድጋሜ እስከ 21/9/2018 ዓ/ድረስ ኦርጅናል የትም/ት ማሰረጃችሁን እንድታስይዙ እያሳሰብን ቢሮው የመጨረሻ ቀን የሰጠን እሰከ ግንቦት 25/2018 ዓ/ም ድረስ ሰለሆነ በዚሁ ቀን የማታቀርቡ ኮሌጅ ኃላፊነት ማይወስድ መሆኑን እናሳስባለን። ጎ/ፖ/ቴ/ኮ የሰው ሃብት ቡድን

#Project #1 የ #ጎንደር #ፖሊቴክኒክ #ኮሌጅ #ከቀዳማዊት #እመቤት ጽ/ቤት እና #ከጎንደር #ከተማ #አስተዳደር ጋር በያዘነው ውል መሠረት እየተሰራ ያለ የፕሮጀክት ስራ 90% በማጠናቀቅ ላይ
+9
#Project #1 የ #ጎንደር #ፖሊቴክኒክ #ኮሌጅ #ከቀዳማዊት #እመቤት ጽ/ቤት እና #ከጎንደር #ከተማ #አስተዳደር ጋር በያዘነው ውል መሠረት እየተሰራ ያለ የፕሮጀክት ስራ 90% በማጠናቀቅ ላይ የሚገኝ ሲሆን በቀጠይ 3 ቀናት ሙሉ ለሙሉ አጠናቀን የምናስረክብ ይሆናል። የ #Fast #Food #Sales and #Cafe በከተማችን ተመልምለው #በኮሌጅ #ለሰለጠኑ #ወጣት #ሴቶች የሚሰጥ ሲሆን በቀጣይም #11 ፕሮጀክቶችን በመስራት በየክፍለ ከተማው ለሚገኙ ሴቶች በኢኮኖሚ እራሳቸውን እንዲችሉ ተደራሽ ይደረጋል። ፕሮጀክቱ በኮሌጁ #አሠልጣኞች እና #ባለሙያዎች እየተሰራ የሚገኝ ሲሆን ኮሌጅ ከመደበኛ የክህሎት ስልጠና ባሻገር ራሱን #በኢኮኖሚ #ለመቻል ምቹ ሁኔታን የፈጠረ ነው። Gondar Polytechnic College / ጎንደር ፓሊቴክኒክ ኮሌጅ ✨Website: https://gptc.et/ ✨Telegram: https://t.me/gondpt ✨Facebook: http://www.facebook.com/gondarptc ✨ YouTube: https://youtube.com/@gonderpolytechniccollege?si=P75cKu-5iYO8Wegk ✨Tiktok: https://www.tiktok.com/@gonder.polytechni ✨ Email: gonderptc@gmail.com

#Project #1 የ #ጎንደር #ፖሊቴክኒክ #ኮሌጅ #ከቀዳማዊት #እመቤት ጽ/ቤት እና #ከጎንደር #ከተማ #አስተዳደር ጋር በያዘነው ውል መሠረት እየተሰራ ያለ የፕሮጀክት ስራ 90% በማጠናቀቅ ላይ
+8
#Project #1 የ #ጎንደር #ፖሊቴክኒክ #ኮሌጅ #ከቀዳማዊት #እመቤት ጽ/ቤት እና #ከጎንደር #ከተማ #አስተዳደር ጋር በያዘነው ውል መሠረት እየተሰራ ያለ የፕሮጀክት ስራ 90% በማጠናቀቅ ላይ የሚገኝ ሲሆን በቀጠይ 3 ቀናት ሙሉ ለሙሉ አጠናቀን የምናስረክብ ይሆናል። የ #Fast #Food #Sales and #Cafe በከተማችን ተመልምለው #በኮሌጅ #ለሰለጠኑ #ወጣት #ሴቶች የሚሰጥ ሲሆን በቀጣይም #11 ፕሮጀክቶችን በመስራት በየክፍለ ከተማው ለሚገኙ ሴቶች በኢኮኖሚ እራሳቸውን እንዲችሉ ተደራሽ ይደረጋል። ፕሮጀክቱ በኮሌጁ #አሠልጣኞች እና #ባለሙያዎች እየተሰራ የሚገኝ ሲሆን ኮሌጅ ከመደበኛ የክህሎት ስልጠና ባሻገር ራሱን #በኢኮኖሚ #ለመቻል ምቹ ሁኔታን የፈጠረ ነው። Gondar Polytechnic College / ጎንደር ፓሊቴክኒክ ኮሌጅ ✨Website: https://gptc.et/ ✨Telegram: https://t.me/gondpt ✨Facebook: http://www.facebook.com/gondarptc ✨ YouTube: https://youtube.com/@gonderpolytechniccollege?si=P75cKu-5iYO8Wegk ✨Tiktok: https://www.tiktok.com/@gonder.polytechni ✨ Email: gonderptc@gmail.com

GONDAR POLYTECHNIC COLLEGE / ጎንደር ፓሊቴክኒክ ኮሌጅ / - Statistics & analytics of Telegram channel @gondpt