GONDAR POLYTECHNIC COLLEGE / ጎንደር ፓሊቴክኒክ ኮሌጅ /
Open in Telegram
1 247
Subscribers
-124 hours
+37 days
+1330 days
Posts Archive
ከዚህ በላይ ስማችሁ የተዘረዘረው ሰራተኞች በሙሉ አካውንታችሁ የድሮው ወይም በ808 የሚጀምረው ስለሆነ ሲስተሙ ስለማይቀበለው አዲሱን በ100 ወይም በ1000 የሚጀምረውን አካውንታችሁንና ስማችሁን እስከ 22/12/2018 ዓ/ም ድረስ በዚህ ስልክ [Name] Tinsaye [Mobile] 0913987153 ቴክስት እንድታደርጉ እያሳሰብን የነሃሴ ወር ደመወዝ ተስርቶ የሚላከው የእናንተ አካውንት ሲላክልን ብቻ መሆኑን እንድታውቁት እናሳስባለን።
ኮሌጁ
I will recommend you this Simple, Smooth, Super fast PDF Reader
https://pdfreader.page.link/shareapp
Dear all instructors and administrative staff of Gondar Polytechnic College. The project we developed and submitted to the World Bank has been selected for the next phase. Congratulations to our college on achieving this result.
ጥብቅ ማሳሰቢያ
-> የመጨረሻ ስለሆነ ያልተቆጠረ ሰራተኛ ... በስራ ቦታ የሌለ መሆኑ ተገንዝባችሁ ... የቆጠራ ባለሙያዎች ከሰኞ በኋላ የማያገኙ ስለሆነ ... ለሚፈጠረው ችግር ኮሌጁ ሀላፊነት የማይወስድ መሆኑን ተገንዝባችሁ ... በተቀመጠው ጊዜ ማለትም ሰኞ ቶሎ አጠናቁ
ለጎንደር ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በቆጠራው ያላለፋችሁ አ/መምህራን ብቻ ሰኞ በ18/12/2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 2:30 ላይ የፋይዳ መታወቂያችሁን በመያዝ ከኮሌጁ የሰው ሃብት ልማት ቡድን በመምጣት እንድትቆጠሩ እያሳሰብን በተለመደው መንገድ በመሄድ በተገለፀው ቀን ያልተገኘ ሰራተኛ የመጨረሻ መሆኑን ተረድቶ ከቆጠራው ውጭ መሆኑን እናሳስባለን።
<<ኮሌጁ>>
እንዴት ቆያችሁ 🙏
- ስማችሁ ከላይ የተጠቀሳችሁ አመቻቾች መረጃውን በተፈለገው ጊዜና ጥራት ባለመላካችሁ ለ2ኛ ዙር ክፍያና ለክትትል እጅግ በጣም ተቸግረናል ።
- እስከ ዛሬ 10:00 ድረስ ያላሳወቀን አመቻች በሌላ አመቻች ተክተን ድጋፍና ክትትል እንዲቀጥል የምናደርግ ይሆናል ።
ሴፍቲኔት ጽ/ቤት !
ሰላም
-> ከላይ ስማችሁ የተገለፃችሁ የኮሌጁ መምህራን በተጠቀሰው ጊዜ የማታሰገቡ ከሆነ ኮሌጁ ለሚምስደው እርምት ሀላፊነት አይወስድም !
Repost from GONDAR POLYTECHNIC COLLEGE / ጎንደር ፓሊቴክኒክ ኮሌጅ /
+3
Gondar Polytechnic College
Graduation 🎓 Ceremony
Class Of 2026
🏆Gold Medalist🏆
👉 #Tamiru #Tesfahun (Electrical Electronics Sector)
Grade - 3.97(Sex -Male Gold Medalist )
👉 #Saba #Gizachew (Electrical Electronics Sector)
Grade - 3.87 (Sex-Female Gold Medalist)
+3
Gondar Polytechnic College
Graduation 🎓 Ceremony
Class Of 2026
🏆Gold Medalist🏆
#CERTIFICATE
OF
#RECOGNITION
From #ANRS #Labor & #Skill #Bureau Ptc To #Gondar Ptc
📌 ON SEED PROGRAM
Well, Received!
... and Thank You for Awarded Certificates of Recognition For Gondar Ptc!
#CERTIFICATE
OF
#APPRECIATION
From #Durbete Ptc To #Gondar Ptc
Well, Received! ... and Thank You DURBETE POLYTECHNIC COLLEGE for awarded Certificates of Recognition For Gondar Ptc!
Again.... Congrats on the College outstanding achievement of EOMS 21001:2025 Certificate!
+9
የጎንደር ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ለከተማችን ብሎም ለሀገራችን የሚያስፈልገውን የሰው ሀይል እያሰለጠነ ይገኛል - ወ/ሮ ደብሬ የሗላ
የጎንደር ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ 524 ሰልጣኞችና ኢንተርፕራይዞችን ለ29ኛ ጊዜ በዛሬው ዕለት አስመርቋል።
ከነዚህ ውስጥ 434ቱ በተለያዩ ሙያወች አሰልጥኖ የሚያስመርቃቸው እንደሆኑ የኮሌጁ ዲን አቶ ተስፋሁን መኮንን ገልፀዋል።
ተቋሙ ባለፈው የ2017ትምህርት ዘመን ያስመረቃቸውን 470 በላይ የሚሆኑ ሙያተኞችን መቶ በመቶ ከስራ ጋር ማስተሳሰር መቻሉም ተገልፆል።
ኮሌጁ የስማርት ኮሌጅ ግንባታ ሂደቱን ከመቸውም ጊዜ በላይ ማዘመን መቻሉንም ገልፀዋል ዲኑ።
በከተማዋ የሚገኙ ኢንተር ፕራይዞችንም በመደገፍ፣ በሚዘመን እና ከደረጃ ደረጃ የማሳደግ ስራኸችንበብቃት እየከወነ ነው ተብሏል።
በምረቃ ስነስርዓቱ ላይ የተገኙት የከተማ አስተዳደሩ ምክትል ከንቲቫ ወ/ሮ ደብሬ የኋላ ኮሌጁ የልህቀት ማዕከል መሆኑን የጥራት ደረጃ ISO 21001:2025 Educational organization management system የምስክር ወረቀት ማግኘት በመቻል አረጋግጧል ብለዋል።
ይህ ኮሌጅ በእለቱ የሚመረቁ ሰልጣኞችን ጨምሮ ከተማችን ብሎም ሀገራችን የሚያስፈልገውን የሰው ሀይል እያበቃ እያስረከበ ይገኛል እናንተም ከነዚህ መካከል በመሆናችሁ እንኳን ደሳላችሁ ነው ያሉት።
የቴክኒክና ሙያው ዘርፍ አምራች ሀይልን በማፍራት ረገድ የበለፀገች ኢትዮጵያን የመገንባት ጉዟችንን የሚጠናክር ነው።
በዚህም ምክንያት ለኮሌጁ የምናደርገውን ድጋፍ አጠናክረን እንቀጥላለን።
የተመረቃችሁት በተለያዩ ሙያወች በመሆኑ ስራ ፈላጊ ብቻ ሳይሆን ፈጣሪም ሆናችሁ ከተማችንን እና ሀገራችንን እንድታገለግሉ ሲሉም ለተመራቂወቹ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ጎፓቴኮ !
