3 482
Subscribers
-324 hours
+177 days
+1930 days
Posts Archive
3 483
ቀን 23/10/2018ዓም
ውድ የ12ኛ ክፍል ተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች
የዛሬው የከሰአቱ Maths ፈተና በሲስተም ችግር ምክንያት ዘግይቶ 10:35 ስለተጀመረ ወላጆች መጥታቹ መጉላላት እዳይኖር ፈተናው የ3:00 ቆይታ ያለው ስለሆነ ልጆቻችሁን ከምሽቱ 1:00 ጀምሮ እንድትወስዱ እናሳስባለን።
ትምህርትቤቱ
