en
Feedback
Top Mereja

Top Mereja

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel Top Mereja

Channel Top Mereja (@topmereja) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 21 338 subscribers, ranking 10 174 in the News & Media category and 1 514 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 21 338 subscribers.

According to the latest data from 04 October, 2025, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -234 over the last 30 days and by 0 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 0%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 0 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“የ Twitter አድራሻ : http://twitter.com/BoleMereja?t=watBbei5PnmgrUd80qQrnw&s=09 ዩቲዩብ : https://youtube.com/channel/UCXcMdhLzUAPeRAxW48JFClQ”

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 05 October, 2025), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the News & Media category.

21 338
Subscribers
No data24 hours
-547 days
-23430 days
Posts Archive
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የወሰዱትን ገንዘብ አልመለሱም ያላቸውን 565 ሰዎች ስም ዝርዝር ይፋ አደረገ:: @YeneTube @FikerAssefa
+9
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የወሰዱትን ገንዘብ አልመለሱም ያላቸውን 565 ሰዎች ስም ዝርዝር ይፋ አደረገ:: @YeneTube @FikerAssefa

በበላይነህ ክንዴ ግሩፕ የተገጣጠሙ የመጀሪያዎቹ በኤሌክትሪክ ሀይል የሚሠሩ የህዝብ ማመላለሻ አውቶብሶች በአዲስ አበባ አገልግሎት መስጠት ጀመሩ። አውቶብሶቹን ወደ ስራ ያስገባው በቅርቡ 20 በኤሌክትሪ
+2
በበላይነህ ክንዴ ግሩፕ የተገጣጠሙ የመጀሪያዎቹ በኤሌክትሪክ ሀይል የሚሠሩ የህዝብ ማመላለሻ አውቶብሶች በአዲስ አበባ አገልግሎት መስጠት ጀመሩ። አውቶብሶቹን ወደ ስራ ያስገባው በቅርቡ 20 በኤሌክትሪክ ሀይል የሚሠሩ ሚኒባሶችን ወደ ስራ ያስገባው በበላይነህ ክንዴ ግሩፕ እህት ድርጂት ቬሎሲቲ ኤክስፕረስ ነው። ዛሬ ስራ የጀመሩት አውቶብሶች መነሻቸው ቦሌ ሲሆን መዳረሻቸው በእስጢፋኖስ አራት ኪሎ ስድስት ኪሎ ሽሮ ሜዳ ነው። @topMereja

+4
#ሞስኮ ዛሬ አርብ ታጣቂዎች በሩስያ ፣ ሞስኮ ወደሚገኝ ህዝብ ወዳለበት ትልቅ የሙዚቃ ኮንሰርት አዳራሽ በመግባት አውቶማቲክ የጦር መሳሪያ በመተኮስ በርካታ ሰዎችን መግደላቸው ተሰምቷል። የአካል ጉዳት የደረሰባቸውም አሉ። አንዳንድ ሪፖርቶች እስካሁን ድረስ ባለው በትንሹ 40 ሰዎች መገደላቸውን እና ከ100 በላይ ሰዎች መቁሰላቸውን ጠቁመዋል። በአዳራሹ ውስጥ ሰዎች ተሰባስበው የነበረው ለአንድ የሙዚቃ ድግስ ነበር። ታጣቂዎቹ ቦንብም ሲወረውሩ ነበር የተባለ ሲሆን አዳራሹ ያለበት ህንፃ በእሳት ሲያያዝ ታይቷል። የሩሲያ ሀገር ውስጥ ስለላ አገልግሎት ከጥቃቱ በኋላ #ሞት እና #የአካል_ጉዳት መድረሱን አረጋግጧል ፤ የሟቾች ቁጥርን ግን አልገለጸም። የሩስያ ጤና ሚኒስቴር የተጎዱ ሰዎች ሆስፒታል መግባታቸውን አሳውቋል። በስፍራው የነበረ አንድ ጋዜጠኛ ፥ ታጣቂዎቹ አውቶማቲክ መሳሪያ እየተኮሱ መግባታቸውን ፤ የእጅ ቦምብ / ተቀጣጣይ ቦምብ ሲወረውሩም እንደነበር ገልጿል። ጋዜጠኛው ፤ " በአዳራሹ ውስጥ የነበሩ ሰዎች ለ15 እና 20 ደቂቃዎች እራሳቸውን ከጥይት ለመከላከል ወለል ላይ ተኝንተው እንደነበር በኃላ ሁኔታው ጋብ ሲል እና የፀጥታ ኃይል ሲመጣ መውጣታቸውን አስረድቷል። የሩስያ ዕንባ ጠባቂ ተቋም ድርጊቱን " የሽብር ተግባር " ብሎታል። እስካሁን ለጥቃቱ ኃላፊነት የወሰደ ወይም ሩስያ ይህ አካል ነው ያለችው የለም። ቪድዮ ፦ ከሩስያ የማህበራዊ ሚዲያዎች @tikvahethiopia

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
+4
#ሞስኮ ዛሬ አርብ ታጣቂዎች በሩስያ ፣ ሞስኮ ወደሚገኝ ህዝብ ወዳለበት ትልቅ የሙዚቃ ኮንሰርት አዳራሽ በመግባት አውቶማቲክ የጦር መሳሪያ በመተኮስ በርካታ ሰዎችን መግደላቸው ተሰምቷል። የአካል ጉዳት የደረሰባቸውም አሉ። አንዳንድ ሪፖርቶች እስካሁን ድረስ ባለው በትንሹ 40 ሰዎች መገደላቸውን እና ከ100 በላይ ሰዎች መቁሰላቸውን ጠቁመዋል። በአዳራሹ ውስጥ ሰዎች ተሰባስበው የነበረው ለአንድ የሙዚቃ ድግስ ነበር። ታጣቂዎቹ ቦንብም ሲወረውሩ ነበር የተባለ ሲሆን አዳራሹ ያለበት ህንፃ በእሳት ሲያያዝ ታይቷል። የሩሲያ ሀገር ውስጥ ስለላ አገልግሎት ከጥቃቱ በኋላ #ሞት እና #የአካል_ጉዳት መድረሱን አረጋግጧል ፤ የሟቾች ቁጥርን ግን አልገለጸም። የሩስያ ጤና ሚኒስቴር የተጎዱ ሰዎች ሆስፒታል መግባታቸውን አሳውቋል። በስፍራው የነበረ አንድ ጋዜጠኛ ፥ ታጣቂዎቹ አውቶማቲክ መሳሪያ እየተኮሱ መግባታቸውን ፤ የእጅ ቦምብ / ተቀጣጣይ ቦምብ ሲወረውሩም እንደነበር ገልጿል። ጋዜጠኛው ፤ " በአዳራሹ ውስጥ የነበሩ ሰዎች ለ15 እና 20 ደቂቃዎች እራሳቸውን ከጥይት ለመከላከል ወለል ላይ ተኝንተው እንደነበር በኃላ ሁኔታው ጋብ ሲል እና የፀጥታ ኃይል ሲመጣ መውጣታቸውን አስረድቷል። የሩስያ ዕንባ ጠባቂ ተቋም ድርጊቱን " የሽብር ተግባር " ብሎታል። እስካሁን ለጥቃቱ ኃላፊነት የወሰደ ወይም ሩስያ ይህ አካል ነው ያለችው የለም። ቪድዮ ፦ ከሩስያ የማህበራዊ ሚዲያዎች @tikvahethiopia

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
+4
#ሞስኮ ዛሬ አርብ ታጣቂዎች በሩስያ ፣ ሞስኮ ወደሚገኝ ህዝብ ወዳለበት ትልቅ የሙዚቃ ኮንሰርት አዳራሽ በመግባት አውቶማቲክ የጦር መሳሪያ በመተኮስ በርካታ ሰዎችን መግደላቸው ተሰምቷል። የአካል ጉዳት የደረሰባቸውም አሉ። አንዳንድ ሪፖርቶች እስካሁን ድረስ ባለው በትንሹ 40 ሰዎች መገደላቸውን እና ከ100 በላይ ሰዎች መቁሰላቸውን ጠቁመዋል። በአዳራሹ ውስጥ ሰዎች ተሰባስበው የነበረው ለአንድ የሙዚቃ ድግስ ነበር። ታጣቂዎቹ ቦንብም ሲወረውሩ ነበር የተባለ ሲሆን አዳራሹ ያለበት ህንፃ በእሳት ሲያያዝ ታይቷል። የሩሲያ ሀገር ውስጥ ስለላ አገልግሎት ከጥቃቱ በኋላ #ሞት እና #የአካል_ጉዳት መድረሱን አረጋግጧል ፤ የሟቾች ቁጥርን ግን አልገለጸም። የሩስያ ጤና ሚኒስቴር የተጎዱ ሰዎች ሆስፒታል መግባታቸውን አሳውቋል። በስፍራው የነበረ አንድ ጋዜጠኛ ፥ ታጣቂዎቹ አውቶማቲክ መሳሪያ እየተኮሱ መግባታቸውን ፤ የእጅ ቦምብ / ተቀጣጣይ ቦምብ ሲወረውሩም እንደነበር ገልጿል። ጋዜጠኛው ፤ " በአዳራሹ ውስጥ የነበሩ ሰዎች ለ15 እና 20 ደቂቃዎች እራሳቸውን ከጥይት ለመከላከል ወለል ላይ ተኝንተው እንደነበር በኃላ ሁኔታው ጋብ ሲል እና የፀጥታ ኃይል ሲመጣ መውጣታቸውን አስረድቷል። የሩስያ ዕንባ ጠባቂ ተቋም ድርጊቱን " የሽብር ተግባር " ብሎታል። እስካሁን ለጥቃቱ ኃላፊነት የወሰደ ወይም ሩስያ ይህ አካል ነው ያለችው የለም። ቪድዮ ፦ ከሩስያ የማህበራዊ ሚዲያዎች @tikvahethiopia

ኢፍጣር በጋዛ ! የእስራኤል እና ሃማስ ጦርነት መኖሪያቸውን የፈራረሰባው በጋዛ የሚኖሩ ፍልስጤማውያን በፈተና ውስጥም የረመዳን ጾም የኢፍጣር ስነ ስርዓትን በርስራሾች ውስጥ በጋ ሲያከናውኑ ታይተዋል።
+6
ኢፍጣር በጋዛ ! የእስራኤል እና ሃማስ ጦርነት መኖሪያቸውን የፈራረሰባው በጋዛ የሚኖሩ ፍልስጤማውያን በፈተና ውስጥም የረመዳን ጾም የኢፍጣር ስነ ስርዓትን በርስራሾች ውስጥ በጋ ሲያከናውኑ ታይተዋል።

በአሜሪካ የፕሮቴስታንት ቸርች ለኦርቶዶክስ ተሸጠ በአትላንታ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የፕሮቴስታንት አማኑኤል መጥምቃዊያንን ቸርች በ2 ሚሊዮን ዶላር ገዛችው። የገዛውም በአትላንታ የሚገኝው
+2
በአሜሪካ የፕሮቴስታንት ቸርች ለኦርቶዶክስ ተሸጠ በአትላንታ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የፕሮቴስታንት አማኑኤል መጥምቃዊያንን ቸርች በ2 ሚሊዮን ዶላር ገዛችው። የገዛውም በአትላንታ የሚገኝው መካነ ሰላም ቅዱስ ሚካኤልና ቅድስት ኪዳነምሕረት ቤተ ክርስቲያን ሲሆን መጋቢት 2 ቀን 2016 ዓ/ም አዲስ ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን ገዝቶ ቁልፍ ተረክቧል:: @topMereja

ሰበር መረጃ ‼️ በኢትዮጵያ ከሦስት ልጆች በላይ መውለድ በሕግ ሊከለከል ነው። ይህ ለምን አስፈለገ ? ይህን የሚያሳይ እና የሚያስረዳ መረጃ በዝርዝር ይመልከቱ 👇 https://youtu.be/3ErHq8GLGTw?si=IDuDx4nGOkN2gYby

ሀዋሳ ሀዘን ላይ ወድቃለች 💔😭 #Ethiopia | ዘጠኙ አንድ ቦታ በቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ቀብራቸው ተፈፅሟል:: @topMereja
+1
ሀዋሳ ሀዘን ላይ ወድቃለች 💔😭 #Ethiopia | ዘጠኙ አንድ ቦታ በቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ቀብራቸው ተፈፅሟል:: @topMereja

በተመሳሳይ ከፍታ ርቀት ላይ በመጓዝ ላይ የነበሩት የኳታር እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች ስህተት ምክንያት ከመጋጨት ለጥቂት መትረፋቸዉ ተነግሯል። ንብረትነቱ የኳታር አየር
በተመሳሳይ ከፍታ ርቀት ላይ በመጓዝ ላይ የነበሩት የኳታር እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች ስህተት ምክንያት ከመጋጨት ለጥቂት መትረፋቸዉ ተነግሯል። ንብረትነቱ የኳታር አየር መንገድ የሆነዉ አዉሮፕላን ( ኳታር 6 ዩ) ከዶሃ ተነስቶ ወደ ኡጋንዳ ኢንቴቤ በ 38,000 ጫማ ከፍታ ላይ ሲበር የነበረ ቢሆንም በሞቃዲሾ የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች አዉሮፕላኑ ወደ 40,000 ጫማ ወደላይ እንዲወጣ ተነግሮታል። በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከቀኑ 6 : 32 ገደማ በተመሳሳይ በ39,000 ጫማ ከፍታ ርቀት ላይ ከአዲስ አበባ ተነስቶ ወደ ዱባይ ሲጓዝ ከነበረዉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አዉሮፕላን ( ኢቲ 602) ጋር የተፋጠጠዉ የኳታር አዉሮፕላን ከመጋጨት ለጥቂት መትረፉ ተዘግቧል። ሁለቱ ካፒቴኖች ስለ ክስተቱ ሲነጋገሩ የተቀረጹት ቅጂዎች ሁለቱም በሞቃዲሾ ከሚገኙ የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች የተሳሳተ መመሪያ እንደተቀበሉ ያሳያል ተብሏል። በሁለቱም አውሮፕላኖች ላይ የተገጠመው የግጭት ማስወገጃ ሲስተም (TCAS) ወዲያውኑ ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል፣ ይህም በታዘዘው ከፍታ ላይ ሌላ አውሮፕላን መኖሩን በማመልከቱ ምክንያት በመቶዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ህይወት እንዲተርፍ ለማድረግ መቻሉ ዝግባዎች አመላክተዋል። ይህን ተከትሎ በሞቃዲሾ የሚገኙት የፀጥታ ኃይሎች በሶማሊያ የሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን የሆኑትን ሙባረክ ኑር አሊን በቁጥጥር ስር እንዲዉል አደርገዋል ሲል ካፒታል ነው የዘገበው።

ዛሬ የካቲት 15/2016 ዓም ምሽት በአክሱም ፂዮን ማርያም በተነሳ እሳት በህዝቡ ከፍተኛ እርብርብ በቁጥጥር ስር መዋሉን ከስፍራው ለቶፕ መረጃ የደረሰው መረጃ ያመለክታል። @topMereja
+3
ዛሬ የካቲት 15/2016 ዓም ምሽት በአክሱም ፂዮን ማርያም በተነሳ እሳት በህዝቡ ከፍተኛ እርብርብ በቁጥጥር ስር መዋሉን ከስፍራው ለቶፕ መረጃ የደረሰው መረጃ ያመለክታል። @topMereja

የባላገሩ ምርጥ የድምጻዉያን ውድድር በመጪው እሁድ የካቲት 17 ፍጻሜውን ያገኛል ! ለአሸናፊዎች እስከ ስምንት ሚሊየን ብር ሽልማት ያዘጋጀውና በኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ አሻራቸውን እያሳረፉ የሚገኙ በ
+1
የባላገሩ ምርጥ የድምጻዉያን ውድድር በመጪው እሁድ የካቲት 17 ፍጻሜውን ያገኛል ! ለአሸናፊዎች እስከ ስምንት ሚሊየን ብር ሽልማት ያዘጋጀውና በኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ አሻራቸውን እያሳረፉ የሚገኙ በርካታ አዳዲስ ድምፃውያንን በማፍራት የሚታወቀው ባላገሩ ምርጥ የሁለተኛ ዙር የድምጻውያን የፍጻሜ ውድድሩን የካቲት 17 2016 አ.ም በሚሊኒየም አዳራሽ ለማካሄድ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ዛሬ በሰጠው መግለጫ አስታውቋል። ከመላው የአገሪቱ ክፍል ከተውጣጡ ከሁለት ሺህ በላይ ከሚሆኑ ተወዳዳሪዎች ውስጥ የመጨረሻ 7 ድምጻውያን አሸናፊ ለመሆን በመጪው እሁድ ከፍተኛ ፉክክር እንድሚያደርጉ ሲጠበቅ ለአሸንፊዎች ሽልማትም 8 ሚሊዮን ብር ተዘጋጅቷል። በዚህም መሰረት አንደኛ ለሚወጣ/ለምትወጣ አሸናፊ አንድ ሚልየን ብር የገንዘብ ሽልማት እና ሁለት ሚሊየን ብር የሚያወጣ አልበም እንደሚሰራለት በጥቅሉ የሦስት ሚሊዮን ብር አሸናፊ የሚሆን ሲሆን ሁለተኛ ለሚወጣ/ለምትወጣ ተወዳዳሪ ደግሞ 500,000 ብር ሽልማት እና አንድ ሚልየን አምስት መቶ ሺህ ብር የሚያወጣ የሙዚቃ አልበም እንደሚሰራለት በአጠቃላይ የሁለት ሚሊዮን ብር አሸናፊ እንደሚሆኑ ተገልጿል። ሶስተኛ ለሚወጣ/ለምትወጣ ተወዳዳሪ 250 ሺህ ብር ሽልማት እና ሰባት መቶ ሃምሳ ሺህ ብር የሚያወጡ ዘፈኖች በጥቅሉ የ አንድ ሚሊዮን ብር ሽልማት ያገኛል ነው የተባለው። በእለቱ ልዩ ተወዳዳሪዎች የተዘጋጁባቸውን የሙዚቃ ስራዎች በማቅረብ ሽልማት እንደሚበረከትላቸው ታውቋል። የውድድሩን የተመደበውን ሽልማት ሶስት አገር በቅል የፍጻሜ ውድድሩ በባላጉ ቴሌቪዥን፣በባላገሩ የዩቲዩብና ሁሉም የማህበራዊ ሚዲያ ቻናሎች በኩል በቀጥታ በአገር ውስጥና በመላው አለም ለሚገኙ ተመልካቾች እሁድ የካቲት 17 ከ8 ሰአት ጀምሮ ለእይታ ይበቃል ። @topMereja

«አቶ ታዬ ደንደዓ ይቅርታ ቢደርግላቸው» የጨፌ አባል «አቶ ታዬ ደንደዓ በጠቅላይ ሚንስትሩ ላይ የፃፉት አሳፋሪ እና ኦሮሞን የሚበትን ነው» አቶ ፍቃዱ ተሰማ አንድ የምክር ቤት አባል የሚከተለውን ብ
+2
«አቶ ታዬ ደንደዓ ይቅርታ ቢደርግላቸው» የጨፌ አባል «አቶ ታዬ ደንደዓ በጠቅላይ ሚንስትሩ ላይ የፃፉት አሳፋሪ እና ኦሮሞን የሚበትን ነው» አቶ ፍቃዱ ተሰማ አንድ የምክር ቤት አባል የሚከተለውን ብሏል «አቶ ታዬ ሰው ናቸው ሊያጠፉ ይችላሉ፣ ለፓርቲውም ለሀገርም የሰሩት በርካታ ጥሩ ጥሩ ነገሮች አሉ፣ በምርጫ ወቅትም ወጣቶችን የፓርቲውን ማኒፌስቶ በማስገንዘብ ትልቅ ስራ ሰርቷል፣ አንድ ጊዜ ይቅርታ ብናደርግላቸው አሪፍ ነው፣ ለምሳሌ በትግራይ ክልል በሀገር ደረጃ ትልቅ ወንጀል እራሱ የፈፀሙ ሰዎች ይቅርታ ተደርጎላቸው ወደ ፌዴራል ስልጣን ሊመጡ ነው፣ እኛ ለምን እንጨካከናለን አሁን ይቅርታ ተደርጎላቸው ከስልጣን ዝቅ ብለው ቢሰሩ እላለሁ» ሲሉ የምክር ቤት አባሉ ተናግሯል። አቶ ፍቃዱ ተሰማ የሚከተለውን ምላሽ ሰጥቷል «ውስጣችን ማፅዳትን አለብን የሚለው የሁል ጊዜ ጥያቄ ነው፣ ውስጣችንን ካላፀዳን ጠላትን ማሸነፍ አንችልም፣ የትግራይ ሌላ ጉዳይ ነው እዛ እያስተዳደረ ያለው የኛ ፓርቲ አይደለም። አቶ ታዬ በተደጋጋሚ በከፍተኛ ባለስልጣናት በተገኙበት በክልልም በፌዴራልም ምክር ተሰጥቶት ነበር፣ እልህ አስጨራሽ በሚባል መልኩ እሱን ለመመለስ ጥረት ተደርጎ ነበር በመጨረሻም እርምጃ መውሰድ ግድ ሆኖ ነው የተወሰነው፣ በምርጫ ወቅት ቅስቀሳ አድርጓል ለተባለው ለእሳቸው ብቻ የተሰጠ አይደለም ሁሉም የሰራው ስራ ነው። የሰላም ስምምነት ጥረት ሲደረግ ግጭት በመቀስቀስ ተሳትፏል፣ እንዲሁም በጠቅላይ ሚንስትሩ ላይ የፃፉት የሚያሳፍር እና ኦሮሞን የሚበትን ስለሆነ እዚህ የምትገኙ የምክር ቤት አባላት በግል ተወክላችሁ ሳይሆን ፓርቲውን ወክላችሁ የተገኛችሁ ስለሆነ ዛሬ የቀረበው ያለመከሰስ መብት ማንሳት በዚህ እንዲታይ እላለሁ» ሲሉ ለቀረበው ጥያቄ ምላሽ ሰጥቷል። @topMereja

አማርኛ ቋንቋን የአፍሪካ ህብረት የሥራ ቋንቋ ለማድረግ "ካምፔይን" የጀመረችው ታዋቂዋ ኒጀራዊት ጋዜጠኛ፣ ጸሐፊና የፊልም ባለሙያዋ ራህማቶ ኬታ በአሁኑ ወቅት አዲስ አበባ ትገኛለች። @topMereja
አማርኛ ቋንቋን የአፍሪካ ህብረት የሥራ ቋንቋ ለማድረግ "ካምፔይን" የጀመረችው ታዋቂዋ ኒጀራዊት ጋዜጠኛ፣ ጸሐፊና የፊልም ባለሙያዋ ራህማቶ ኬታ በአሁኑ ወቅት አዲስ አበባ ትገኛለች። @topMereja

የሱማሊያው ፕሬዝዳንት ሐሰን ሞሃመድ በአዲስ አበባ በሚካሄደው 37ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ እንደሚሳተፉ አስታውቀዋል። በኢትዮጵያና ሶማሌላንድ የባሕር በር የመግባቢያ ስምምነት ሳቢያ
የሱማሊያው ፕሬዝዳንት ሐሰን ሞሃመድ በአዲስ አበባ በሚካሄደው 37ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ እንደሚሳተፉ አስታውቀዋል። በኢትዮጵያና ሶማሌላንድ የባሕር በር የመግባቢያ ስምምነት ሳቢያ ሱማሊያና ኢትዮጵያ ቁርሾ ውስጥ ከገቡ ወዲህ፣ ፕሬዝዳንት ሞሃመድ ወደ ኢትዮጵያ ሲያቀኑ የአኹኑ የመጀመሪያቸው ይኾናል። ለኅብረቱ የመሪዎች ጉባዔው ትናንት ከገቡት መሪዎች መካከል፣ የናይጀሪያ፣ የደቡብ ሱዳንና የአፍሪካ ኅብረት የወቅቱ ሊቀመንበር የኮሞሮሱ ፕሬዝዳንት እንዲኹም በእንግድነት የብራዚሉ ፕሬዝዳንት ይገኙበታል። @topMereja

የኢትዮጵያ የንግድ ባንክ በህገወጥ የባንኪንግ እንቅስቃሴ ላይ የሚሳተፍ ባንክ እየሆነ ነው ! ባንኩ በከፍተኛ የመንግስት ባለሥልጣናት የሚዘወር ነው። የብልፅግና መንግስት የኔ የሚላቸውን ተላላኪዎችን
+3
የኢትዮጵያ የንግድ ባንክ በህገወጥ የባንኪንግ እንቅስቃሴ ላይ የሚሳተፍ ባንክ እየሆነ ነው ! ባንኩ በከፍተኛ የመንግስት ባለሥልጣናት የሚዘወር ነው። የብልፅግና መንግስት የኔ የሚላቸውን ተላላኪዎችን በወሳኝ የባንኩ ሃላፊነት ቦታ ላይ በመመደብ በባንኩ ውስጥ የ Money Laundering ህገ ወጥ የዶላር ክምችት ወንጀልን  የሚፈፅመው።  የአሁኑ የባንኩ ፕሬዝዳንት አቶ አቤ ሳኖን ጨምሮ ቀደም ሲል የባንኩ ፕሬዚዳንት ሆኖ ተመድቦ ሲሰል የነበረው አቶ ባጫ ጊና  ከፍተኛ የህገ ወጥ ገንዘብ ዝውውር ላይ ለሚሳተፉ ባለስልጣናት ትብብር በማድረግ ስማቸው ይጠቀሳል። ለዚህ የዘረፋ ወንጀል  እንዲመች ባንኩ ውስጥ ምንም እውቀትና ልምድ የሌላቸው ግለሰቦች ብሄረሰባዊ ማንነታቸው ተመርጦ እንዲቀጠሩ እና ባንኩን እንዲመሩ ተደርጓል:: በዚህ ባንክ ውስጥ የተሰገሰገው የዘረፋ ቡድን በአሁኑ ወቅት ከፍተኛ የዶላር ክምችት እያቀናበረ ሲሆን RIA በሚባለው ዓለም አቀፍ የገንዘብ ማስተላለፊያ ቢሮ አማካይነት አንድ ዶላር እስከ 127 ብር እየቀየረ ይገኛል::  ይህ በህጋዊ exchange rate ከሚቀየረው የአንድ ዶላር ዋጋ 56.55 የ70 ብር ብልጫ ይኖረዋል። ይህ ታላቅ የሀገሪቱ ባንክ የጥቁር ገበያ እንቅስቃሴ ላይ / black market በቀጥታ እየተሳተፈ እንደሚገኝ ታዉቋል። @topMereja

በአዲስ አዳማ የክፍያ መንገድ ላይ የደረሰ የትራፊክ አደጋ ! የካቲት 6 ቀን 2016 ዓ.ም በአዲስ-አዳማ የክፍያ መንገድ በኪ.ሜ 3 ከአዲስ አበባ ወደ አዳማ ሲጓዝ የነበረው ሲኖትራክ ተሽከርካሪ በክ
+3
በአዲስ አዳማ የክፍያ መንገድ ላይ የደረሰ የትራፊክ አደጋ ! የካቲት 6 ቀን 2016 ዓ.ም በአዲስ-አዳማ የክፍያ መንገድ በኪ.ሜ 3 ከአዲስ አበባ ወደ አዳማ ሲጓዝ የነበረው ሲኖትራክ ተሽከርካሪ በክፍያ መንገዱ ውስጥ ለደንበኞች የጉዞ ደህንነትን መልዕክት ማስተላለፊያ ስክሪን (Variable Message Sign) እና የመንገድ መቆጣጠሪያ ካሜራ ላይ ጉዳት ሊያደርስ ችሏል። ጉዳት ሊደርስ የቻለው አሽከርካሪው የተሽከርካሪውን ገልባጭ ከፍ አድርጎ በማሽከርከር መሆኑን ታውቋል። ኢንተርፕራይዙ የመንገድ ደህንነት ባለሙያዎችን በማስተባበር ሌላ አደጋ ሳይከሰት በፍጥነት መንገዱ የተሳለጠ የትራፊክ ፍሰት እንዲኖረው ማድረግ ተችሏል። @topMereja

በፀጥታ ችግር ምክንያት ሶስት ፋብሪካዎቹን ስራ ማስጀመር አለመቻሉን ሞሐ የለስላሳ መጠጦች አስታወቀ በሀገሪቱ በተከሰተው የፀጥታ ችግር ምክንያት ወደ ስራ መግባት እንዳልቻለ የገለፀው አዲሱ የሞሐ ለስ
በፀጥታ ችግር ምክንያት ሶስት ፋብሪካዎቹን ስራ ማስጀመር አለመቻሉን ሞሐ የለስላሳ መጠጦች አስታወቀ በሀገሪቱ በተከሰተው የፀጥታ ችግር ምክንያት ወደ ስራ መግባት እንዳልቻለ የገለፀው አዲሱ የሞሐ ለስላሳ መጠጦች ኢንዱስትሪ አመራር በተቀሩት ፋብሪካው በተወሰነ ደረጃ ምርት ጀምሬያለሁ በማለት ገልጿል። ድርጅቱ በአጠቃላይ በአዲስ አበባ የሚገኙት ሶስቱ ፋብሪካዎች ጨምሮ ሐዋሳ ፣ መቐለ ፣ ጎንደር ፣ ደሴ እና ብሬ ቅርንጫፍ ፋብሪካ አለዉ። "አሁን ባለዉ የፀጥታ ችግር ምክንያት በ 3 ፋብሪካዎችን አላስነሳንም" የሚሉት በሜድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚ አካለወልድ አድማሱ " ጥሬ እቃ መጓጓዝና ምርቱን ማከፋፈል ያስፈልጋል" ነገር ግን በተወሰኑት ፋብሪካዎቹ ያን ማድረግ አልተቻለም በዚህም ምርት አልተጀመረም ብለዋል። ሞሐ የለስላሳ መጠጦች ኢንዱስትሪ ፔፕሲ፣ ሚሪንዳ አፕል፣ ሚሪንዳ ኦሬንጅ፣ ሚሪንዳ ቶኒክ እና በ7 ኣፕ ምርት ሲታወቅ ከ4 ወር በኃላ በድጋሚ በጀመረዉ ስራ እየተቆራረጠ ሲሰጥ የነበረዉ ምርቶቹን በቅርቡ ደግሞ በተሟላ ሁኔታ እንደሚጀምር ገልጿል። ሞሐ ከደረሰበት ኪሳራ ለመዉጣት በባለቤቱ ውሳኔ ተደርገዋል በተባሉ መዋቅራዊ ለውጦች 45ኛ ድርጅት በመሆን የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ማኑፋክቸሪንግ ዘርፍን መቀላቀሉን ካፒታል ዘግቧል። @topMereja

የኢቢኤስ ቴሌቪዥን እና ታዲያስ አዲስ የሬዲዮ ፕሮግራም አቅራቢ የሆነችው እፀገነት ይልማ (ፀጊ) ፌስቡኬ ተጠልፏልና " ብር ላኩልኝ " እያሉ የባንክ ሂሳብ ቁጥር የሚልኩላችሁ እኔ ሳልሆን ጠላፊዎቹ ና
+1
የኢቢኤስ ቴሌቪዥን እና ታዲያስ አዲስ የሬዲዮ ፕሮግራም አቅራቢ የሆነችው እፀገነት ይልማ (ፀጊ) ፌስቡኬ ተጠልፏልና " ብር ላኩልኝ " እያሉ የባንክ ሂሳብ ቁጥር የሚልኩላችሁ እኔ ሳልሆን ጠላፊዎቹ ናቸው " ብላለች ። በስሟ እንዳትታለሉም አሳስባለች ። @topMereja

ጋዜጠኘ ገነነ መኩሪያ (ሊብሮ) የራሱን ህይወት እንዳጠፋ ተነገረ። ባሳለፍነው ሳምንት በሞት ያጣነው ተወዳጀ ጋዜጠኘ ገነነ መኩሪያ (ሊብሮ) ራሱን በገመድ አንቆ ህይወቱን እንዳጠፋ ኢትዮጲካሊንክ የተሰ
+2
ጋዜጠኘ ገነነ መኩሪያ (ሊብሮ) የራሱን ህይወት እንዳጠፋ ተነገረ። ባሳለፍነው ሳምንት በሞት ያጣነው ተወዳጀ ጋዜጠኘ ገነነ መኩሪያ (ሊብሮ) ራሱን በገመድ አንቆ ህይወቱን እንዳጠፋ ኢትዮጲካሊንክ የተሰኘ የሬዲዮ ኘሮግራም አሳወቀ። የዛሬ 6 ወር ገደማ ስኳር ህመም ያለበት ይህ ጀግና ሰው ገነን አንድ እግሩን ይቆረጣል ከዛ በኅላ ህይወት እንዳስጠላው ና ወዲህ ወዲያ ሲል ባለቤቱ እሷ መኪና እየነዳች እንደምታደርሰው ኢትዮጲካሊንክ አሳውቆ አንድ ቀን ግን ባለቤቱን ግዬን ሆቴል ስራ አለብኝ አድርሺኝ ብሏት አድርሳው ወደ ቤት ብትመለስም እሱ ግን ወደ ሌላ ቦታ በመሄድ ስልኩን በማጥፋት ሆቴል ይዞ ተደብቆ ትንሽ ቀናትን ቆይቷል:: ከዛ ግን ለጋዜጠኛ ሰይድ ኪያር ደውሎ ያለበትን ቦታ ነግሮት ሰይድም ወዲያው መጥቶ ስኳሩ በጣም እንደወረደና ባለቤቱ ጋር ደውሎ ስኳሩ በጣም ወርዷል ሲላት ባለቤቱም " በቃ ሚሪንዳ " ይጠጣበት ብላ እንደመለሰች ከዛ ግን ሄዳ እንኳን እንዳላየችው ታውቋል:: ብቻውን እዛ ክፍል ውስጥ የከረመው ይህ ታላቅ ሰው ገነነ ምን እንደሆነ ለምን እንደዚህ ውሳኔ እንደወሰነ ባይታወቅም ራሱን በገመድ አንቆ እንደገለ በምርምራ ታውቋል። በጣም የሚያሳዝነው ግን ባለቤቱ ሞቱን ስትሰማ ወደ አረፈበት ሆቴል በመሄድ ለፖሊስ መናገር ና ማሳወቅ ሲገባት ሬሳውን ወደ ቤቷ አምጥታ ስታለቅስ የጎረቤት ሰዎች ለፖሊስ አመልክቺ እንጂ ብለው ሲጠይቋት ለፖሊስ ያመለከተች ሲሆን ፖሊስም እንዴትት የሞተ ሰውን አስክሬን ለፖሊስ መናገር ና ማሳወቅ ሲጋባሽ አስክሬኑን ይዘሽ ወደ መኖሪያ ቤትሽ ትሄጃለሽ ብሎ አንድ ቀን እስር ቤት አውሏት እንደነበር አምባሳደር ሚዲያ ዘግቧል። @topMereja