en
Feedback
Top Mereja

Top Mereja

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel Top Mereja

Channel Top Mereja (@topmereja) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 21 338 subscribers, ranking 10 174 in the News & Media category and 1 514 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 21 338 subscribers.

According to the latest data from 04 October, 2025, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -234 over the last 30 days and by 0 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 0%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 0 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
የ Twitter አድራሻ : http://twitter.com/BoleMereja?t=watBbei5PnmgrUd80qQrnw&s=09 ዩቲዩብ : https://youtube.com/channel/UCXcMdhLzUAPeRAxW48JFClQ

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 05 October, 2025), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the News & Media category.

21 338
Subscribers
No data24 hours
-547 days
-23430 days
Posts Archive
የኢቢኤስ ቤት በሀዘን ተውጧል የአንጋፋው ጋዜጠኛ አስፋው መሸሻ ባልደረቦች በስቱዲዮ ተገኝተው ሐዘናቸውን በመግለጽ ላይ ይገኛሉ። ነፍስ ይማር!
+3
የኢቢኤስ ቤት በሀዘን ተውጧል የአንጋፋው ጋዜጠኛ አስፋው መሸሻ ባልደረቦች በስቱዲዮ ተገኝተው ሐዘናቸውን በመግለጽ ላይ ይገኛሉ። ነፍስ ይማር!

ሰበር ዜና ‼️ አሽንፈነዋል ! የፋኖ ጦር መሪ እና አስተባባሪ አርበኛ ዘመነ ካሴ በአሁኑ ሰዓት  መግለጫ እየሰጠ ነው። ሙሉ መግለጫውን ይመልከቱ 👇 https://youtu.be/e-TuR4X1MOs?si=ADVLNRNJJbW4IzMN

መረጃ ! የኤርትራ መንግስት በኢትዮጵያ ድንበር ላሰማራው ሰራዊት ከፍተኛ የሆነ ስንቅና ትጥቅ አቅርቦት እያካሄደ መሆኑ ተሰማ:: የኤርትራ መከላከያ ሀላፊ ጀነራል ፊልጶስ ወልደ ዮሀንስ የመሩት የጦር
+1
መረጃ ! የኤርትራ መንግስት በኢትዮጵያ ድንበር ላሰማራው ሰራዊት ከፍተኛ የሆነ ስንቅና ትጥቅ አቅርቦት እያካሄደ መሆኑ ተሰማ:: የኤርትራ መከላከያ ሀላፊ ጀነራል ፊልጶስ ወልደ ዮሀንስ የመሩት የጦር አዛዦች ቡድን በኢትዮጵያ ድንበሮች ላይ ቅኝት ሲያካሂዱ መቆየታቸው ታውቋል:: ቀይ ባህርን ምክንያት በማድረግ የሚድያ ፕሮፓጋንዳ ሲያደርግ የሰነበተው የብልፅግና መንግስት ባንፃሩ እዚህ ግባ የሚባል እንቅስቃሴ እያደረገ አለመሆኑ አስገራሚ ሆኗል:: @topMereja

የአዲስ አበባ ፖሊስ አንድን ወጣት አግተው 10 ሚሊዮን ብር የጠየቁ ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ገለጸ! አጋችና ታጋች የአንድ ወር ጓደኛሞች እንደነበሩም ፖሊስ አሳውቋል።የእገታ ወንጀል የተፈፀመ
+3
የአዲስ አበባ ፖሊስ አንድን ወጣት አግተው 10 ሚሊዮን ብር የጠየቁ ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ገለጸ! አጋችና ታጋች የአንድ ወር ጓደኛሞች እንደነበሩም ፖሊስ አሳውቋል።የእገታ ወንጀል የተፈፀመበት ወጣት ልዑል መብራቱ ይባላል፡፡ወጣቱ በማህበራዊ መገናኛ አውታር (ማህበራዊ ሚዲያ)አማካኝነት ባንቴ ይድረስን የተባለውን ግለሰብ ይተዋወቃል፡፡ ትውውቃቸው አንድ ወር ከሞላ በኋላ ባንቴ ይድረስ የተባለው ወንጀል ፈፃሚ የወንድሜ ጓደኛ ቤት ላሳይህ በማለት ወጣቱን ታህሳስ 2 ቀን 2016 ዓ/ም ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 14 ቁሊቲ መንደር 4 አካባቢ ይዞት ከሄደ በኋላ ከግብረ አበሩ ልዑል ጫላ ጋር በመሆን  ያግቱታል፡፡ ወንጀል ፈፃሚዎች እጅግ ዘግናኝ ፊልሞችን እና ፎቶግራፎችን ለወላጆቹ በመላክ 10 ሚሊዩን ብር ካልተከፈላቸው ወጣቱን እንደሚገድሉት የማስፈራሪያ መልእክት ይልካሉ፡፡የእገታ ወንጀል እንደተፈፀመ ሪፖርት የደረሰው የአዲስ አበባ ፖሊስ ከብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎትና ከፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ጠቅላይ መምሪያ ጋር ባደረጉት ክትትል ወንጀሉን በተፈፀመ በአራተኛው ቀን ተጠርጣሪዎቹን በቁጥጥር ስር በማዋል ወጣቱን ከእገታው ነፃ እንዳወጣው አሳውቋል። ሁለቱ ግለሰቦች ወንጀሉን ለመፈፀም በ5ሺ ብር ቤት መከራየታቸውንና የታጋቹ ወጣት ወላጅ አባት ውጭ ሀገር ይኖራሉ በሚል መረጃ ወንጀሉን መፈፀማቸውን የፖሊስ መረጃ ያሳያል።ፖሊስ፤በልዩ ልዩ ምክንያት የምንቀርባቸው ግለሰቦች ማንነታቸውን ጊዜ ወስደን ማረጋገጥ አለብን ብሏል።በተለይ ሙሉ ቤት የሚያከራዩ ግለሰቦች የተከራዮችን ማንነትና ለምን እንደተከራዩ ማረጋገጥ እንዳለባቸው አሳስቧል። ይህን ሳያደርጉ በሚፈጠር ችግር የህግ ተጠያቂ እንደሚሆኑ አስጠንቅቋል። [አዲስ አበባ ፖሊስ] @YeneTube @FikerAssefa

ለክቡር ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ የተናገሩትንና የፃፉትን የመደመር እሳቤ አምኜ ተከተልኩዎት:: አሁን ግን በተናገሩት የማይኖሩ ብቻ ሳይሆን በሰዉ ደም የሚጫወቱ አረመኔ መሆንዎን ተረድቻለሁ:: እዉነት
+1
ለክቡር ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ የተናገሩትንና የፃፉትን የመደመር እሳቤ አምኜ ተከተልኩዎት:: አሁን ግን በተናገሩት የማይኖሩ ብቻ ሳይሆን በሰዉ ደም የሚጫወቱ አረመኔ መሆንዎን ተረድቻለሁ:: እዉነት መስሎኝ በሀገር ህልውና ስም ሲያካሄዱ የነበረዉንና ኢትዮጵያውያንን ከማገዳደል አልፎ ሀገሪቷን ያደቀቃትን ከንቱ ጦርነት ሳዳምቅልዎ በነበረበት ወቅት ሲያወድሱኝ ነበር:: ዛሬ ነገሩ ገብቶኝ የወንድማማቾች መገዳደል ይቆም ዘንድ ለሰላም በመወገኔ ከስልጣን አነሱኝ:: ለወንበርና ለመኪና በመገዛት ኦሮሞን በኦሮሞ ለማጥፋትና ኦሮሞን ከወንድሞቹ ጋር ለማጣላት የሚጫወቱትን ቁማር እያየሁ ዝም ባለማለቴ እጅግ ደስተኛ ነኝ:: ስለነበረን አጭር ቆይታ አመሰግናለሁ:: እስካለሁ ድረስ ለሰላምና ለህዝቦች ወንድማማችነት የማደርገዉ ትግል ይቀጥላል! Via Taye Dendea @topMereja

አትሌት ታምራት ቶላ የኒውዮርክ ማራቶንን በ2:04:58 በመግባት አሸነፈ። @topMereja
አትሌት ታምራት ቶላ የኒውዮርክ ማራቶንን በ2:04:58 በመግባት አሸነፈ። @topMereja

የልመና ተባባሪ የሚሆኑ አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ ! በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ የካ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የተሽከርካሪ መንገዶች ላይ ህገ-ወጥ ግብይትና በልመና
+1
የልመና ተባባሪ የሚሆኑ አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ ! በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ የካ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የተሽከርካሪ መንገዶች ላይ ህገ-ወጥ ግብይትና በልመና ለተሰማሩ ግለሰቦች ተባባሪ በመሆን የትራፊክ ፍሰቱን የሚያጨናንቁ የትራፊክ ህግና ደንብ ተላላፊ አሽከርካሪዎች ላይ የመንገድ ትራንስፖርት ደንብ ቁጥር 395/2009 መሰረት በማድረግ የእርምት እርምጃ ወሰደ፡፡ የትራፊክ ቁጥጥር የተደረገዉ በሾላ ሴፍቲ መብራት ህገወጥ ግብይትና ልማና ላይ ለተሰማሩ ግለሰቦች ግብይት በሚፈፅሙ አሽከርካሪዎች ላይ ተከታታይ የሆነ ጥብቅ ቁጥጥር በማድረግ የእርምት እርምጃ የተወሰደ ሲሆን የትራፊክ ፍሰትንና ደህንነትን ለማረጋገጥ ቁጥጥሩ ተጠናክሮ ይቀጥላል ተብሏል። ልመና እና ግብይት በሚካሄድባቸው ቦታወች ለአደጋ ተጋላጪ እንዲሁም የትራፊክ ፍሰቱ ላይ አሉታዊ ተፅኖ እና ፍሰቱንም ስለሚያውክ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ በተመረጡ ቦታወች ላይ የመንገድ ደህንነት ግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት እና ቁጥጥሩን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልፇል። @topMereja

ፓልም ሪል ስቴት ለመቄዶንያ 27 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ አፓርታማ ቤት በስጦታ ተበርክቶለታል። ፓልም ሪል ስቴት ለመቄዶንያ 27 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ አፓርታማ ቤት በስጦታ ተበርክቶለታል። ትናንት በተ
+3
ፓልም ሪል ስቴት ለመቄዶንያ 27 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ አፓርታማ ቤት በስጦታ ተበርክቶለታል። ፓልም ሪል ስቴት ለመቄዶንያ 27 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ አፓርታማ ቤት በስጦታ ተበርክቶለታል። ትናንት በተከናወነ ስነስርዓት ከፓልም ሪል ስቴት የተበረከተውን የቤት ስጦታ የመቄዶንያ መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ብንያም በለጠ ተረክቧል። ስጦታውንም የፓልም ሪል ስቴት አምባሳደር አርቲስት አለማየሁ ታደሰ አስረክቧል። @topMereja

አንጋፋው ፖለቲከኛ እና የሰበአዊ መብት ተማጋች ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ህይወታቸው ያለፈበትን ሶስተኛ አመት አስመልክቶ ታላቅ የመታሠቢያ ፕሮግራም ተዘጋጀ ። ከመታሠቢያ ዝግጅቱ በተጨማሪ በስማቸ
አንጋፋው ፖለቲከኛ እና የሰበአዊ መብት ተማጋች ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ህይወታቸው ያለፈበትን ሶስተኛ አመት አስመልክቶ ታላቅ የመታሠቢያ ፕሮግራም ተዘጋጀ ። ከመታሠቢያ ዝግጅቱ በተጨማሪ በስማቸው የተመሠረተው ፋውንዴሽን አውደጥናት አንዳዘጋጀ ለማወቅ ችለናል ። እሁድ ጥቅምት 18 ቀን 2016 አም በኢሊሌ ሆቴል በሚዘጋጀው ኮንፍረንስ ላይ አንጋፋው የሠበአዊ መብት ተከራካሪ በህይወት ዘመናቸው ከታገሉላቸው በርካታ ፖለቲካዊና ማህበረሰባዊ ጉዳዮች መካከል በዚህ አመት በኢትዮጵያ ስላለው ወቅታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ እና የመብት ጥሰት በሚፈፅሙ ሰዎች የህግ ተጠያቂነት ላይ ያተኮሩ የጥናት ወረቀቶች በምሁራን ይቀርባሉ ተብላል ። ይህ ዝግጅት በኢሊሌ ሆቴል እንደሚቀርብም ለእንግዶች የተላከው የጥሪ ካርድ ይገልፃል ።

የፋብሪካ ምርት እንደሆነ በማስመሰል የምግብ ዱቄት ሲሸጡ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ በሀረር ከተማ የፋብሪካ ምርት እንደሆነ በማስመሰል የምግብ ዱቄት ሲሸጡ የነበሩ ግለሰቦች በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋላቸውን የሀረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል ። ግለሰቦቹ የጥራት ደረጃው ያልተረጋገጠ እና በህጋዊ የፋብሪካ ቀረጢት አማካኝነት  የምግብ ዱቄት ሲሸጡ መቆየታቸውን በኮሚሽኑ የወንጀል ምርመራ ክፍል ሃላፊ የሆኑት ምክትል ኮማንደር ዑመር አሚር ተናግረዋል ። ፖሊስ የምግብ ዱቄቱ በገበያ ላይ ሲሸጥ የነበረ አንድ ግለሰብ እና ሌሎች ሶስት ሰዎችን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያጣራ እንደሚገኝ ተገልጿል ። ህጋዊ እውቅና ሳይኖረው ለሽያጭ የቀረበው ዱቄት በህብረተሰቡ ጤና ላይ የሚያስከትለው ጉዳት ከፍተኛ በመሆኑ ይህንና መሰል ድርጊቶችን ሲመለከት ለፖሊስ ማሳወቅ እንደሚገባ አክለዋል ።

በአለም ላይ ሻምፓኝ ሲከፍቱ ተፈንጥሮ በሚከፈተው የክዳኑ ቡሽ 24 ሰዎች በአለም ላይ በየአመቱ ይሞታሉ። ዴይሊ ካሊፎርኒያ *ሻምፓኝ ስትከፍቱ ጠርሙሱን 45 ዲግሪ አንጋዱት። * ብዙ አትበጥብጡት ። ከ
በአለም ላይ ሻምፓኝ ሲከፍቱ ተፈንጥሮ በሚከፈተው የክዳኑ ቡሽ 24 ሰዎች በአለም ላይ በየአመቱ ይሞታሉ። ዴይሊ ካሊፎርኒያ *ሻምፓኝ ስትከፍቱ ጠርሙሱን 45 ዲግሪ አንጋዱት። * ብዙ አትበጥብጡት ። ከመክፈት ብዙ በተበጠበጠ ቁጥር ክዳኑ ቡሽ ተስፈንጥሮ የሚወጣበት ሀይል ስለሚጨምር ሰው ላይ ሲያርፍ አይን ሊያጠፋ ይችላል። የሻምፓኙም ውሃ ሰው አይን ሊገባ ይችላል።

የቀድሞ የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ ረ/ፕሮፌሰር ፀጋዬ ቱኬ ዛሬ 13/2/2016 ዓ.ም ረፋድ ከቀኑ 5 ሰዓት ላይ በቦሌ አለም አቀፍ የአየር ማረፊያ በነበሩበት ወቅት በፀጥታ ሀይሎች መያዛቸው ተሰምቷል። የ
የቀድሞ የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ ረ/ፕሮፌሰር ፀጋዬ ቱኬ ዛሬ 13/2/2016 ዓ.ም ረፋድ ከቀኑ 5 ሰዓት ላይ በቦሌ አለም አቀፍ የአየር ማረፊያ በነበሩበት ወቅት በፀጥታ ሀይሎች መያዛቸው ተሰምቷል። የሲዳማ ብሔራዊ ክልልም የቀድሞው ከንቲባ ሀዋሳ ከተማ የእስረኛ ማቆያ እንደሚገኝ በክልሉ የሰላምና ፀጥታ ቢሮ በኩል አስታውቋል። አቶ ፀጋዬ ከሙስና እና ከብልሹ አሰራር ጋር በተያያዘ የክልሉ ምክር ቤት ከቦታቸው አንስቻቸዋለው ማለቱ ይታወሳል።

የአራት ወር ነፍሰ ጡር ባለቤቱን አስገድዶ መድኃኒት እንድትዉጥ በማድረግ ዉርጃ  የፈፀመው ተከሳሽ በእስራት ተቀጣ በማአከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሀላባ ዞን ዌራ ጂዶ ወረዳ  የአራት ወር ነፍሰ ጡር የሆነች ባለቤቱን አስገድዶ  መድሀኒት እንድትዉጥ  በማድረግ ዉርጃ ፈፅሟል የተባለ ተከሳሽ በእስራት እንዲቀጣ መወሰኑብ የዞኑ ፍትህ መምሪያ ገልጿል። በሀላባ ዞን ዌራ ዲጆ ወረዳ በነጌሌ ወዴሻ ቀበሌ አባቆርቾ ተብላ በምትጠራዉ የገጠር  ከተማ ነዋሪ የሆነዉ ተከሳሽ ሙባርክ ኡርጌሳ  በእስራት ሊቀጣ የቻለዉ ግንቦት 19 ቀን 2015 ዓ.ም  የትዳር አጋሩ  ለሆነችው የግል ተበዳይ  ዉርጃ እንድትፈፅም አስገድዶ መድኃኒት እንድትዉጥ  በማድግነ ው ። በዚህም  የአራት ወር ፅንስ ማስወረዱን በማስረጃ በመረጋገጡ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የሚዲያ ክፍል ኃላፊ ምክትል ኮማንደር ታጁ ነጋሽ  ተናግረዋል። በተከሳሹ ላይ ፖሊስ ያጣራዉ የምርመራ መዝገብ ተቀብሎ  በዐቃቤ ህግ የመሰረተዉን ክስ የተመለከተዉ  የዌራ ዲጆ ወረዳ ፍርድቤት የተከሳሹን ጥፋተኝነት በማስረጃ አረጋግጣጧል። በዚህም የዐቃቤ ህግን  ክስ ማስተባበል  ባለመቻሉ ፍርድ ቤቱ ጥቅምት 9 ቀን 2016 ዓ.ም በዋለው የወንጀል ችሎት ተከሳሹ ጥፋተኛ በማለት በ8 ዓመት ከ3 ወር ፅኑ እስራት እንዲቀጣ የተወሰነበት መሆኑ ምክትል ኮማንደር ታጁ ነጋሽ  ጨምረው ተናግረዋል።

ሰበር ዜና - የአብይ ቀኝ እጅ በፋኖ ተገደለ | ጀነራል አበባዉ ዝምታቸዉን ሰበሩ ሙሉ መረጃ👇👇 https://youtu.be/e559NvqhMVo

ሰበር ዜና - የአብይ ቀኝ እጅ በፋኖ ተገደለ | ጀነራል አበባዉ ዝምታቸዉን ሰበሩ ሙሉ መረጃ👇👇 https://youtu.be/e559NvqhMV

ሰበር ዜና - ጀነራሉ በግልፅ ፋኖን ተቀላቀሉ ፣ ነገሮች ተቀየሩ መንግስት አበቃለት ፣ ኤርትራ ዜጎቿን ከኢትዮጵያ ዉጡ👇 ሙሉ መረጃ👇👇 https://youtu.be/SbkuRrpODaA