en
Feedback
ጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ

ጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ

Open in Telegram

TAGG is ass. of students in TASH learning orthodoxy @ Gola St. Micheal under Mahibere Kidusan Addis Ababa center Phone +251984811212 ''የሰማይ አምላክ ያከናውንልናል፥ እኛም ባሪያዎቹ ተነሥተን እንሠራለን'' ንሕ ፪፥ ፳

Show more
1 393
Subscribers
-124 hours
-27 days
-430 days
Posts Archive
የሜድስን ተማሪዎች የክረምት ኮርስ
“ልብህን ለምክር፣ ጆሮህንም ለዕውቀት ቃል ስጥ።”  ምሳሌ 23፥12
ዛሬ ማለትም ሐምሌ29 የC1, New C2 እና  Old C2 ተማሪዎች የጋራ ኮርስ የሚኖር ይሆናል። ስለሆነም ሁላችንም ከጓደኞቻችን እንዲሁም ከእኅት ወንድሞቻችን ጋር ተቀሳቅሰን በሰዓት እንገኝ። 📌 የኮርስ ርዕስ: ሕይወተ ቅዱሳን  ሰዓት፦ 11፡50 ቦታ፦ ጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤተክርስቲያን ማሳሰቢያ፦ ኮርሱን በመከታተል ለሕይወታችን ስንቅ እንያዝ። Links 👇 Instagram  | Telegram | Gallery | ቤተ-መጽሐፍትጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ

የግቢ ጉባኤያችን የጋራ ጸሎት✨ ሰላም ውድ የጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ ልጆች እንዴት ናችሁ? ነገ ረቡዕ ጠዋት የግቢ ጉባኤያችን የጋራ ጸሎት ይኖረናል።ሁላችንም በፍቅር ተጠራርተን እንድንገኝ አደራ እንላለን። ሰዓት ፦ ጠዋት 12:00 ቦታ ፦ የክርስትና ቤት (ከጠበል ቤቱ አጠገብ) ጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤተክርስቲያን Links 👇 Instagram  | Telegram | Gallery | ቤተ-መጽሐፍትጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ

✨ዝክረ ቅዱስ ገብርኤል ✨✨ "የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል፤ ያድናቸውማል።" —መዝ 33(34) ፥ 7 እነሆ በዛሬው ዕለት ✨ነሐሴ19✨ ግቢ ጉባኤያችን የሊቀ መልአኩ የቅዱስ ገ
ዝክረ ቅዱስ ገብርኤል ✨✨
"የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል፤ ያድናቸውማል።" —መዝ 33(34) ፥ 7
እነሆ በዛሬው ዕለት ✨ነሐሴ19✨ ግቢ ጉባኤያችን የሊቀ መልአኩ የቅዱስ ገብርኤልን ዝክር አዘጋጅታለች። በዕለቱ የሚኖሩን መርሐግብራት ꔰ ጸሎት እና ምስባክ ꔰ ትምህርተ ወንጌል ꔰ ጠበል ጸዲቅ ꔰ ሥነ ጽሑፍ ꔰ የበገና ዝማሬ ዘካሪ፦ Old C2 ተማሪዎች ሰዓት፦ 11፡50 ቦታ፦ ጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤተክርስቲያን 📌 ሁላችንም ያልሰሙትን በማስታወስ የዚህ ሰማያዊ ደስታ እና በረከት ተካፋይ እንድንሆን በእግዚአብሔር ስም ጠርተንዎታል። ጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ

✨ የአንድነት መርሐግብር ✨ 📌 ነገ አርብ ነሐሴ15 ከ11:50 ጀምሮ
የአንድነት መርሐግብር ✨ 📌 ነገ አርብ ነሐሴ15 ከ11:50 ጀምሮ

ፍልሰታን በጸሎት✨ ሰላም ውድ የጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ ልጆች እንዴት አመሻችሁ? ፍልሰታን በጸሎት ተብሎ የተጀመረው ከሰኞ እስከ ዓርብ የዘወትር ጸሎት መርሐግብር ነገም ይቀጥላል። በዚህም ሁላችንም በቤተሰብና በባች እየሆንን የጸሎቱ ተሳታፊ እንድንሆን በእግዚአብሔር ስም አደራ እንላለን። ሰዓት :- ጠዋት 12:00 ቦታ :- የክርስትና ቤት (ከጠበል ቤቱ አጠገብ) Links 👇 Instagram  | Telegram | Gallery | ቤተ-መጽሐፍትጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ

እንኳን ለደብረ ታቦር በዓል በሰላም አደረሳችሁ✨ ሰላም ውድ የጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ ልጆች እንዴት ናችሁ? 📌 ዛሬ የደብረ ታቦር በዓል ስለሆነ ኮርስ አይኖረንም ነገርግን አውደምሕረት ላይ በሚደረገው መርሐ ግብር ላይ በመሳተፍ የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ እናሳስባለን። ✨ጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ

ፍልሰታን በጸሎት✨ ሰላም ውድ የጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ ልጆች እንዴት አመሻችሁ? ፍልሰታን በጸሎት ተብሎ የተጀመረው ከሰኞ እስከ ዓርብ የዘወትር ጸሎት መርሐግብር ነገም ይቀጥላል። በዚህም ሁላችንም በቤተሰብና በባች እየሆንን የጸሎቱ ተሳታፊ እንድንሆን በእግዚአብሔር ስም አደራ እንላለን። ሰዓት :- ጠዋት 12:00 ቦታ :- የክርስትና ቤት (ከጠበል ቤቱ አጠገብ) Links 👇 Instagram  | Telegram | Gallery | ቤተ-መጽሐፍት

የበዓለ ደብረታቦር መዝሙር ጥናት ✨ ውድ የጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ ልጆች እንዴት ናችሁ? ረቡዕ የቡሄ በዓል አገልግሎት እንዳለን ይታወቃል ስለሆነም ዛሬ እና ነገ ተከታታይ የመዝሙር ጥናት ይኖረናል። ሁላችንም ከእኅት ከወንድሞቻችን ጋር ተቀሳቅሰን የመዝሙር ጥናቱን እንድንሳተፍ በእግዚአብሔር ስም እናሳስባለን ። 📌 መዝሙሩን የምናውቀውም ቢሆን ለመዋሐድ እንዲመቸን ጥናቱ ላይ እንድትገኙ አደራ እንላለን ። ቦታ :- ጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ሰዓት :- 11:30 Links 👇 Instagram  | Telegram | Gallery | ቤተ-መጽሐፍትጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ

ፍልሰታን በጸሎት
"ወደ ፈተና እንዳትገቡ ትጉና ጸልዩ፤ መንፈስስ ተዘጋጅታለች ሥጋ ግን ደካማ ነው አለው።”   — ማቴዎስ 26፥41
ሰላም ውድ የጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ ልጆች እንዴት ናችሁ? ፍልሰታን በጸሎት ተብሎ የተጀመረው ከሰኞ እስከ ዓርብ የዘወትር ጸሎት መርሐግብር በዚህኛውም ሳምንት ይቀጥላል። በዚህም ሁላችንም በቤተሰብና በባች እየሆንን የጸሎቱ ተሳታፊ እንድንሆን በእግዚአብሔር ስም አደራ እንላለን። ሰዓት :- ጠዋት 12:00 ቦታ :- የክርስትና ቤት (ከጠበል ቤቱ አጠገብ) Links 👇 Instagram  | Telegram | Gallery | ቤተ-መጽሐፍት

ፍልሰታን በጸሎት
"ወደ ፈተና እንዳትገቡ ትጉና ጸልዩ፤ መንፈስስ ተዘጋጅታለች ሥጋ ግን ደካማ ነው አለው።”   — ማቴዎስ 26፥41
ሰላም ውድ የጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ ልጆች እንዴት ናችሁ? ሳምንት የተጀመረው ከሰኞ እስከ ዓርብ የዘወትር ጸሎት መርሐግብር በዚህኛውም ሳምንት ይቀጥላል። በዚህም ሁላችንም በቤተሰብና በባች እየሆንን የጸሎቱ ተሳታፊ እንድንሆን በእግዚአብሔር ስም አደራ እንላለን። ሰዓት :- ጠዋት 12:00 ቦታ :- የክርስትና ቤት (ከጠበል ቤቱ አጠገብ) Links 👇 Instagram  | Telegram | Gallery | ቤተ-መጽሐፍት

ኑ ክርስቶስን እንቅመስ ✨ 🗣ለሕይወት ቀን 1 ቀን ብቻ ቀረው!
“ከሰማይ የወረደ እንጀራ ይህ ነው፤ አባቶቻችሁ መና በልተው እንደ ሞቱ አይደለም፤ ይህን እንጀራ የሚበላ ለዘላለም ይኖራል።” ዮሐ. 6፥58
ሰላም የተወደዳችሁ ወንድም እህቶች እንዴት አረፈዳችሁ? እንኳን ለነገው የግቢ ጉባኤያችን የሕይወት ቀን አደረሳችሁ። እግዚአብሔር ፈቅዶ ከሕይወት ማዕድ የምንካፈልበት ዕለት ዋዜማ ላይ ደርሰናል። ስለዚህ:- ቀኖናችንን ጨርሰን ዝግጁ የሆንን:- 👉 ከመቁረባችን በፊት 18 ሰዓት መጾም ስለሚገባን፤ ዛሬ እስከ 8 ሰዓት ምግባችንን በልተን እና ሰውነታችንን  ታጥበን ጥርስንም አፅድተን እንጨርስ። 👉 ነገ ሌሊት 10:00 ላይ  orthopedic አካባቢ ተገናኝተን ወደ ጐላ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን እንሄዳለን። በሰዓቱ ደውለው የሚያስታውሱን ልጆች ቢኖሩም ቀደም ብለን በሰዓቱ ለመገኘት ዝግጁ እንሁን።   👉 እንደ Mask (የአፍ መሸፈኛ)፣ ፌስታል (ጫማችንን ወደ ውስጥ ይዞ ለመግባት) እና የመሳሰሉትን መያዝም እንችላለን።        በዕለቱ  የምትፈልጉትን ማንኛውም እንደ ምግብ ነገሮች delivery በእነዚህ ስልኮች ደውላችሁ መጠየቅ ትችላላችሁ። ለእህቶች - 0929416504 ለወንድሞች - 0977214138 መልካም ቀን! ✨ጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! ሰላም የእግዚአብሔር ቤተሰቦች እንዴት ቆያችሁ? ይህ የአባታችን የቀሲስ ካሣዬ ልጆች ግሩፕ ነው። እናም ከዚህ በኋላ ወርሃዊ ጉባኤ እንድናዘጋጅ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! ሰላም የእግዚአብሔር ቤተሰቦች እንዴት ቆያችሁ? ይህ የአባታችን የቀሲስ ካሣዬ ልጆች ግሩፕ ነው። እናም ከዚህ በኋላ ወርሃዊ ጉባኤ እንድናዘጋጅና ሌሎችንም ጉዳዮችን እንድንነጋገር የእርሳቸው የንስሐ ልጆች የሆናችሁ ይህን እንድትቀላቀሉ ስንል በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን። https://t.me/kesiskasaye/1 ✨ጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ✨

📌 ዛሬ የምናጠናው አብነት ነው።

📌 ዛሬ የምናጠናው አብነት ነው።

✨ልዩ የአንድነት መርሐግብር ✨ 📌 የሕይወት ቀንን በማስመልከት ለ4 ተከታታይ ሳምንታት የተዘጋጀው ልዩ የአንድነት መርሐግብር ዛሬ በመጨረሻ ክፍል በእንተ ቅዱስ ቁርባን ክፍል-2 ብሎ ያጠቃልላል! ታ
✨ልዩ የአንድነት መርሐግብር ✨ 📌 የሕይወት ቀንን በማስመልከት ለ4 ተከታታይ ሳምንታት የተዘጋጀው ልዩ የአንድነት መርሐግብር ዛሬ በመጨረሻ ክፍል በእንተ ቅዱስ ቁርባን ክፍል-2 ብሎ ያጠቃልላል! ታድያ በዚህ ልዩ መርሐግብር አይቀርም ሁላችንም እርስ በእርስ በመቀሳቀስ ወንድም እኅቶቻችንን ይዘን በሰዓት እንገኝ። 🗓 ዛሬ ዓርብ ነሐሴ 8 ⏰ ከ11:30 ጀምሮ   ✨ ጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ ✨

✨ ፍልሰታን በምጽዋት ✨ ሰላም ውድ የጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ ልጆች እንዴት ናችሁ? ግቢ ጉባኤያችን ጾመ ፍልሰታን በማስመልከት የቁርሳችንን ወደ ሙዳያችን በሚል ሙዳየ ምጽዋት አዘጋጅቷል ሆኖም እናን
ፍልሰታን በምጽዋት ✨ ሰላም ውድ የጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ ልጆች እንዴት ናችሁ? ግቢ ጉባኤያችን ጾመ ፍልሰታን በማስመልከት የቁርሳችንን ወደ ሙዳያችን በሚል ሙዳየ ምጽዋት አዘጋጅቷል ሆኖም እናንተ ይሄንን ሙዳይ በዶርም አንድ በመውሰድ እና አብሮ በማስቀመጥ ለተቸገሩ ወገኖቻችን እንድረስ እያለ ይጠራቹኃል። ሙዳዩን ለማግኘት 📌  በሴቶች ዶርም old building - 78 0973861811 (ዳናዊት) 📌 በወንዶች ዶርም Container - 04 0913735490(አራርሶ) እየደወላችሁ መውሰድ  ትችላላችሁ። ✨የጥ/አ/ግ/ጉ ሙያና በጎ አድራጎትክፍል

የሕይወት ቀን - 3 ቀናት ቀሩት!
"ክርስቲያን የሆንነው ለመቁረብ ነው❗️ ሰው የቆመበትን ዋና ነገር እንዴት ያጣል❓ ክርስትና ሕይወት ነው፤ ሕይወት ደግሞ ክርስቶስ ነው።"
አሁንም ይህን google form ያልሞላችሁ እንድትሞሉ በእግዚአብሔር ስም አደራ እንላለን። https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSftKMqzwsUp6rvO2DLkiYByONr4B9T6KvCOBHzRvBh0J1Qkfg/viewform?usp=dialog ኑ ክርስቶስን እንቅመስ!ጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ

📌 የኮርስ መርሐግብሩ የሚሆነው ነጩ ሕንፃ 1ኛ ፎቅ ላይ ነው።

📌 ዛሬ የምናጠናው መዝሙር ነው።