ጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ
رفتن به کانال در Telegram
TAGG is ass. of students in TASH learning orthodoxy @ Gola St. Micheal under Mahibere Kidusan Addis Ababa center Phone +251984811212 ''የሰማይ አምላክ ያከናውንልናል፥ እኛም ባሪያዎቹ ተነሥተን እንሠራለን'' ንሕ ፪፥ ፳
نمایش بیشتر1 373
مشترکین
+224 ساعت
+57 روز
+1330 روز
آرشیو پست ها
1 373
🔔ተንሥኡ ለጸሎት🔔
“በእኔ ብትኖሩ ቃሎቼም በእናንተ ቢኖሩ የምትወዱትን ሁሉ ለምኑ ይሆንላችሁማል።”
— ዮሐንስ 15፥7
ሰላም እንዴት ናችሁ ?
ነገ ረቡዕ ጠዋት የጸሎት መርሀግብር ይኖረናል።
ሰዓት:- ጠዋት 12:00
ቦታ:- ክርስትና ቤት (ከጠበል ቤቱ አጠገብ)
ሁላችንም ተጠራርተን እንገኝ ! ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን።
1 373
+1
✨የእኅት ግቢ ጉባኤያችን ቅዱስ ጴጥሮስ ግቢ ጉባኤ 13ተኛ ዓመት የምሥረታ በዓል አብረን እንድናከብር የተላከ ጥሪ✨
መቼ? እሑድ ግንቦት 30 ከቀኑ 7:30 ጀምሮ
1 373
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!
✨የአንድነት መርሐ ግብር ✨
"ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሂድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ።" — መዝ 121፥ 1📌 ነገ ማለትም ⚡️ግንቦት 28⚡️ የአንድነት መርሐግብር ስለሚኖር ሁላችንም ከጓደኞቻችን ጋር ተቀሳቅሰን ቢያንስ አንድ እኅት ወይም ወንድማችንን ይዘን በሰዓት እንገኝ። በዕለቱ የሚኖሩ መርሐግብራት ꔰ ጸሎት ꔰ ትምህርተ ወንጌል ሰዓት፦ 11፡50 ቦታ፦ ጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤተክርስቲያን ✨ ጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ ✨
1 373
✨የግቢ ጉባኤያችን የጋራ ጸሎት✨
ሰላም ውድ የጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ ልጆች እንዴት ናችሁ?
እንኳን ለሐዋርያት ጾም በሰላም አደረሳችሁ እያልን በበዓለ 50 ተቋርጦ የነበረው የዕለተ ረቡዕ የጋራ ጸሎታችን ነገ ማለትም ረቡዕ 26/09/2018 ዓ.ም እንደሚቀጥል ለማሳወቅ እንወዳለን።
ሁላችንም በፍቅር ተጠራርተን እንድንገኝ አደራ እንላለን።
ሰዓት ፦ ጠዋት 12:00
ቦታ ፦ የክርስትና ቤት (ከጠበል ቤቱ አጠገብ)
ጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤተክርስቲያን
✨ጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ✨
1 373
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!
✨የአንድነት መርሐ ግብር ✨
"ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሂድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ።" — መዝ 121፥ 1📌 ነገ ማለትም ⚡️ግንቦት 21⚡️ የአንድነት መርሐግብር ስለሚኖር ሁላችንም ከጓደኞቻችን ጋር ተቀሳቅሰን ቢያንስ አንድ እኅት ወይም ወንድማችንን ይዘን በሰዓት እንገኝ። በዕለቱ የሚኖሩ መርሐግብራት ꔰ ጸሎት ꔰ ትምህርተ ወንጌል ሰዓት፦ 11፡50 ቦታ፦ ጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤተክርስቲያን ✨ ጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ ✨
1 373
ኃያል ነህ አንተ ኃያል
ኃያል ነህ አንተ ኃያል
ደጉ መልአክ ገብርኤል /2/
ይውደቅ ይሸነፍ ጠላት
አንተ ተራዳን በእውነት /2/
አዝበዱራ ሜዳ ላይ ---- ገብርኤል ጣኦት ተዘጋጅቶ ---- ገብርኤል ሊያመልኩት ወደዱ ---- ገብርኤል አዲስ አዋጅ ወጥቶ ---- ገብርኤል ሲድራቅና ሚሳቅ አብድናጎም ጸኑ ጣኦቱን እረግጠው በእግዚአብሔር አመኑ
አዝተቆጣ ንጉሱ ---- ገብርኤል በሶስቱ ሕጻናት ---- ገብርኤል ጨምሯቸው አለ ---- ገብርኤል ወደ እቶን እሳት ---- ገብርኤል ከሰማይ ተልኮ ደረሰ መልአኩ ከሞት አዳናቸው በእሳት ሳይነኩ
አዝከእቶኑ ስር ሆነው ---- ገብርኤል ዝማሬ ተሞሉ ---- ገብርኤል ገፍተው የጣሏቸው ---- ገብርኤል በእሳቱ ሲበሉ ---- ገብርኤል አልተቃጠለችም የራሳቸው ጸጉር አዩ መኳንንቱ የእግዚአብሔርን ክብር
አዝናቡከደነጾር ---- ገብርኤል እጁን በአፉ ጫነ ---- ገብርኤል ሰለስቱ ደቂቅን ---- ገብርኤል ከእሳት ስላዳነ ---- ገብርኤል ይክበር ጌታ አለ የላከ መልአኩን ሊያመልከው ወደደ ስላየ ማዳኑን
1 373
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!
✨✨ዝክረ ቅዱስ ገብርኤል ✨✨
"የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል፤ ያድናቸውማል።" —መዝ 33(34) ፥ 7እነሆ በዛሬው ዕለት ✨ረቡዕ ግንቦት 19✨ ግቢ ጉባኤያችን የሊቀ መልአኩ የቅዱስ ገብርኤልን ዝክር አዘጋጅታለች። በዕለቱ የሚኖሩን መርሐግብራት ꔰ ጸሎት እና ምስባክ ꔰ ትምህርተ ወንጌል ꔰ ጠበል ጸዲቅ ꔰ መዝሙር ꔰ የመዝጊያ ጸሎት ዘካሪ፦ 3ኛ ዓመት ፋርማሲ ተማሪዎች ሰዓት፦ 11፡50 ቦታ፦ ጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤተክርስቲያን 📌 ሁላችንም ያልሰሙትን በማስታወስ የዚህ ሰማያዊ ደስታ እና በረከት ተካፋይ እንድንሆን በእግዚአብሔር ስም ጠርተንዎታል። ✨ጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ✨
1 373
✨✨የ5ኛ ዓመት ፋርማሲ፣ New C2 እና Old C2 የጋራ ኮርስ✨✨
“ልብህን ለምክር፣ ጆሮህንም ለዕውቀት ቃል ስጥ።” ምሳሌ 23፥12ነገ ማለትም ⚡️ግንቦት 17⚡️የ5ኛ ዓመት ፋርማሲ፣ New C2 እና Old C2 ተማሪዎች የጋራ ኮርስ የመጨረሻ ክፍል የሚኖር ይሆናል። ስለሆነም ሁላችንም ከጓደኞቻችን እንዲሁም ከእኅት ወንድሞቻችን ጋር ተቀሳቅሰን በሰዓት እንገኝ። 📌 የኮርስ ርዕስ: ልሳነ ግእዝ ሰዓት፦ 11:50 ቦታ፦ ጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤተክርስቲያን 📌 ማሳሰቢያ፦ ⚡️ የ5ኛ ዓመት ፋርማሲ፣ New C2 ወይም Old C2 ተማሪ ባትሆኑም ኮርሱን መጥታችሁ መከታተል ትችላላችሁ። ✨ጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ✨
1 373
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!
✨የአንድነት መርሐ ግብር ✨
"ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሂድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ።" — መዝ 121፥ 1📌 ነገ ማለትም ⚡️ግንቦት 14⚡️ የአንድነት መርሐግብር ስለሚኖር ሁላችንም ከጓደኞቻችን ጋር ተቀሳቅሰን ቢያንስ አንድ እኅት ወይም ወንድማችንን ይዘን በሰዓት እንገኝ። በዕለቱ የሚኖሩ መርሐግብራት ꔰ ጸሎት ꔰ ትምህርተ ወንጌል ሰዓት፦ 11፡50 ቦታ፦ ጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤተክርስቲያን ✨ ጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ ✨
1 373
✨እኅት ቅዱስ ጴጥሮስ ግቢ ጉባኤ ፲፫ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል ልዩ እጣ✨
ሰላም ውድ የጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ ልጆች እንዴት ናችሁ ?
እኅት ቅዱስ ጴጥሮስ ግቢ ጉባኤ ግንቦት 30 በሚከበረው ፲፫ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል ላይ የሚወጣ ልዩ እጣ አዘጋጅታ ለሽያጭ አቅርባልናለች።
ሽልማቶቹ:-
1. በገና
2. መጽሐፍ ቅዱስ
3. አሐቲ ድንግል
4. ነጠላ
5. መዝሙረ ዳዊት ናቸው።
ዋጋው 50 ብር ብቻ ሲሆን በ @M4724 online ላይ መግዛት የምትችሉ መሆኑን በታላቅ አክብሮት እንገልጻለን።
አካውንት ቁጥር፡ 1000740546981(መኮንን ጌቱ)
✨እኅት ቅዱስ ጴጥሮስ ግቢ ጉባኤ ✨
1 373
✨✨የ5ኛ ዓመት ፋርማሲ፣ New C2 እና Old C2 የጋራ ኮርስ✨✨
“ልብህን ለምክር፣ ጆሮህንም ለዕውቀት ቃል ስጥ።” ምሳሌ 23፥12ዛሬ ማለትም ⚡️ግንቦት 12⚡️የ5ኛ ዓመት ፋርማሲ፣ New C2 እና Old C2 ተማሪዎች የጋራ ኮርስ የሚኖር ይሆናል። ስለሆነም ሁላችንም ከጓደኞቻችን እንዲሁም ከእኅት ወንድሞቻችን ጋር ተቀሳቅሰን በሰዓት እንገኝ። 📌 የኮርስ ርዕስ: ልሳነ ግእዝ ሰዓት፦ 11:50 ቦታ፦ ጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤተክርስቲያን 📌 ማሳሰቢያ፦ ⚡️ የ5ኛ ዓመት ፋርማሲ፣ New C2 ወይም Old C2 ተማሪ ባትሆኑም ኮርሱን መጥታችሁ መከታተል ትችላላችሁ። ✨ጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ✨
1 373
+8
🍀 ሰላም የእግዚአብሔር ቤተሰቦች እንደምን ቆያችሁ? 🍀
"ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ብፁዕ ነውና።"
የሐዋርያት ሥራ ፳፥፴፭በዐብይ ጾም የምጽዋት ቻሌንጅ ከእናንተ የተሰበሰበውን 7,473 ብር ለእነዚሁ ህፃናት የሚሆኑ የፅዳት እቃዎችን በመግዛት፣ ቅዳሜ ግንቦት 8 ወደ ማቲዎስ ወንዱ ፋውንዴሽን ያደረግነው ልዩ የበረከት ጉዞ ይህን ይመስል ነበር። በገንዘባችሁ፣ በጉልበታችሁና በጸሎት ለእነዚህ ህፃናት የተስፋ ብርሃንና ደስታ የሆናችሁ ሁሉ እግዚአብሔር በረከቱን ያብዛላችሁ! መልዕክታችን፦ ፋውንዴሽኑ የካንሰር ህመምን ለሚታገሉ ህፃናት መደገፊያ በመሆኑ፣ ሁላችሁም በግልም ሆነ በቡድን እየሆናችሁ ቦታውን እንድትጎበኙ፣ ህፃናቱን እንድታጫውቱና ከጎናቸው እንድትቆሙ ስንል በልዑል እግዚአብሔር ስም እናሳስባለን። እግዚአብሔር አምላክ በጎነታችሁን በበረከት ይተካላችሁ! ✨ ጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ ✨ 🌿 ሙያ እና በጎአድራጎት ክፍል 🌿
1 373
✨✨የ5ኛ ዓመት ፋርማሲ፣ New C2 እና Old C2 የጋራ ኮርስ✨✨
“ልብህን ለምክር፣ ጆሮህንም ለዕውቀት ቃል ስጥ።” ምሳሌ 23፥12ነገ ማለትም ⚡️ግንቦት 10⚡️የ5ኛ ዓመት ፋርማሲ፣ New C2 እና Old C2 ተማሪዎች የጋራ ኮርስ የሚኖር ይሆናል። ስለሆነም ሁላችንም ከጓደኞቻችን እንዲሁም ከእኅት ወንድሞቻችን ጋር ተቀሳቅሰን በሰዓት እንገኝ። 📌 የኮርስ ርዕስ: ልሳነ ግእዝ ሰዓት፦ 11:50 ቦታ፦ ጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤተክርስቲያን 📌 ማሳሰቢያ፦ ⚡️ የ5ኛ ዓመት ፋርማሲ፣ New C2 ወይም Old C2 ተማሪ ባትሆኑም ኮርሱን መጥታችሁ መከታተል ትችላላችሁ። ✨ጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ✨
1 373
✨✨የ2ኛ፣ 3ኛ እና 4ኛ ዓመት ፋርማሲ እና New C1 የጋራ ኮርስ✨✨
“ልብህን ለምክር፣ ጆሮህንም ለዕውቀት ቃል ስጥ።” ምሳሌ 23፥12ነገ ማለትም ⚡️ግንቦት 10⚡️ለ2ኛ፣ 3ኛ እና 4ኛ ዓመት ፋርማሲ እና New C1 ተማሪዎች በባለፈው ሳምንት የጀመረው ተከታታይ ትምህርት 2ኛ ክፍል የሚኖር ይሆናል። 📌 ርዕስ: 3ቱ የቤተክርስቲያን ጉባኤያት (Ecumenical Councils) ሰዓት፦ 11:50 ቦታ፦ ጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤተክርስቲያን 📌 ማሳሰቢያ፦ ⚡️ በጊዜ ጀምረን በጊዜ እንድንጨርስ 12:00 አናቱ ላይ እንገኝ። ⚡️ ሁላችንም ከጓደኞቻችን እንዲሁም ከእኅት ወንድሞቻችን ጋር ተቀሳቅሰን በሰዓት እንገኝ። ✨ጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባኤ✨
1 373
✨34ተኛ ዓመት የምሥረታ ጉባኤ✨
#ዛሬም_በግቢ_ጉባኤ
በጉጉት ስንጠብቀው የነበረው የግቢ ጉባኤያችን 34ተኛ ዓመት የምሥረታ ጉባኤ ደረሰ! ሁላችንም እንደዚህ ከጓደኞቻችን እንዲሁም ከእኅት ወንድሞቻችን ጋር ተጠራርተን የእናት ግቢ ጉባኤያችንን ልደት ለማክበር እንገናኝ።
"በእግዚአብሔር ቤት በመቅደሱ እንገናኝ" —ነህ 6፥10📌 ዛሬ ከ11:00 ጀምሮ በቸር ያገናኘን🙏 ✨✨ልደተ ግቢ ጉባኤነ✨✨
1 373
✨34ተኛ ዓመት የምሥረታ ጉባኤ✨
#ዛሬም_በግቢ_ጉባኤ
1️⃣ ቀን ቀረው
"በእግዚአብሔር ቤት በመቅደሱ እንገናኝ" —ነህ 6፥10📌 ነገ ግንቦት 07 ከ11:00 ጀምሮ በቸር ያገናኘን🙏 ✨✨ልደተ ግቢ ጉባኤነ✨✨
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
