cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

TIKVAH-ETHIOPIA

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው። @tikvahuniversity @tikvahethAfaanOromoo @tikvahethmagazine @tikvahethsport @tikvahethiopiatigrigna #ኢትዮጵያ

Show more
Advertising posts
1 341 787Subscribers
+76924 hours
+3 0427 days
+25 15330 days
Posts Archive
ፎቶ ፦ በኢትዮጵያ ታላቁ የጎዳና ላይ #ኢፍጧር ስነስርዓት ከፍተኛ የምዕመናን ቁጥር በተገኘበት ተከናውኗል። ፎቶዎቹ ከማህበራዊ ሚዲያዎች የተገኙ ናቸው። #ኢፍጧር #ረመዷን @tikvahethiopia
Show all...
#Update #ራይ " ግጭቱ ከ20 ደቂቃ በላይ አልፈጀም፤ በግጭቱ የሞተ ሰውም የለም  " - በትግራይ ደቡባዊ ዞን የራያ ጨርጨር አስተዳዳሪ አቶ ግደይ ካልኣዩ " የአማራ ታጣቂዎች በትግራይ ግዛት ውስጥ የፈፀሙት ትንኮሳ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት  እንዲያስቆመው ተደርጓል " - የትግራይ የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ረዳኢ ሓለፎም የትግራይ እና አማራ ክልሎች የይገባናል ጥያቄ በሚያነሱበት የራያ አላማጣ አካባቢ ግጭት መነሳቱን አንድ የራያ አላማጣ እና አካባቢው አመራር ለቲክቫህ ኢትዮጵያ መግለፃቸው ይታወሳል። አመራሩ ፥ " ህወሓት የፕሪቶሪያውን ስምምነት በመጣስ ጦርነት ከፍቷል፤ የሰው ህይወት ጠፍቷል፣ የተኩሱ መነሻ በራያ እና ወልቃይት በትምህርት ስርዓቱ ካርታ ላይ ተካተዋል የሚል ነው " ብለው ነበር። በትግራይ በኩል ምን ምላሽ ተሰጠ ? ቲክቫህ ኢትዮጵያ በዚህ ጉዳይ ዙሪያ በትግራይ ደቡባዊ ዞን የራያ ጨርጨር አስተዳዳሪ አቶ ካልኣዩ ግደይና የክልሉን የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ረዳኢ ሓለፎም ጠይቋል።   አቶ ካልኣዩ ግደይ በፅሁፍ በሰጡት ምላሽ ፥ " ግጭቱ የተከሰተው መጋቢት 17 /2016 ዓ.ም ቀን ነው። በር ተኽላይና ዶዶታ በተባለ አከባቢ ነው። ቶክሱን የጀመሩት የአማራ ታጣቃዎች ሲሆኑ በትግራይ የፀጥታ ሃይሎች ላይ ቶክስ የከፈቱት በአለማጣ ከንቲባ አቶ አበራ ሃይሉ ጥሪ የተደረገላቸው የአማራ ክልል ታጣቂዎች ናቸው " ብለዋል። ግጭቱ 20 ደቂቃ በላይ አልፈጀም ያሉት አስተዳዳሪው በግጭቱ የሞተ ሰው የለም ብለዋል። " ግጭቱ ሆን ተብሎ  ፦ - የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ለማደናቀፍ - የትግራይ ማህበረሰብ ተወካዮች ከጠቅላይ ሚንስተር ዶ/ር አብይ አህመድ ያደረጉት ውይይትና የአማራና የትግራይ  ፕሬዚዳንቶች በፕሪቶሪያ ውል አተገባበር ዙሪያ የፈጠሩት መድረክን ተከትሎ 'ውሉ ተግባራዊ ይሆናል' የሚል ስጋት  ስለፈጠረባቸው ነው " ብለዋል። አቶ ካልኣዩ አክለው " የአማራ ክልል ታጣቂዎች ለቀጣይ ትንኮሳ በመዘጋጀት ላይ መሆናቸው ደርሰንበታል " ብለዋል። የመቐለ ቲክቫህ ቤተሰብ አባል የራያ ጨርጨር ወረዳ አስተዳዳሪ በፅሁፍ የሰጡት መረጃ እንዲያረጋግጡለት ፤ የትግራይ የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ረዳኢ ሓለፎም አግኝቶዋቸዋል።  አቶ ረዳኢ ሓለፎም ፥ የራያ ጨርጨር ወረዳ አስተዳዳሪ መረጃ ' ልክ ነው ' ብለዋል። ከዚህ ባሻገር ፤ " የአማራ ታጣቂዎች በትግራይ ግዛት ውስጥ የፈፀሙት ትንኮሳ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት እንዲያስቆመው ተደርጓል " ሲሉ ተናግረዋል። " የፌደራል መንግስት በትግራይ ግዛት ውስጥ በመግባት ተደጋጋሚ ግጭት በመፍጠር ላይ የሚገኙ የአማራ ክልል ታጣቃዊች በዘላቂነት እንዲያስታግስ እና በሃይል ከያዙት ግዛት ለቀው እንዲወጡ የሚያስገደደው የፕሪቶሪያ የሰላም ውል እንዲተገብር ደግመን ደጋግመን እንጠይቃለን " ብለዋል።  መረጃው በመቐለ የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባል ተዘጋጅቶ የተላከ ነው።                                               @tikvahethiopia            
Show all...
😡 880 393🕊 146👏 99🤔 43😭 37🥰 19🙏 18😱 14😢 12
#ትግራይ #ራያ " ግጭቱ ከ20 ደቂቃ በላይ አልፈጀም፤ በግጭቱ የሞተ ሰውም የለም  " - በትግራይ ደቡባዊ ዞን የራያ ጨርጨር አስተዳዳሪ አቶ ግደይ ካልኣዩ " የአማራ ታጣቂዎች በትግራይ ግዛት ውስጥ የፈፀሙት ትንኮሳ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት  እንዲያስቆመው ተደርጓል " - የትግራይ የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ረዳኢ ሓለፎም የትግራይ እና አማራ ክልሎች የይገባናል ጥያቄ በሚያነሱበት የራያ አላማጣ አካባቢ ግጭት መነሳቱን አንድ የራያ አላማጣ እና አካባቢው አመራር ለቲክቫህ ኢትዮጵያ መግለፃቸው ይታወሳል። አመራሩ ፥ " ህወሓት የፕሪቶሪያውን ስምምነት በመጣስ ጦርነት ከፍቷል፤ የሰው ህይወት ጠፍቷል፣ የተኩሱ መነሻ በራያ እና ወልቃይት በትምህርት ስርዓቱ ካርታ ላይ ተካተዋል የሚል ነው " ብለው ነበር። በትግራይ በኩል ምን ምላሽ ተሰጠ ? ቲክቫህ ኢትዮጵያ በዚህ ጉዳይ ዙሪያ በትግራይ ደቡባዊ ዞን የራያ ጨርጨር አስተዳዳሪ አቶ ካልኣዩ ግደይና የክልሉን የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ረዳኢ ሓለፎም ጠይቋል።   አቶ ካልኣዩ ግደይ በፅሁፍ በሰጡት ምላሽ ፥ " ግጭቱ የተከሰተው መጋቢት 17 /2016 ዓ.ም ቀን ነው። በር ተኽላይና ዶዶታ በተባለ አከባቢ ነው። ቶክሱን የጀመሩት የአማራ ታጣቃዎች ሲሆኑ በትግራይ የፀጥታ ሃይሎች ላይ ቶክስ የከፈቱት በአለማጣ ከንቲባ አቶ አበራ ሃይሉ ጥሪ የተደረገላቸው የአማራ ክልል ታጣቂዎች ናቸው " ብለዋል። ግጭቱ 20 ደቂቃ በላይ አልፈጀም ያሉት አስተዳዳሪው በግጭቱ የሞተ ሰው የለም ብለዋል። " ግጭቱ ሆን ተብሎ  ፦ - የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ለማደናቀፍ - የትግራይ ማህበረሰብ ተወካዮች ከጠቅላይ ሚንስተር ዶ/ር አብይ አህመድ ያደረጉት ውይይትና የአማራና የትግራይ  ፕሬዚዳንቶች በፕሪቶሪያ ውል አተገባበር ዙሪያ የፈጠሩት መድረክን ተከትሎ 'ውሉ ተግባራዊ ይሆናል' የሚል ስጋት  ስለፈጠረባቸው ነው " ብለዋል። አቶ ካልኣዩ አክለው " የአማራ ክልል ታጣቂዎች ለቀጣይ ትንኮሳ በመዘጋጀት ላይ መሆናቸው ደርሰንበታል " ብለዋል። የመቐለ ቲክቫህ ቤተሰብ አባል የራያ ጨርጨር ወረዳ አስተዳዳሪ በፅሁፍ የሰጡት መረጃ እንዲያረጋግጡለት ፤ የትግራይ የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ረዳኢ ሓለፎም አግኝቶዋቸዋል።  አቶ ረዳኢ ሓለፎም ፥ የራያ ጨርጨር ወረዳ አስተዳዳሪ መረጃ ' ልክ ነው ' ብለዋል። ከዚህ ባሻገር ፤ " የአማራ ታጣቂዎች በትግራይ ግዛት ውስጥ የፈፀሙት ትንኮሳ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት እንዲያስቆመው ተደርጓል " ሲሉ ተናግረዋል። " የፌደራል መንግስት በትግራይ ግዛት ውስጥ በመግባት ተደጋጋሚ ግጭት በመፍጠር ላይ የሚገኙ የአማራ ክልል ታጣቃዊች በዘላቂነት እንዲያስታግስ እና በሃይል ከያዙት ግዛት ለቀው እንዲወጡ የሚያስገደደው የፕሪቶሪያ የሰላም ውል እንዲተገብር ደግመን ደጋግመን እንጠይቃለን " ብለዋል።  መረጃው በመቐለ የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባል ተዘጋጅቶ የተላከ ነው።                                               @tikvahethiopia            
Show all...
#ትግራይ " ግጭቱ ከ20 ደቂቃ በላይ አልፈጀም፤ በግጭቱ የሞተ ሰውም የለም  " - በትግራይ ደቡባዊ ዞን የራያ ጨርጨር አስተዳዳሪ አቶ ግደይ ካልኣዩ " የአማራ ታጣቂዎች በትግራይ ግዛት ውስጥ የፈፀሙት ትንኮሳ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት  እንዲያስቆመው ተደርጓል " - የትግራይ የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ረዳኢ ሓለፎም የትግራይ እና አማራ ክልሎች የይገባናል ጥያቄ በሚያነሱበት የራያ አላማጣ አካባቢ ግጭት መነሳቱን አንድ የራያ አላማጣ እና አካባቢው አመራር ለቲክቫህ ኢትዮጵያ መግለፃቸው ይታወሳል። አመራሩ ፥ " ህወሓት የፕሪቶሪያውን ስምምነት በመጣስ ጦርነት ከፍቷል፤ የሰው ህይወት ጠፍቷል፣ የተኩሱ መነሻ በራያ እና ወልቃይት በትምህርት ስርዓቱ ካርታ ላይ ተካተዋል የሚል ነው " ብለው ነበር። በትግራይ በኩል ምን ምላሽ ተሰጠ ? ቲክቫህ ኢትዮጵያ በዚህ ጉዳይ ዙሪያ በትግራይ ደቡባዊ ዞን የራያ ጨርጨር አስተዳዳሪ አቶ ካልኣዩ ግደይና የክልሉን የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ረዳኢ ሓለፎም ጠይቋል።   አቶ ካልኣዩ ግደይ በፅሁፍ በሰጡት ምላሽ ፥ " ግጭቱ የተከሰተው መጋቢት 17 /2016 ዓ.ም ቀን ነው። በር ተኽላይና ዶዶታ በተባለ አከባቢ ነው። ቶክሱን የጀመሩት የአማራ ታጣቃዎች ሲሆኑ በትግራይ የፀጥታ ሃይሎች ላይ ቶክስ የከፈቱት በአለማጣ ከንቲባ አቶ አበራ ሃይሉ ጥሪ የተደረገላቸው የአማራ ክልል ታጣቂዎች ናቸው " ብለዋል። ግጭቱ 20 ደቂቃ በላይ አልፈጀም ያሉት አስተዳዳሪው በግጭቱ የሞተ ሰው የለም ብለዋል። " ግጭቱ ሆን ተብሎ  ፦ - የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ለማደናቀፍ - የትግራይ ማህበረሰብ ተወካዮች ከጠቅላይ ሚንስተር ዶ/ር አብይ አህመድ ያደረጉት ውይይትና የአማራና የትግራይ  ፕሬዚዳንቶች በፕሪቶሪያ ውል አተገባበር ዙሪያ የፈጠሩት መድረክን ተከትሎ 'ውሉ ተግባራዊ ይሆናል' የሚል ስጋት  ስለፈጠረባቸው ነው " ብለዋል። አቶ ካልኣዩ አክለው " የአማራ ክልል ታጣቂዎች ለቀጣይ ትንኮሳ በመዘጋጀት ላይ መሆናቸው ደርሰንበታል " ብለዋል። የመቐለ ቲክቫህ ቤተሰብ አባል የራያ ጨርጨር ወረዳ አስተዳዳሪ በፅሁፍ የሰጡት መረጃ እንዲያረጋግጡለት ፤ የትግራይ የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ረዳኢ ሓለፎም አግኝቶዋቸዋል።  አቶ ረዳኢ ሓለፎም ፥ የራያ ጨርጨር ወረዳ አስተዳዳሪ መረጃ ' ልክ ነው ' ብለዋል። ከዚህ ባሻገር ፤ " የአማራ ታጣቂዎች በትግራይ ግዛት ውስጥ የፈፀሙት ትንኮሳ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት እንዲያስቆመው ተደርጓል " ሲሉ ተናግረዋል። " የፌደራል መንግስት በትግራይ ግዛት ውስጥ በመግባት ተደጋጋሚ ግጭት በመፍጠር ላይ የሚገኙ የአማራ ክልል ታጣቃዊች በዘላቂነት እንዲያስታግስ እና በሃይል ከያዙት ግዛት ለቀው እንዲወጡ የሚያስገደደው የፕሪቶሪያ የሰላም ውል እንዲተገብር ደግመን ደጋግመን እንጠይቃለን " ብለዋል።  መረጃው በመቐለ የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባል ተዘጋጅቶ የተላከ ነው።                                               @tikvahethiopia            
Show all...
#Update #ራያ " ግጭቱ ከ20 ደቂቃ በላይ አልፈጀም፤ በግጭቱ የሞተ ሰውም የለም  " - በትግራይ ደቡባዊ ዞን የራያ ጨርጨር አስተዳዳሪ አቶ ግደይ ካልኣዩ " የአማራ ታጣቂዎች በትግራይ ግዛት ውስጥ የፈፀሙት ትንኮሳ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት  እንዲያስቆመው ተደርጓል " - የትግራይ የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ረዳኢ ሓለፎም የትግራይ እና አማራ ክልሎች የይገባናል ጥያቄ በሚያነሱበት የራያ አላማጣ አካባቢ ግጭት መነሳቱን አንድ የራያ አላማጣ እና አካባቢው አመራር ለቲክቫህ ኢትዮጵያ መግለፃቸው ይታወሳል። አመራሩ ፥ " ህወሓት የፕሪቶሪያውን ስምምነት በመጣስ ጦርነት ከፍቷል፤ የሰው ህይወት ጠፍቷል፣ የተኩሱ መነሻ በራያ እና ወልቃይት በትምህርት ስርዓቱ ካርታ ላይ ተካተዋል የሚል ነው " ብለው ነበር። በትግራይ በኩል ምን ምላሽ ተሰጠ ? ቲክቫህ ኢትዮጵያ በዚህ ጉዳይ ዙሪያ በትግራይ ደቡባዊ ዞን የራያ ጨርጨር አስተዳዳሪ አቶ ካልኣዩ ግደይና የክልሉን የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ረዳኢ ሓለፎም ጠይቋል።   አቶ ካልኣዩ ግደይ በፅሁፍ በሰጡት ምላሽ ፥ " ግጭቱ የተከሰተው መጋቢት 17 /2016 ዓ.ም ቀን ነው። በር ተኽላይና ዶዶታ በተባለ አከባቢ ነው። ቶክሱን የጀመሩት የአማራ ታጣቃዎች ሲሆኑ በትግራይ የፀጥታ ሃይሎች ላይ ቶክስ የከፈቱት በአለማጣ ከንቲባ አቶ አበራ ሃይሉ ጥሪ የተደረገላቸው የአማራ ክልል ታጣቂዎች ናቸው " ብለዋል። ግጭቱ 20 ደቂቃ በላይ አልፈጀም ያሉት አስተዳዳሪው በግጭቱ የሞተ ሰው የለም ብለዋል። " ግጭቱ ሆን ተብሎ  ፦ - የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ለማደናቀፍ - የትግራይ ማህበረሰብ ተወካዮች ከጠቅላይ ሚንስተር ዶ/ር አብይ አህመድ ያደረጉት ውይይትና የአማራና የትግራይ  ፕሬዚዳንቶች በፕሪቶሪያ ውል አተገባበር ዙሪያ የፈጠሩት መድረክን ተከትሎ 'ውሉ ተግባራዊ ይሆናል' የሚል ስጋት  ስለፈጠረባቸው ነው " ብለዋል። አቶ ካልኣዩ አክለው " የአማራ ክልል ታጣቂዎች ለቀጣይ ትንኮሳ በመዘጋጀት ላይ መሆናቸው ደርሰንበታል " ብለዋል። የመቐለ ቲክቫህ ቤተሰብ አባል የራያ ጨርጨር ወረዳ አስተዳዳሪ በፅሁፍ የሰጡት መረጃ እንዲያረጋግጡለት ፤ የትግራይ የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ረዳኢ ሓለፎም አግኝቶዋቸዋል።  አቶ ረዳኢ ሓለፎም ፥ የራያ ጨርጨር ወረዳ አስተዳዳሪ መረጃ ' ልክ ነው ' ብለዋል። ከዚህ ባሻገር " የአማራ ታጣቂዎች በትግራይ ግዛት ውስጥ የፈፀሙት ትንኮሳ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት  እንዲያስቆመው መደረጉን ተናግረዋል። " የፌደራል መንግስት በትግራይ ግዛት ውስጥ በመግባት ተደጋጋሚ ግጭት በመፍጠር ላይ የሚገኙ የአማራ ክልል ታጣቃዊች በዘላቂነት እንዲያስታግስና በሃይል ከያዙት ግዛት ለቀው እንዲወጡ የሚያስገደደው የፕሪቶሪያ የሰላም ውል እንዲተገብር ደግመን ደጋግመን እንጠይቃለን " ብለዋል።  መረጃው በመቐለ የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባል ተዘጋጅቶ የተላከ ነው።                                               @tikvahethiopia            
Show all...
ፎቶ፦ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን እና የባሕር ዳር ከተማ የመሐል ሜዳ ተጫዋች የሆነው አለልኝ አዘነ ስርዓተ ቀብር ዛሬ በአርባ ምንጭ ከተማ ተፈጽሟል። ስርዓተ ቅብሩ በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ነው የተፈፀመው። ተጫዋቹ ለእረፍት ወደ ቤተሰቦቹ አርባ ምንጭ ከተማ በሄደበት ነው ትላንት ለሊት ከዚህ ዓለም በሞት የተለየው። Credit - Haleluya Chalata @tikvahethiopia
Show all...
😢 1197😭 431 86🕊 57😱 14👏 13🥰 11🤔 7😡 2
ፎቶ፦ ታላቁ የጎዳና ላይ ኢፍጧር ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ፣ የመጅሊሱ አመራሮች፣ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች፣ የመንግስት ኃላፊዎች፣ የእምነት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና ምዕመናን በፕሮግራሙ ለመታደም በቦታው እየተገኙ ይገኛሉ። @tikvahethiopia
Show all...
619😡 319👏 30🕊 28😭 21🤔 16🥰 11🙏 11😱 5😢 5
ሽልማት የሚያስገኝ ጥያቄ በግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ይፋዊ የዩቲዩብ ቻናል በቪዲዮው ውስጥ የሚገኙትን ሁለት ጥያቄዎች በመመለስ ተሸላሚ ይሁኑ፡፡ የሚያሸልም ጥያቄ የያዘውን ቪዲዮ ለመመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጫኑ https://youtu.be/dN4fLYgAiVA የጥያቄውን ትክክለኛ ምላሽ ለሚያገኙ 3 የዩቲዩብ ተከታዮቻችን የ#300 ብር የካርድ ስጦታ እናበረክታለን፡፡ 👉ምላሹን በዩቲዩብ የሃሳብ መስጫ ሳጥን ብቻ ያስቀምጡ 👉የሽልማት ዕጣው ውስጥ ለመካተት ሁለቱንም ጥያቄዎች በትክክል መመለስ ይጠበቅባችኋል 👉ለሽማቱ እጩ ለመሆን እባክዎ የግሎባል ባንክ ኢትዮጵያን የዩቲዩብ ቻናል #ሰብስክራይብ ያድርጉ ተሸላሚዎችን የምንለየው #በዕጣ ይሆናል፡፡
Show all...
43👏 9😢 7😱 5🥰 3🕊 1
የምስራች ከሳፋሪኮም ! የሳፋሪኮም የቀን፣ የሳምንት እና የወር እንደልብ ጥቅሎችን እየገዛን በፈጣኑ የሳፋሪኮም 4G ኢንተርኔት እንንበሽበሽ!። በM-PESA APP ተጠቅመው የእንደልብ ጥቅሎችን በመግዛት ጊዜያችንን ያለሃሳብ ዘና ፈታ እያልን እናሳልፍ! ያልተገደበ ወርሃዊ በ999ብር ብቻ ያልተገደበ ሳምንታዊ በ350 ብር ብቻ ያልተገደበ ዕለታዊ በ60ብር ብቻ የሳፋሪኮም ኢትዮጵያን ትክክለኛ መረጃዎችን በቀላሉ ለማግኘት ቀጥሎ በሚገኙት ይፋዊ የማህበራዊ ሚዲያዎች እንዲከታተሉ  እንጋብዛለን። 👉Facebook: https://www.facebook.com/SafaricomET 👉Telegram: https://t.me/Safaricom_Ethiopia_PLC 👉Twitter: https://x.com/SafaricomET?t=y2XAHAhPNvFeZqXa2YE6aQ&s=08 👉Instagram: https://www.instagram.com/safaricomet?igsh=MWJtcjJrMzNhMzVsNg== 👉 YouTube: https://youtube.com/@safaricomethiopia2751?si=w2o8uz61oHeZM9gm
Show all...
61😡 33🕊 7😱 4👏 3😢 3😭 1
ፎቶ ፦ የአዲስ አበባ ከተማ አውቶቡስ አገልግሎት ድርጅት ከአሁን ቀደም ሲጠቀምባቸው የነበሩ ትኬቶችን (ህትመት) ሙሉ በሙሉ በአዲስ እንደሚለወጥ አሳውቋል። ይህ አዲሱ ትኬት (ህትመት) ከነገ ሀሙስ ጀምሮ አገልግሎት ላይ ይውላል። ትኬቶቹ ከአሁን ቀደም ከነበሩት ፦ * በዋጋ ወጥነታቸው ፣ * በቀለማቸው * በሚስጥራዊነታቸው የተለዩ ናቸው ተብሏል። ለአገልግሎት የሚውሉ ህትመቶች (ትኬቶች) ባለ 5 ፣ ባለ 10 ፣ ባለ 15 ፣ ባለ 20ና ባለ 25 የዋጋ ተመን (ብር) ያላቸው ናቸው። የአዲስ አበባ ከተማ አውቶብስ አገልግሎት ድርጅት ፦ - የአንበሳ የከተማ አውቶብስ አገልግሎት ድርጅት እና - የሸገር የብዙሃን ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት ተዋህደው በአዋጅ ቁጥር 74/2014 የተቋቋመ ነው። @tikvahethiopia
Show all...
🙏 461😡 252 157🤔 89😭 38🕊 36🥰 27😢 27👏 25😱 20
ፎቶ ፦ የአዲስ አበባ ከተማ አውቶቡስ አገልግሎት ድርጅት ከአሁን ቀደም ሲጠቀምባቸው የነበሩ ትኬቶችን (ህትመት) ሙሉ በሙሉ በአዲስ እንደሚለወጥ አሳውቋል። ይህ አዲሱ ትኬት (ህትመትታ #ከነገ ሀሙስ 19/2016 ዓ.ም ጀምሮ አገልግሎት ላይ ይውላል። ከአሁን ቀደም ከነበሩት በዋጋ ወጥነታቸው፣ በቀለማቸው እና በሚስጥራዊነታቸው የተለዩ ናቸው ተብሏል። ለአገልግሎት የሚውሉ ህትመቶች (ትኬቶች) ባለ 5 ፣ ባለ 10 ፣ ባለ 15 ፣ ባለ 20ና ባለ 25 የዋጋ ተመን (ብር) ያላቸው ናቸው። የአዲስ አበባ ከተማ አውቶብስ አገልግሎት ድርጅት ፦ - የአንበሳ የከተማ አውቶብስ አገልግሎት ድርጅት እና - የሸገር የብዙሃን ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት ተዋህደው በአዋጅ ቁጥር 74/2014 የተቋቋመ ነው። @tikvahethiopia
Show all...