en
Feedback
20/80 ኮንዶሚኒየም 2005 ተመዝጋቢዎች ማሕበር

20/80 ኮንዶሚኒየም 2005 ተመዝጋቢዎች ማሕበር

Open in Telegram

20/80 ኮንዶሚኒየም 2005 ተመዝጋቢዎች መወያያ ቻናል

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel 20/80 ኮንዶሚኒየም 2005 ተመዝጋቢዎች ማሕበር

Channel 20/80 ኮንዶሚኒየም 2005 ተመዝጋቢዎች ማሕበር (@condominium2005) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 12 809 subscribers, ranking 943 in the Real Estate category and 2 372 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 12 809 subscribers.

According to the latest data from 25 April, 2025, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 280 over the last 30 days and by 0 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 0%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 0 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
20/80 ኮንዶሚኒየም 2005 ተመዝጋቢዎች መወያያ ቻናል

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 26 April, 2025), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Real Estate category.

12 809
Subscribers
No data24 hours
+27 days
+28030 days
Posts Archive
ማስታወቂያ                  የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ የጉለሌ ክፍለ ከተማ ካሉት አማራጭ የቤት ልማት አቅርቦት ውስጥ አንዱ የሆነውን የጋራ ህንጻ መኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር በከተማው ተግባራዊ ለማድረግ የ2005 ዓ.ም. የ20/80 እና የ40/60 የቤት ፈላጊ ተመዝጋቢዎችን ፍላጎትና አቅም ያላቸውን በህብረት ስራ ማህበር ተደራጅተው ቤት እንዲሰሩ መመሪያ በማዘጋጀት ምዝገባ ማካሄዱ፣የመሬትና ዲዛይን ስራ አጠናቆ፣ ማህበራቱን የሚጠበቅባቸውን የግንባታ 70 በመቶ በማስቆጠብ መሬት ለማስረከብ እና ወደ ግንባታ ለማስጀመር ጫፍ ላይ መድረሱ የሚታወቅ ነው፡፡ በመሆኑም ለ2ኛ ዙር አዲስ ለማደራጀትና ለ1ኛ ዙር ለተጓደሉት ማህበራት ማሟያ የህንጻ ከፍታው ቀደም ሲል በወጣው ማለትም B+G+9 እና 2B+G+13 ከመጪው ማክሰኞ 27/10/15 እስከ 30/10/15 ዓ. ም. ባሉት 4 ተከታታይ የስራ ቀናት በምትኖሩበት ወረዳ በመገኘት የሚከተሉትን መረጃዎች እንድታሟሉ፡- 1. የ20/80 እና የ40/60 የቤት ልማት ፕሮግራም ተጠቃሚ ለመሆን የተመዘገበ እና የቁጠባ ደብተሩን ያልዘጋ፣ 2. የ20/80 ተመዝጋቢ ከሆኑ ፕሪንት አውት ኮፒ ወይም ቢጫ ካርድ ኮፒ ማቅረብ የ40/60 ተመዝጋቢ ከሆኑ የባንክ መቆጠቢያ ደብተር ኮፒ፣( ከዋና ጋር ተገናዝቦ የሁለቱም የቤት ልማት ፕሮግራም የቁጠባ ደብተር ኮፒ ይያያዛል) 3. የቢሮው ማህተም ኖሮት በወረዳው ማህተም የሚረጋገጥ ቅፅ-01 ከምትኖሩበት ወረዳ ቤቶች አስተዳደር ጽ/ቤት በመውሰድ የሚጠየቀውን መረጃ በትክክል የመሙላትና አረጋግጦ የመፈረም፣ 4. በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ክልል በራሳችሁም ሆነ በትዳር አጋራችሁ ስም ቤት ወይም ቤት መስሪያ ቦታ የሌላችሁ ወይም ኖሯችሁ ከ1997 ዓ.ም ወዲህ በስጦታ ወይም በሽያጭ ያላስተላለፋችሁ መሆኑን የሚያሳይ ማስረጃ ከወረዳው የሚያቀርብ፣ 5. የታደሰ የአዲስ አበባ የኑዋሪነት መታወቂያ፣ 6. የጋብቻ ሁኔታ ሰርተፊኬት ማስረጃ፣ 7. ምዝገባው እንደተጠናቀቀ በቀጣይ ባሉት 5 ቀናት ውስጥ በመመሪያው በተቀመጠው አግባብ የወቅቱን የግንባታ 70 ከመቶ ክፍያ መክፈል የሚችል። ከላይ በተጠቀሰውን መረጃ በሟሟላት በተጠቀሰው ጊዜ ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ዲያስፖራዎች ቅጽ 001 ለመሙላት ማሟላት የሚገባችሁ ማስረጃዎች፡- ምዝገባችሁ ወረዳ ሳይሆን ባምቢስ አካባቢ ግሪክ ት/ቤት ፊት ለፊት በሚገኘው የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ 6ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 601 በመቅረብ ተመዝጋቢዎች ወይም በህጋዊ ወኪሎቻችሁ አማካኝነት በአካል ቀርባችሁ፡-  1. የተመዝጋቢው ፓስፖርት ኮፒ፣ 2. የዲያስፖራነት ማረጋገጫ ቢጫ ካርድ ኮፒ ካልተቻለ ከዲያስፖራ ኤጀንሲ ዲያስፖራነቱን የሚያረጋግጥ ደብዳቤ ማቅረብ፣ 3. የ20/80 ተመዝጋቢ ከሆኑ ፕሪንት አውት ኮፒ ወይም ቢጫ ካርድ ኮፒ ማቅረብ የ40/60 ተመዝጋቢ ከሆኑ የባንክ መቆጠቢያ ደብተር ኮፒ፣ 4. የጋብቻ ሁኔታ ሰርተፊኬት ኮፒ፣ 5. የወቅቱን የግንባታ 70 በመቶ በውጪ ምንዛሪ ለመክፈል ፍቃደኛ የሆነ። 6.  በተወካይ የሚፈፀም ከሆነ የተወካይ የውክልና ደብዳቤ ኮፒ እና የታደሰ መታወቂያ ማቅረብ፣ የተዘጋጀውን ቅፅ 001 መሙላት እንዳለባችሁ እንገልጻን፡፡ቢሮው ሁሉም ተመዝጋቢ ከላይ በተጠቀሰው ጊዜ ገደብ ውስጥ እንዲስተናገድ እያሳወቀ ፤ ጊዜውን አሳልፈው ለሚመጡ ኃላፊነት እንደማይወስድ ያሳስባል። የበለጠ መረጃ ከክፍለ ከተማ የቤቶች አስተዳደር ጽ/ቤት ማግኘት የሚችሉ መሆኑን  ያሳውቃል።

ማስታወቂያ                  የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ የጉለሌ ክፍለ ከተማ ካሉት አማራጭ የቤት ልማት አቅርቦት ውስጥ አንዱ የሆነውን የጋራ ህንጻ መኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር በከተማው ተግባራዊ ለማድረግ የ2005 ዓ.ም. የ20/80 እና የ40/60 የቤት ፈላጊ ተመዝጋቢዎችን ፍላጎትና አቅም ያላቸውን በህብረት ስራ ማህበር ተደራጅተው ቤት እንዲሰሩ መመሪያ በማዘጋጀት ምዝገባ ማካሄዱ፣የመሬትና ዲዛይን ስራ አጠናቆ፣ ማህበራቱን የሚጠበቅባቸውን የግንባታ 70 በመቶ በማስቆጠብ መሬት ለማስረከብ እና ወደ ግንባታ ለማስጀመር ጫፍ ላይ መድረሱ የሚታወቅ ነው፡፡ በመሆኑም ለ2ኛ ዙር አዲስ ለማደራጀትና ለ1ኛ ዙር ለተጓደሉት ማህበራት ማሟያ የህንጻ ከፍታው ቀደም ሲል በወጣው ማለትም B+G+9 እና 2B+G+13 ከመጪው ማክሰኞ 27/10/15 እስከ 30/10/15 ዓ. ም. ባሉት 4 ተከታታይ የስራ ቀናት በምትኖሩበት ወረዳ በመገኘት የሚከተሉትን መረጃዎች እንድታሟሉ፡- 1. የ20/80 እና የ40/60 የቤት ልማት ፕሮግራም ተጠቃሚ ለመሆን የተመዘገበ እና የቁጠባ ደብተሩን ያልዘጋ፣ 2. የ20/80 ተመዝጋቢ ከሆኑ ፕሪንት አውት ኮፒ ወይም ቢጫ ካርድ ኮፒ ማቅረብ የ40/60 ተመዝጋቢ ከሆኑ የባንክ መቆጠቢያ ደብተር ኮፒ፣( ከዋና ጋር ተገናዝቦ የሁለቱም የቤት ልማት ፕሮግራም የቁጠባ ደብተር ኮፒ ይያያዛል) 3. የቢሮው ማህተም ኖሮት በወረዳው ማህተም የሚረጋገጥ ቅፅ-01 ከምትኖሩበት ወረዳ ቤቶች አስተዳደር ጽ/ቤት በመውሰድ የሚጠየቀውን መረጃ በትክክል የመሙላትና አረጋግጦ የመፈረም፣ 4. በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ክልል በራሳችሁም ሆነ በትዳር አጋራችሁ ስም ቤት ወይም ቤት መስሪያ ቦታ የሌላችሁ ወይም ኖሯችሁ ከ1997 ዓ.ም ወዲህ በስጦታ ወይም በሽያጭ ያላስተላለፋችሁ መሆኑን የሚያሳይ ማስረጃ ከወረዳው የሚያቀርብ፣ 5. የታደሰ የአዲስ አበባ የኑዋሪነት መታወቂያ፣ 6. የጋብቻ ሁኔታ ሰርተፊኬት ማስረጃ፣ 7. ምዝገባው እንደተጠናቀቀ በቀጣይ ባሉት 5 ቀናት ውስጥ በመመሪያው በተቀመጠው አግባብ የወቅቱን የግንባታ 70 ከመቶ ክፍያ መክፈል የሚችል። ከላይ በተጠቀሰውን መረጃ በሟሟላት በተጠቀሰው ጊዜ ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ዲያስፖራዎች ቅጽ 001 ለመሙላት ማሟላት የሚገባችሁ ማስረጃዎች፡- ምዝገባችሁ ወረዳ ሳይሆን ባምቢስ አካባቢ ግሪክ ት/ቤት ፊት ለፊት በሚገኘው የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ 6ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 601 በመቅረብ ተመዝጋቢዎች ወይም በህጋዊ ወኪሎቻችሁ አማካኝነት በአካል ቀርባችሁ፡-  1. የተመዝጋቢው ፓስፖርት ኮፒ፣ 2. የዲያስፖራነት ማረጋገጫ ቢጫ ካርድ ኮፒ ካልተቻለ ከዲያስፖራ ኤጀንሲ ዲያስፖራነቱን የሚያረጋግጥ ደብዳቤ ማቅረብ፣ 3. የ20/80 ተመዝጋቢ ከሆኑ ፕሪንት አውት ኮፒ ወይም ቢጫ ካርድ ኮፒ ማቅረብ የ40/60 ተመዝጋቢ ከሆኑ የባንክ መቆጠቢያ ደብተር ኮፒ፣ 4. የጋብቻ ሁኔታ ሰርተፊኬት ኮፒ፣ 5. የወቅቱን የግንባታ 70 በመቶ በውጪ ምንዛሪ ለመክፈል ፍቃደኛ የሆነ። 6.  በተወካይ የሚፈፀም ከሆነ የተወካይ የውክልና ደብዳቤ ኮፒ እና የታደሰ መታወቂያ ማቅረብ፣ የተዘጋጀውን ቅፅ 001 መሙላት እንዳለባችሁ እንገልጻን፡፡ቢሮው ሁሉም ተመዝጋቢ ከላይ በተጠቀሰው ጊዜ ገደብ ውስጥ እንዲስተናገድ እያሳወቀ ፤ ጊዜውን አሳልፈው ለሚመጡ ኃላፊነት እንደማይወስድ ያሳስባል። የበለጠ መረጃ ከክፍለ ከተማ የቤቶች አስተዳደር ጽ/ቤት ማግኘት የሚችሉ መሆኑን  ያሳውቃል።

TVs Bajaje Br 320,000 ❤️አስደሳች ዜና ለtvsባጃጅ ፈላጊዎች❤️ አዲሱን TVs ባጃጅ በብዛት ስላስገባን. 📞0911276523   👉 Tvs King Gst Bajaj   👉 2022 Model   👉 200 cc power (አሁን ካሉት ባጃጆች ይለያል)   👉 ጠንካራና አስተማማኝ   👉 Made in india( በኢትዮጵያ የሚገጣጠም)    👉 በባንክ 40 በ 60% እናመቻቻለን።    👉 አድራሻ ደብረ ብርሀን ዩንቨርስቲ አጠገብ በቅርቡ አጣዬ ሸዋሮቢት ካራቆሬ እንገኛለን።

Repost from N/a
Today, we celebrate the true superheroes of society, the hardworking laborers who turn our dreams into reality! Happy Interna
Today, we celebrate the true superheroes of society, the hardworking laborers who turn our dreams into reality! Happy International Labor Day! May your hard work continue to fuel the growth of our society! ለታታሪው፣ ለሚጥረው ሰራተኛ ሁሉ መልካም የላብ አደሮች ቀን:: #nestapartment #laborersday #laborsday #hardworker #hardwork #strongwork #celebrateworkers #nestapartments

ማሳሰቢያ የጋራ መኖሪያ ቤት ደርሷቸው እስካሁን ወደ ቤታችው ያልገቡ ነዋሪዎች እስከ ሰኔ 30/2015 ዓ.ም ድረስ መግባት እንዳለባቸው ቢሮው እና ኮርፖሬሽኑ አሳሰቡ የጋራ መኖሪያ ቤት ደርሷቸው እስካሁን ወደ ቤታችው ያልገቡ ነዋሪዎች እስከ ሰኔ 30/2015 ዓ.ም ድረስ ወደ ቤታቸው መግባት እንዳለባቸው ያሳሰቡት በቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ነው፡፡ ዋና ዳይሬክተሩ በመግለጫቸው እንዳሉት ከፍሳሽ ፣ ከመንገድ፣ ከውሃና ከኤሌትሪክ እንዲሁም ከሳይት ወርክ አንፃር የተመረጡ ስራዎች ፣ ከሊፍት ገጠማና የውሃ ፓንፕና የሮቶ ተከላ ስራዎችን እየተፈተሸ የተጓደሉትን ለማስተካከል ቢሮው እና ኮርፖሬሽኑ ሌት ተቀን እየሰሩ ሲሆን ነዋሪዎችንም የአስተዳደሩ ፍላጎትን በመረዳት በራሳቸው አቅም መሰራት የሚችሉትን ስራዎች ወደየ ሳይቶቹ በመሔድ የማስተካከል ስራዎች መስራት እንዳለባቸው አሳስበዋል ፡፡ ነዋሪው ወደ የመኖሪያ ሳይቱ በጊዜ ባለመግባቱ ምክንያት እየደረሰ ያለውን ችግር በውል በመረዳት እያጋጠሙ ላሉ ችግሮችን ለመፍታት የመፍትሄ አካል በመሆንና መኖሪያ መንደራችውን በማልማት ለኑሮ ምቹና ጽዱ በማድረግ በከተማ ገፅታ ግንባታ ላይ የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ አሳስበዋል ። ቀበሌ ቤቶችን ጨምሮ ሌሎችንም የመንግስት ቤቶችን ይዘው የተቀመጡ የጋራ መኖሪያ ቤት ዕድለኞች ቤቶቹን ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች ማስተላለፍ እንዲቻል ከሰኔ ሰላሳ አስቀድመው መልቀቅ እንደሚጠበቅባቸው ያመላከቱት ዋና ዳይሬክቴሩ ዕድለኞቹ የአካባቢ ጽዳትና ውበት ስራን ጨምሮ የጸጥታ ስራዎችን በአካባቢው ከሚገኙ የጸጥታ ተቋማት ጋር መከወን እንዲቻል አስቀድመው መግባት ይጠበቅባቸዋልም ብለዋል ። በቀጣይም ከተማ አስተዳደሩ በቅሩቡ ይፋ የተደረገውን የ70/30 የጋራ መኖሪያ ቤት አማራጭን ጨምሮ በከተማዋ የቤት ፍላጎትና አቅርቦትን ለማጣጣም ይሰራልም ብለዋል።

TVS HLX 150CC PRICE 130 BIRR QUANTITY 10 AND MORE
TVS HLX 150CC PRICE 130 BIRR QUANTITY 10 AND MORE

+251911276523 +251913308134 Price 318,000 birr
+251911276523 +251913308134 Price 318,000 birr

የ14ኛ ዙር 20/80 እና 3ኛ ዙር 40/60 ኮንዶሚኒየም እድለኞች መዋዋያ ፕሮግራም።
+2
የ14ኛ ዙር 20/80 እና 3ኛ ዙር 40/60 ኮንዶሚኒየም እድለኞች መዋዋያ ፕሮግራም።

መንግሥት ያሉትን የቤት ሃብቶች በአግባቡ አውቆ ማስተዳደር የሚያስችል ሶፍትዌር ስራ ላይ መዋሉ ተሰማ፡፡ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር እንዳለው በአዲስ አበባ ተቋርጦ የቆየው የአዳዲስ የጋራ መኖሪያ ቤት ግንባታ በ2ኛው መንፈቅ ዓመት ይጀመራል፡፡ ትዕግስት ዘሪሁን ሸገር

ውድ የቻናላችን ተከታዮች ሰሞኑን የ ብቁ እና ንቁ ምልመላዎች እንደሚደረጉ መረጃዎች ደርሰናል በመሆኑም የቁጠባ መጠኖን ያቀራርቡ ስንል እንመክራለን።

Repost from N/a
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለጥምቀት በዓል በሠላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን::
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለጥምቀት በዓል በሠላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን::

ከ14ሺህ በላይ የቤት እድለኞች ተመዝግበው ቅፅ ዘጠኝን መውሰዳቸው ተገለጸ በአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳር ቢሮ የቤቶች ልማት ኮርፓሬሽን በ20/80 14ኛ ዙር እና በ40/60 3ኛ ዙር የቤት ባ
+3
ከ14ሺህ በላይ የቤት እድለኞች ተመዝግበው ቅፅ ዘጠኝን መውሰዳቸው ተገለጸ በአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳር ቢሮ የቤቶች ልማት ኮርፓሬሽን በ20/80 14ኛ ዙር እና በ40/60 3ኛ ዙር የቤት ባለ እድለኞች ውል የማዋዋል ስራ ከተጀመረበት ከጥረ 1/2015ዓ.ም. ጀምሮ እስከ ጥር 5/2015 ዓም ድረስ 14 ሺህ 5 ሰዎች ተመዝግበው ቅፅ 09ኝን መውሰድ መቻላቸውን የኮርፓሬሽኑ የጋራ መኖሪያቤቶች ማስተላለፍ ዳይሬክቶሬት ዳሬክተር አቶ ካሳሁን ዘውዴ ገለፁ ። እንደ ዳሬክተሩ ገለፃ እስካሁን ቅፅ 09 ወስደው በመኖሪያ ቀበሌአቸው አስሞልተው የመጡ እና ቅፅ 03 የባንክ ክፍያ የመፈፅሙበትን ሰነድ የወሰዱ ተዋዋዬች ብዛት 699 ሰዎች እንደሆኑም ነው የገለፁት። ከእነዚህ መካከል ደግሞ የባንክ ክፍያቸውን አጠናቀው ውል የፈፀሙት 66 ሰዎች መሆናቸውን ዳይሬክተሩ አቶ ካሳሁን ዘውዴ ለኮርፓሬሽኑ ኮሙኒኬሽን ዳሬክቶሬት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል ። ዳይሬክተሩ በሁለቱም የጋራ መኖሪያ ቤቶች እድለኛ የሆኑ ሳይዘናጉ ወደ አንድ ማእከል በመምጣት ቅፅ 09 ኝን በመውሰድ በቀበሌ አስተዳደር አስሞልተው ሊመጡ እንደሚገባና በወጣው ውል የማወያያ ጊዜ ሰሌዳ መሰረት ቀርበው ሊዋዋሉ እንደሚገባ አሳስበዋል ።

Repost from N/a
INVEST WITH THE BEST! Our Nest Jackros Site On 148 square meters: 3 - bedrooms including: 1 Living room, 1 Kitchen, 1 Master
INVEST WITH THE BEST! Our Nest Jackros Site On 148 square meters: 3 - bedrooms including: 1 Living room, 1 Kitchen, 1 Master bedroom with bathroom, 2 children's bedroom with common bathroom & 1 Extra maid room or Store room. +2519 34 03 03 03 | +2519 34 04 04 04 | www.nestapt.com

" ከተወሰኑ ሳምንታት በኃላ የማህበራት የቤት ዕጣ ይወጣል " - አቶ ሽመልስ ታምራት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከሚገነባቸው ቤቶች ውስጥ ሃያ በመቶው በነባሩ የመንግስት አስተባባሪነት የሚገነቡ ሆነው እንደሚቀጥሉ የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ገልጿል። የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ ሽመልስ ታምራት ለብሄራዊ ቴሌቪዥን በሰጡት ቃል ፤ " ያሉ ያልተጠናቀቁ ቤቶችን የማጠናቀቅ፣ የማስረከብ ስራ ይሰራል " ያሉ ሲሆን ቆጣቢው በሌሎችም መንገዶች ቢሆን ቅድሚያ የሚያገኝበት ዕድል እየተመቻቸ ነው " ብለዋል። አቶ ሽመልስ ከተወሰኑ ሳምንታት በኃላ የማህበራት ቤት ዕጣ የሚወጣበት ሁኔታ ይፈጠራል ሲሉ ተግረዋል። " ከቆጣቢዎቹ ነው ምዝገባ እንዲደረግ የተደረገው ፤ ቆጣቢ ሆነው በማህበር ተደራጅቼ ቤት መስራት ፈልጋለሁ የሚለው አካል በፍቃደኝነት መጥቶ እንዲመዘገብ ተደርጓል ፤ በዛ መሰረት የተለዩ የተደራጁ ማህበራት አሉ እነሱን አሁን ወደ ስርዓት እናስገባለን " ሲሉ አስረድተዋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውና መቆጠብ የማይችሉ ነዋሪዎችን በኪራይ ቤቶች ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ገልጿል።