en
Feedback
Setaweet (ሴታዊት)

Setaweet (ሴታዊት)

Open in Telegram

Setaweet Movement aims to articulate Ethiopian feminism. The movement creates a space for dialogue, research and activism by Ethiopian women and men!🇪🇹 More info call +251118225451

Show more
2 232
Subscribers
No data24 hours
+27 days
+330 days
Posts Archive
የሴቶች እና የሕፃናት ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት                                                                                                                                                  የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከሰኔ ወር 2015 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር 2016 ዓ.ም. ያለውን ጊዜ የሚሸፍን የሴቶችና የሕፃናት ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ባለ 50 ገጽ ሪፖርት ዛሬ ይፋ አድርጓል፡፡ ለሦስተኛ ጊዜ የተዘጋጀው ይህ የዘርፍ ሪፖርት ኢሰመኮ ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓ.ም. ይፋ ካደረገው የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት በተጨማሪነት የሴቶችና የሕፃናት ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ላይ በዝርዝር በማተኮር በበጀት ዓመቱ የለያቸውን አበረታች እመርታዎች፣ አሳሳቢ ጉዳዮች እና ምክረ ሐሳቦችን አካቷል፡፡     በግጭት እና ድኀረ ግጭት ወቅት የሴቶች እና የሕፃናት የጤና መብቶች፣ በግጭት ዐውድ ውስጥ ከጾታዊ እና ወሲባዊ ጥቃቶች የመጠበቅ መብት፣ በድኀረ ግጭት ወቅት የአካል ጉዳተኛ ሴቶች እና ሕፃናት መብቶች፣ የተፈናቃይ ሴቶች እና ሕፃናት መብቶች፣ የትምህርት መብት፣ ሕፃናትና ታዳጊዎች ከጥቃት እና ከጉልበት ብዝበዛ የመጠበቅ መብቶች፣ በወንጀል ፍትሕ ሥርዓት ውስጥ የጥቃት ተጎጂ ሴቶች እና ሕፃናት ሰብአዊ መብቶች አያያዝ፣ የሴቶች እና የታዳጊዎች የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርቱ በዋናነት ትኩረት ያደረገባቸው ጉዳዮች ናቸው።

📢 Scholarship Opportunity for African Women Scholars! 🌍✨ The Bayreuth International Graduate School of African Studies (BIGSAS) is calling for applications from outstanding African women scholars based on the continent! Join an international community of early-career researchers in the dynamic field of African Studies. BIGSAS offers a unique platform for innovative doctoral training within the Africa Multiple Cluster of Excellence at the University of Bayreuth. With an emphasis on intersectional studies, this scholarship promotes African feminist scholarship and cross-disciplinary research. 🗓 Application Deadline: December 15, 2024 🔗 Details & Application: https://www.bigsas.uni-bayreuth.de/en/news/2024/2024_CfA_DAAD_GSSP/index.html Don’t miss this chance to advance your research and make a global impact! 🌍👩‍🎓 #BIGSAS #AfricanStudies #ScholarshipOpportunity #AfricanWomenScholars

Setaweet Job Opening: Operations Manager Setaweet is hiring an Operations Manager to oversee financial management, project coordination, and HR functions, ensuring smooth operations across the organization. How to Apply: Send your CV and cover letter to info@setaweet.com by October 31, 2024.

Setaweet Job Opening: Junior Consultant - Communication and Advocacy Setaweet is seeking a Junior Consultant - Communication and Advocacy to support a project focused on transitional justice for Ethiopian women. The role involves assisting with project implementation and digital advocacy. How to Apply: Send your CV and cover letter to info@setaweet.com by October 31, 2024.

Setaweet Job Opening: Junior Consultant - Communication and Advocacy Setaweet is seeking a Junior Consultant - Communication and Advocacy to support a project focused on transitional justice for Ethiopian women. The role involves assisting with project implementation and digital advocacy. How to Apply: Send your CV and cover letter to info@setaweet.com by October 31, 2024.

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
+1
" በተፈጸመባት ግርፋት ክፉኛ ተጎድታለች፤ የአካሏ ግራ ክፍል አይሰራም። የራስ ቅሏ ተሰብሯል " - የቤተሰብ አባል በኦሮሚያ ክልል ፣ በምስራቅ ቦረና ዞን ዋጪሌ ወረዳ ' የሽማግሌዎችን ትዕዛዝ አላከበረችም ' በሚል ከዛፍ ጋር ታስራ በባለቤቷ ክፉኛ የተደበደበችና የተገረፈች የ3 ልጆች እናት በአስጊ ጤና ሁኔታ ላይ እንደምትገኝ የቤተሰብ አባሏ ተናገሩ። በአሁኑ ወቅት በሐዋሳ ሆስፒታል በህክምና ላይ የምትገኘው ኩሹ ቦናያ የተባለችው እናት በደረሰባት ግርፋት ክፉኛ ተጎድታ " የአካሏ ግራ ክፍል አይሰራም። የራስ ቅሏ ተሰብሯል " በማለት የቤተሰብ አባሏ ገልጸዋል። የአካባቢው አቃቤ ሕግ በበኩላቸው ግርፋቱን መፈጸማቸው የተጠረጠሩ ባለቤቷን ጨምሮ 8 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ መካሄዱን ተናግረዋል። በቁጥጥር ስር ከዋሉ ግለሰቦች መካከል የቅጣት ውሳኔውን አስተላልፈዋል የተባሉት ሽማግሌዎች የዋስትና መብታቸው ተከብሮ ሲለቀቁ ባለቤቷ ግን አሁንም በቁጥጥር ስር እንደሚገኝ ገልጸዋል። ጃርሶ ቡሌ (ዘመዷ) ምን አሉ ? " ኩሹ ቦናያ የ3 ልጆች እናት ናት። ገበያ ላይ አስሮ የመግረፉ ድርጊት የተፈጸመው ባለፈው ወር መስከረም 9/ 2017 ዓ.ም. ነው። ግርፋቱ የተፈጸመባት ባለቤቷ ገልገሎ ዋሪዮ ይባላል። ኩሹ እና ባለቤቷ ገልገሎ በትዳር 12 ዓመት ቆይተዋል በኑሯቸው ችግር ውስጥ ሲወድቁ ባለቤቷ ወደ ውትድርና ይገባል። በውትድርና 4 ዓመት ያህል ቆይቷል። እሷ ልጆቿን ለማሳደግ ብቻዋን ስትጥር ነው የቆየችው። ገልገሎ ከውትድርና ከተመለሰ በኋላ ግን ባለቤቱን መደብደብ ይጀምራል። በተደጋጋሚ ወደ ቤተሰቦቿ እየሸሸችም ሁኔታዎች ሲረጋጉ ወደ ቤቷ ትመለስ ነበር። ገልገሎ ከውትድርና ከተመለሰ በኋላ ከባለቤቱ ጋር መስማማት አለመቻሉም ፤ ዘወትር ባለቤቱን እና ልጆቹን ይደበድብ ነው። በአገር ባህል መሰረት ሽማግሌዎች በባለትዳሮቹ መካከል የተፈጠረውን ችግር ለመፍታት በተደጋጋሚ ለሽምግልና ተቀምጠዋል። ችግሮች ሳይፈቱ ሲቀሩ ወደ አባቷ ቤተሰብ ሸሸች። ሽማግሌዎች ተነጋግረው ባለቤቷ ጠባዩን እንዲያሻሽል እርሷም ወደ ቤቷ እንድትመለስ መከሯት። እርሷ ግን ነገሩን በደንብ እንዲያጤኑት ወደ ቤቷ ብትመለስ አንደሚገላት’ ተናገረች። የሽማግሌዎቹን ቃል አላከበረችም በሚል ሽማግሌዎቹ ታስራ እንድትገረፍ ወስነውባታል። የሽማግሌዎቹ ውሳኔ የቦረናን ባሕል አይወክልም ፤ ይህ የጥቂት ሰዎች ውሳኔ ነው። በሚኖሩበት አካባቢ ባለ ዛፍ ላይ አሰሯት። ይህንን ያደረጉት ልጇ እያለቀሰ፣ ሌሎች ቆመው እያዩ ነው። በስፍራው ተገኝተው የነበሩ በሙሉ ፎቶ እንዳያነሱ፣ ቪድዮ እንዳይቀርጹ ተከልክለው ነበር። ስትገረፍ ከዋጪሌ ዱብሉቅ አንድ መኪና በድንገት መጣ። አንድ ልጅ ከመኪናው ወርዶ ቪድዮ መቅረጽ ጀመረ ፤ በዚህም የተፈጸመውን ወንጀል ሌሎች ሊያዩት ይችለዋል። የሦስት ልጆች እናት የሆነችው ኩሹ በዛፍ ላይ ታስራ በባለቤቷ ግርፋት ከደረሰባት በኋላ ክፉኛ ተጎድታለች። የአካሏ ግራ ክፍል አይሰራም። የራስ ቅሏ ተሰብሯል። የቤተሰብ አባላቶቿ የደረሰባትን ወድያውኑ አልሰሙም ነበር። ለሳምንት ያህል ሕክምና ሳታገኝ ቆይታለች። ወንጀሉ አንደተፈጸመ ወድያውኑ ቪድዮው አልተለቀቀም ነበር። ከሳምንት በኋላ ነው ሰው ያየው። ወላጆቿም የሆነውን ያዩት ከቪድዮው ላይ ነው። መጀመርያ በአሬሮ ሆስፒታል በኋላም ወደ ያቤሎ ሆስፒታል ሄዳ ሕክምና የተከታተለች ቢሆንም የተሻለ ሕክምና በማስፈለጉ ወደ ሐዋሳ ሆስፒታል ተልካለች። " የዋጪሌ ወረዳ አቃቤ ሕግ ኃላፊ የሆኑት አቶ ጉዮ አሬሮ ጥቃቱ በቃቃሎ መንደር መፈጸሙን እና ከተፈጸመ ከሳምንት በኋላ ሪፖርት መደረጉን ተናግረዋል። " መረጃው እንደደረሰን የምርመራ ቡድን በማዋቀር መረጃ መሰብሰብ ጀምረናል " ብለዋል። ተጠርጣሪዎቹ በቁጥር ስር ውለው ፍርድ ቤት ከቀረቡ በኋላ ሽማግሌዎቹ የዋስትና መብታቸው ተከብሮ ሲለቀቁ ባለቤቷ ግን አሁንም በእስር ላይ እንደሚገኝ ጨምረው ተናግረዋል። " ክስ ለመመስረት የሕክምና ማስረጃ እንፈልጋለን። አሁንም የሕክምና ክትትል እያደረገች በመሆኑ መረጃው ገና ተጠናክሮ አልቀረበልንም። ሕጋዊው ጉዳይ ግን ሂደቱን ጠብቆ ይቀጥላል " ሲሉ ተናግረዋል። ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የቢቢሲ አማርኛው አገልግሎት ነው። ቪድዮ፦ ከማህበራዊ ሚዲያ @tikvahethiopia

+1
" በተፈጸመባት ግርፋት ክፉኛ ተጎድታለች፤ የአካሏ ግራ ክፍል አይሰራም። የራስ ቅሏ ተሰብሯል " - የቤተሰብ አባል በኦሮሚያ ክልል ፣ በምስራቅ ቦረና ዞን ዋጪሌ ወረዳ ' የሽማግሌዎችን ትዕዛዝ አላከበረችም ' በሚል ከዛፍ ጋር ታስራ በባለቤቷ ክፉኛ የተደበደበችና የተገረፈች የ3 ልጆች እናት በአስጊ ጤና ሁኔታ ላይ እንደምትገኝ የቤተሰብ አባሏ ተናገሩ። በአሁኑ ወቅት በሐዋሳ ሆስፒታል በህክምና ላይ የምትገኘው ኩሹ ቦናያ የተባለችው እናት በደረሰባት ግርፋት ክፉኛ ተጎድታ " የአካሏ ግራ ክፍል አይሰራም። የራስ ቅሏ ተሰብሯል " በማለት የቤተሰብ አባሏ ገልጸዋል። የአካባቢው አቃቤ ሕግ በበኩላቸው ግርፋቱን መፈጸማቸው የተጠረጠሩ ባለቤቷን ጨምሮ 8 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ መካሄዱን ተናግረዋል። በቁጥጥር ስር ከዋሉ ግለሰቦች መካከል የቅጣት ውሳኔውን አስተላልፈዋል የተባሉት ሽማግሌዎች የዋስትና መብታቸው ተከብሮ ሲለቀቁ ባለቤቷ ግን አሁንም በቁጥጥር ስር እንደሚገኝ ገልጸዋል። ጃርሶ ቡሌ (ዘመዷ) ምን አሉ ? " ኩሹ ቦናያ የ3 ልጆች እናት ናት። ገበያ ላይ አስሮ የመግረፉ ድርጊት የተፈጸመው ባለፈው ወር መስከረም 9/ 2017 ዓ.ም. ነው። ግርፋቱ የተፈጸመባት ባለቤቷ ገልገሎ ዋሪዮ ይባላል። ኩሹ እና ባለቤቷ ገልገሎ በትዳር 12 ዓመት ቆይተዋል በኑሯቸው ችግር ውስጥ ሲወድቁ ባለቤቷ ወደ ውትድርና ይገባል። በውትድርና 4 ዓመት ያህል ቆይቷል። እሷ ልጆቿን ለማሳደግ ብቻዋን ስትጥር ነው የቆየችው። ገልገሎ ከውትድርና ከተመለሰ በኋላ ግን ባለቤቱን መደብደብ ይጀምራል። በተደጋጋሚ ወደ ቤተሰቦቿ እየሸሸችም ሁኔታዎች ሲረጋጉ ወደ ቤቷ ትመለስ ነበር። ገልገሎ ከውትድርና ከተመለሰ በኋላ ከባለቤቱ ጋር መስማማት አለመቻሉም ፤ ዘወትር ባለቤቱን እና ልጆቹን ይደበድብ ነው። በአገር ባህል መሰረት ሽማግሌዎች በባለትዳሮቹ መካከል የተፈጠረውን ችግር ለመፍታት በተደጋጋሚ ለሽምግልና ተቀምጠዋል። ችግሮች ሳይፈቱ ሲቀሩ ወደ አባቷ ቤተሰብ ሸሸች። ሽማግሌዎች ተነጋግረው ባለቤቷ ጠባዩን እንዲያሻሽል እርሷም ወደ ቤቷ እንድትመለስ መከሯት። እርሷ ግን ነገሩን በደንብ እንዲያጤኑት ወደ ቤቷ ብትመለስ አንደሚገላት’ ተናገረች። የሽማግሌዎቹን ቃል አላከበረችም በሚል ሽማግሌዎቹ ታስራ እንድትገረፍ ወስነውባታል። የሽማግሌዎቹ ውሳኔ የቦረናን ባሕል አይወክልም ፤ ይህ የጥቂት ሰዎች ውሳኔ ነው። በሚኖሩበት አካባቢ ባለ ዛፍ ላይ አሰሯት። ይህንን ያደረጉት ልጇ እያለቀሰ፣ ሌሎች ቆመው እያዩ ነው። በስፍራው ተገኝተው የነበሩ በሙሉ ፎቶ እንዳያነሱ፣ ቪድዮ እንዳይቀርጹ ተከልክለው ነበር። ስትገረፍ ከዋጪሌ ዱብሉቅ አንድ መኪና በድንገት መጣ። አንድ ልጅ ከመኪናው ወርዶ ቪድዮ መቅረጽ ጀመረ ፤ በዚህም የተፈጸመውን ወንጀል ሌሎች ሊያዩት ይችለዋል። የሦስት ልጆች እናት የሆነችው ኩሹ በዛፍ ላይ ታስራ በባለቤቷ ግርፋት ከደረሰባት በኋላ ክፉኛ ተጎድታለች። የአካሏ ግራ ክፍል አይሰራም። የራስ ቅሏ ተሰብሯል። የቤተሰብ አባላቶቿ የደረሰባትን ወድያውኑ አልሰሙም ነበር። ለሳምንት ያህል ሕክምና ሳታገኝ ቆይታለች። ወንጀሉ አንደተፈጸመ ወድያውኑ ቪድዮው አልተለቀቀም ነበር። ከሳምንት በኋላ ነው ሰው ያየው። ወላጆቿም የሆነውን ያዩት ከቪድዮው ላይ ነው። መጀመርያ በአሬሮ ሆስፒታል በኋላም ወደ ያቤሎ ሆስፒታል ሄዳ ሕክምና የተከታተለች ቢሆንም የተሻለ ሕክምና በማስፈለጉ ወደ ሐዋሳ ሆስፒታል ተልካለች። " የዋጪሌ ወረዳ አቃቤ ሕግ ኃላፊ የሆኑት አቶ ጉዮ አሬሮ ጥቃቱ በቃቃሎ መንደር መፈጸሙን እና ከተፈጸመ ከሳምንት በኋላ ሪፖርት መደረጉን ተናግረዋል። " መረጃው እንደደረሰን የምርመራ ቡድን በማዋቀር መረጃ መሰብሰብ ጀምረናል " ብለዋል። ተጠርጣሪዎቹ በቁጥር ስር ውለው ፍርድ ቤት ከቀረቡ በኋላ ሽማግሌዎቹ የዋስትና መብታቸው ተከብሮ ሲለቀቁ ባለቤቷ ግን አሁንም በእስር ላይ እንደሚገኝ ጨምረው ተናግረዋል። " ክስ ለመመስረት የሕክምና ማስረጃ እንፈልጋለን። አሁንም የሕክምና ክትትል እያደረገች በመሆኑ መረጃው ገና ተጠናክሮ አልቀረበልንም። ሕጋዊው ጉዳይ ግን ሂደቱን ጠብቆ ይቀጥላል " ሲሉ ተናግረዋል። ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የቢቢሲ አማርኛው አገልግሎት ነው። ቪድዮ፦ ከማህበራዊ ሚዲያ @tikvahethiopia

መልካም የገጠር ሴቶች ቀን!
መልካም የገጠር ሴቶች ቀን!

We're thrilled to share an exciting opportunity from the British Embassy in Addis Ababa! They are hosting the next chapter of Chevening information sessions, featuring a special event outside of Addis Ababa and another in Addis Ababa. Mark your calendars! The first session kicks off on Tuesday, October 15th at Dire Dawa University. Join the team from 10:00 AM to 12:00 PM for an in-depth exploration of the Chevening Scholarship program. For those in Addis, a dedicated session awaits at X-Hub, Morning Star Mall (5th floor) on Thursday, October 17th at 5:00 PM. Don't forget to RSVP via Chevening.Ethiopia@fcdo.gov.uk to secure your spot. These sessions delve into the heart of the Chevening program, guiding you through the application process and ensuring everyone has the chance to learn about this remarkable opportunity.

የሴት ህፃናትን ደህንነት ለማስከበር እና ፍትህ ለመጠየቅ አሁንም አልረፈደም! የዛሬውን የአለም አቀፍ የሴት ህጻናትን ቀን የምናከብረዉ በተለያዩ የግጭት ዐውድ ውስጥ የሚኖሩ ሴት ህፃናት ላይ የሚደርሱ
የሴት ህፃናትን ደህንነት ለማስከበር እና ፍትህ ለመጠየቅ አሁንም አልረፈደም! የዛሬውን የአለም አቀፍ የሴት ህጻናትን ቀን የምናከብረዉ በተለያዩ የግጭት ዐውድ ውስጥ የሚኖሩ ሴት ህፃናት ላይ የሚደርሱ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችን እና ጾታዊ ጥቃት እንዲቆሙ በመጠየቅ ነዉ። እንዲሁም የሽግግር የፍትህ ማዕቀፎቹ የሴት ህፃናትን አማክለዉ ፣ ከግጭት ወይም ከጭቆና ወጥተዉ መብታቸው እንዲጠበቅ እንዲሁም ፍትህ እንዲያገኙ እንጠይቃለን።

ለቀድሞዋ ክብርት ፕሬዝዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከሴታዊት የተሰጠ የምስጋና መግለጫ ጥቅምት 1፣ 2017 ሴታዊት ንቅናቄ ለቀድሞዋ ክብርት ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘወዴ ለኢትዪጵያ ሴቶች መብት መከበርና
ለቀድሞዋ ክብርት ፕሬዝዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከሴታዊት የተሰጠ የምስጋና መግለጫ ጥቅምት 1፣ 2017 ሴታዊት ንቅናቄ ለቀድሞዋ ክብርት ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘወዴ ለኢትዪጵያ ሴቶች መብት መከበርና መብቃት ላበረከቱት አስተዋፆ ጥልቅ ምስጋና እና አድናቆት ታቀርባለች። ክብርት ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በጥቅምት 15 2011 የኢትዩጺያ ፌደራል ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ አራተኛ ፕሬዝዳንት እና የመጀመርያዋ ሴት ፕሬዝዳንት ሆነዉ ተመረጠዉ አገራቸዉን በላቀ ስብዕና እና የዲፕሎማስያዊ ብቃት ለስድስት አመት አገልገለዉ ለብዙ የኢትዮጵያ ሴቶች አርአያ በመሆን የአገልግሎት ግዝያቸዉን አብቅተዋል። ክብርት ፕሬዝዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በተለያዩ የግጭት አዉዶች ላይ ሰላም እንዲሰፍን ስላደረጉት ጥሪ፣ የትግራይ ሴቶች ላይ ስለደረሱ ፆታዊ ጥቃቶች በቁጭት ከመናገር ባሻገር በተደጋጋሚ ሴቶቹን ለማፅናናት ስላደረጉት ሙከራ፣ በተለያዩ ክልሎች ለሚገኙ ሴት ሦስተኛ ደረጃ ተማሪዎች ላደረጉት የሞራልና የቁሳቁስ ድጋፍ በተለይም ኢትዮጲያን በዲፕሎማሲው ዘርፍ በተደጋጋሚ ስለታደጓት ምስጋናችን ከፍተኛ ነዉ። በቀጣይነት በሚሰማሩበት መስክም መልካም እድል እንዲገጥማቸዉ ከልብ እንመኛለን።

ከፆታዊ ጥቃት ጋር የተያያዘ ስነ-ልቦናዊ ምክርና ድጋፍ ለማግኘት አለኝታ 6388 ይደውሉ!
ከፆታዊ ጥቃት ጋር የተያያዘ ስነ-ልቦናዊ ምክርና ድጋፍ ለማግኘት አለኝታ 6388 ይደውሉ!

Happy Irreecha!
+1
Happy Irreecha!

https://bento.me/setaweet Stay connected with Setaweet by following us on LinkedIn, Instagram, Facebook, YouTube, and TikTok for the latest updates and insights!

We are thrilled to share an exciting opportunity from the British Embassy in Addis Ababa! They are hosting a women-focused information session on the Chevening Scholarship Programme and have invited us to help spread the word. Event Details: Location: British Council, Comoros Street Date: Thursday, 03 October 2024 Time: 04:30 PM (after work) RSVP: chevening.ethiopia@fcdo.gov.uk This session is an invaluable opportunity for women interested in applying for the prestigious Chevening Scholarship. Join to gain exclusive insights, guidance, and inspiration on how to advance your application and educational goals.

መልካም የመስቀል በዓል! ✨
መልካም የመስቀል በዓል! ✨

Call for Volunteers: Join EWRA's Data Collection Effort Ethiopian Women Rights Advocate (EWRA) is seeking volunteers to contr
Call for Volunteers: Join EWRA's Data Collection Effort Ethiopian Women Rights Advocate (EWRA) is seeking volunteers to contribute to our mission of promoting gender equality and women's empowerment. As a fresh graduate in Gender studies, Law, Sociology, or Social work, you can play a vital role in our data collection project in Addis Ababa. If you're unemployed, a resident of Addis Ababa, and available to work full-time for 15 consecutive days, please apply before September 25th. We offer minimal transportation and lunch reimbursement, along with a testimonial letter for your voluntary work. Let's work together to advance women's rights in Ethiopia. use: 👉https://forms.gle/skAC6Zc4yDqMK3ox5 to register

Embattled musician and producer Sean “Diddy” Combs has been arrested, the mogul’s attorney tells CNN. According to a source, Combs was arrested in a Manhattan hotel on Monday night and is currently being processed. The charges are unclear at this time. “We are disappointed with the decision to pursue what we believe is an unjust prosecution of Mr. Combs by the U.S. Attorney’s Office,” Marc Agnifilo, an attorney for Combs, told CNN. Combs’ attorney said that the musician has been cooperating with the investigation, and relocated to New York last week in anticipation of being charged. His team maintains his innocence, and says he has “nothing to hide.” Read more: https://cnn.it/47sW02u