Diinii kee Anaakara (Md Ali)
Open in Telegram
دروس وفتاوي ومحاضرات باللغة العفرية ★Diini barittooy, fatwaa kee Daqwa Qafar afat Tû mabul=> @Anaakar or @acmadxalol
Show more1 611
Subscribers
+224 hours
+87 days
+1430 days
Posts Archive
Repost from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ሲጋራ ማጨስም፣ መነገዱም ሐራም ነው!
~
ሲጋራ ማጨስ አጫሹም ይሁን በቅርቡ ያሉ ሰዎችን ከባድ የጤና ጉዳት የሚያደርስ ሱስ ነው። ጎጂ ነገር በኢስላም ሐራም ነው። የላቀው አላህ እንዲህ ብሏል፦
وَلا تُلْقُوا بِأَيْدِيكُمْ إِلَى التَّهْلُكَةِ
"ራሳችሁን ወደ ጥፋት አትጣሉ።" [አልበቀራ፡ 195]
ነብያችንም ﷺ "መጉዳትም መበቀልም የለም (አይፈቀድም)" ብለዋል። ኢብኑ ማጀህ ዘግበውታል (2341)። አልባኒይ ሶሒሕ ብለውታል። [ሶሒሑል ጃሚዕ፡ 7517]
ስለሆነም ጎጂ ነገርን መጠቀምም በጎጂ ነገር መነገድም ሐራም ነው። ሸይኽ ኢብኑል ዑሠይሚን - ረሒመሁላህ - እንዲህ ይላሉ፦
"ለማንም ሰው ሲጋራ ሊሸጥ አይፈቀድለትም። ምክንያቱም ሲጋራ የተከለከለ ነውና። አላህ አንድን ነገር ከከለከለ የሽያጭ ዋጋውንም ነው የሚከለክለው። እንዲሁም ሲጋራን መሸጥ በወንጀልና ወሰን በመተላለፍ ላይ መተባበር ነው።" [አሊቃኡ ሸህሪይ፡ 22/57]
ኢብኑ ባዝ - ረሒመሁላህ - እንዲህ ብለዋል፦
"ሲጋራ ማጨሱም፣ መሸጡም፣ በሱ መነገዱም አይፈቀድም። በዚህ ላይ ከባድ ጉዳትና መጥፎ ፍፃሜ አለበትና።" [አልፈታዋ፡ 6/456]
ሲጋራ ለሌሎች መግዛትም አይፈቀድም። በሐራም ነገር መተባበርም አይቻልም። አላህ እንዲህ ብሏል፦
{ وَلَا تَعَاوَنُوا۟ عَلَى ٱلۡإِثۡمِ وَٱلۡعُدۡوَ ٰنِۚ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَۖ إِنَّ ٱللَّهَ شَدِیدُ ٱلۡعِقَابِ }
"በኃጢአትና ወሰንን በማለፍ አትረዳዱ። አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና።" [አልማኢደህ: 2]
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor
📚 التعريف بالجامعة الإسلامية العلمية لمن أراد التسجيل:
📗موقع الجامعة: الرئيس في العراق- والفرع في اليمن مدينة عدن.
📘نظام تعليم/ تعليم أولاين- عن بعد.
📒الدوام: مسائي
📋عدد المحاضرات: خمسة محاضرات في كل أسبوع
مدة المحاضرة: ساعة
📓الكليات المتاحة:
كلية القرآن وعلومه.
كلية السنة النبوية.
كلية الفقه وأصوله.
كلية اللغة العربية.
كلية الاقتصاد وإدارة الأعمال.
وهناك كليات غير متاحة وهي: كلية اللغات.
كلية الإعلام.
كلية أصول الدين.
🗄️البرامج التعليمية:
بكالوريوس: مدة الدراسة ثلاث سنوات.
ماجستير: المدة: سنتان الدراسة مع البحث، وأقل مدة سنة وشهرين.
الدكتوراه- المدة سنتان بحث فقط، وأقل مدة سنة وشهرين
📖 اعتمادات الشهادة:
- مقبولة للعمل في المجالات الخاصة.
- مقبولة في كل الجامعات الإلكترونية.
- مقبولة في المراكز البحثية
- مقبولة للمشاركة في المؤتمرات الدولية.
- مقبولة في بعض الدول التي تعتمد التعليم أولاين.
📔المميزات:
- توفر كادر علمي متمكن
- الدراسة بأسلوب سلس يتناسب مع الجميع.
- العناية بالبحوث العلمية وتدريب الطلاب عليها
- رسوم مخفضة جدا
- ترسل الشهادة ورقيا للطالب إلى بلده
- التسجيل في قسم الدكتوراه طوال العام.
للتواصل واتس 967782315305+
Repost from 𝐀𝐟𝐚𝐫 𝐊𝐚𝐬𝐬𝐢𝐬 𝐌𝐞𝐝𝐢𝐚
Rufto Le Xaagu
🏝Markazû nama diini barittoh fanteynaqagitaak fayyole caddoh dibloom barittoh fayxi leh yan qunxaaneyta arcibisiyya yaysixxige
🎯Culmâ waktiedde nan safar alsak illacabô fana
📌Culmah fayxileh yan barteyni lem faxxinta asentitte
①-Qhuraanak 10juźi aliilise barteyna yakkeemi
②-akadaamikbarittok 9haytô footimak gaba kale barteyna yakkeemi
③-karmak25 tatrewee barteyna yakkeemi
④-qilmi maraakiziksumaqtale barteena yakkeemi
⑤-qarabih AFkawisaah yaktube barteena yakkeemi
6 Baritak sugan gide1 sanata bartaanama 12 fanni kee 95 mucaadara sittat bartaanam
7 , baar le addâ fakoot faxxek📞 0996484686 haak geya
Repost from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ጥቂት ስለ ሰሞንኛው የሙዚቃ ግርግር
~
ሙዚቃ በተለይ በዚህ ዘመን በጣም ብዙ ነገር ነው አጭቆ የያዘው። አብዛኛው ይዘቱ የሴትን ልጅ አማላይ አካላዊ ገፅታ በመዘርዘር ላይ ያነጣጠረ ፆታዊ ቅስቀሳ ያዘለ እንደሆነ የሚታወቅ ነው። ሴቷ ስለ ወንዱ ስትዘፍንም እንዲሁ። ከዚያ ባሻገር ሙዚቃ ሃይማኖት አለበት። አድባሩ፣ ደብሩ፣ ገዳማቱ፣ "ቅዱሳኑ"፣ መፅሀፍ "ቅዱሳዊ" ይዘቶች፣ ወዘተ. እምነታዊ እሴቶች በሰፊው ይገኙበታል። ግጥሞቹ በአመዛኙ ጤነኛ አይደሉም። እንኳን ዘፈን ላይ ያለው እንዲሁ በሌጣውም ግጥም ብዙ ኮተት አለበት። (ሁሉንም እያልኩ አይደለም።) ያለ ምክንያት አይደለም አላህ እንዲህ ማለቱ፦
{ وَٱلشُّعَرَاۤءُ یَتَّبِعُهُمُ ٱلۡغَاوُۥنَ (224) أَلَمۡ تَرَ أَنَّهُمۡ فِی كُلِّ وَادࣲ یَهِیمُونَ (225) وَأَنَّهُمۡ یَقُولُونَ مَا لَا یَفۡعَلُونَ (226) }
"ባለ ቅኔዎችንም ጠማማዎቹ ይከተሏቸዋል። እነርሱ በ(ንግግር) ሸለቆ ሁሉ የሚዋልሉ መሆናቸውን አታይምን? እነሱም የማይሠሩትን ነገር የሚናገሩ መሆናቸውን (አታይምን)?" [አሹ0ራእ፡ 224-226]
ሙዚቃን መፍቀድ ሙዚቃን ከማዳመጥ የከፋ ጥፋት ነው። በዚህ ረገድ ሆ ብሎ የተቆጣው ወገናችን አጉል ስልጡን ስልጡን ከሚሰራራቸው አካላት የተሻለ የዲን መቆርቆር፣ የበለጠ የሞራል ከፍታ እንዳለው በተግባር አሳይቷል። "መንጋ" ብለው ሊያጣጥሉት የሞከሩት የእውነት መንጋዎቹ እነሱ ናቸው። የቁርኣን አንቀፆችን፣ ሶሒሕ ሐዲሦችን፣ ህልቆ መሳፍርት የዑለማእ ንግግሮችን የተከተለ ነው ይሄኛ ''መንጋ"።
በተቃራኒው የቆመውስ መንጋ? ከዲኑ ክብር ይልቅ ለአንድ የተቃወመውን ሁሉ "ሴት" እያለ ለሚያጣጥል፣ በትእቢት ለተሞላ attention seeker ነው ሽንጣቸውን ገትረው እየተሟገቱ ያሉት። የክፋታቸው ክፋት የተቃውሞውን ድምፅ ለመበተን "የመዳ .ኺላ ተቃውሞ" እያሉ መቀባበላቸው ነው። ይሄ በተደጋጋሚ ድምፅ ለመበተን የሚጠቀሙት ስልት ነው። ጉዳዩ የቡድን ጉዳይ እንዳልሆነ ግልፅ ነው።
ደግሞ "ለምን አትወያዩትም?" ይላሉ። የሚገርመው ከፊሎቹ ሙዚቃ ሐራም ነው እያሉ ነው "ለምን አትወያዩትም?" የሚሉት። እናንተ ለምን አትወያዩትም? ነው ወይስ የህዝቡ ጩኸት አስፈርቷችሁ እንጂ የአቋሙ ተጋሪ ናችሁ? ለማንኛውም ልጁ ፈፅሞ ሊወያዩት የሚገባ አይደለም። ለምን?
* አንደኛ :- ትኩረት ነው የፈለገው። ችግሩ የግርታ ቢሆን ከአንድ ዓሊም ጋር ተጠግቶ ብዥታውን ማጥራት ይችል ነበር።
* ሁለተኛ :- ሰውየው ቀ .ጣ .ፊ ነው። የተቃወሙትን በጅምላ ትምህርት ሐራም የሚሉ፣ ቴሌቪዥን ሐራም የሚሉ፣ ... እያለ መግለፁ ለዚህ ማሳያ ነው። የተቃወመው አንድ ቡድን ነው ወይስ ሰፊው ህዝብ? ይሄ ምን ያህል መ .ሰሪ እንደሆነ የሚያሳይ ነው።
* ሶስተኛ :- የተቃወሙትን ሁሉ " ... ኩሉ ጀምዒን ሙአነሡ" እያለ "ሴቶች ናቸው" እያለ የሚያጣጥል በትእ ^ቢት የተወ .ጠረ ዋ .ል ^ጌ ነው። ከእንዲህ አይነት ሰው ጋር መወያየት እጅግ የተሳሳተ አካሄድ ነው። ድንገት ያሰባችሁ ካላችሁም ፈፅሞ እንዳታደርጉት። ከሱ ጋር ቀርባችሁ እንዳትግማሙ።
* አራተኛ :- የዘፈን ሐራምነት ለሰፊው ህዝብ ሲበዛ ግልፅ ነው። ታዲያ ምን ለማትረፍ ነው ውይይቱ? እናንተ ግር ካላችሁ ወይ በአራቱም አቅጣጫ ሂዳችሁ ያገኛችሁትን ዓሊም ጠይቁ። ካልሆነ ከሱው ጋር ሂዱና ተጨቃጨቁ። "አይ ለሱ እንዲመለስ አስበን ነው" ካላችሁ ወላሂ ይሄ ውሸት ነው። በንቀት የሚያንኳስሳቸውን ሰዎች ነው እንዴ የሚሰማው? የፈለገው ብዥታውን መዝራት፣ ጉራውን ማሳየት ነው። ከልቡ ምክር ከፈለገ የሚያጣጥላቸውን ሰዎች ሳይሆን የሚያከብራቸው ጋር አገናኙትና ይምከሩት።
በመጨረሻ ሚዛናዊ ሳትሆኑ ሚዛናዊ ለመምሰል ለምትጥሩ አካላት በአንድ ሰውኛ ዘይቤ መልክቴን ልቋጭ። ዝሆን ከጫካ ሸሸ ይባላል። "ምነው?'' ሲሉት "አንበሳ ጫካ ውስጥ ያሉትን ቀጭኔዎች ሁሉ ሊጨርስ ወስኗል" አለ።
"እና አንተ ዝሆን እንጂ ቀጭኔ አይደለህ! ለምን ትሻሻለህ?" አሉት።
''እሱን አውቃለሁ። ነገር ግን አንበሳ ዳኛ ያደረገው አህያን ነው። አህዮች ዳኝነቱን ሲይዙ አምልጡ" አለ።
እና ዳኝነታችሁ እንዲህ አይነት እንዳይሆን ጥንቃቄ አድርጉ። ቀዳሚው መቆርቆራችሁ ለዲን ይሁን። በዚህ በኩል ያየናቸው ከፊሎቹ (ኧረ አብዛኞቹ) መስአላውን የሚመዝኑበት አቅም የላቸውም። አቅማቸውን አውቀው ከዑለማኦች ኋላም አይሰለፉም። እንዲሁ ሲሉ ሰምተው "ኺላፍ ያለበት የፊቅህ ርእስ ነው" እያሉ ጉዳዩን እያቃለሉ በሌላ በኩል የሚቃወሙትን በከባባድ ቃላት ይወርፋሉ። ልጥፎቻቸውን ቼክ ብታደርጉ ለሐቁ ያሰሙት የረባ ድምፅ የለም። ያለ የሌለውን ታጥቆ ሙዚቃን ከ"ፅንፈኞች" ነፃ ሊያወጣ ዘመቻ ለወረደው "ተጋደላይ" ግን ሰፊ ርብርብ እያደረጉ ነው። እንዲህ ነው በፍትህና በመርህ ስም መቆመር።
እንደ ሁኔታው ልመለስበት እችላለሁ።
=
የቴሌግራም አድራሻ
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor
Xaaguh....!
Asaakih ayro qafar Rakaakayal akkuk asse Qolomâ dooro meqe gurral saay kee salaamal tumurruqe!
Alcamdulillaah
Repost from 𝐀𝐟𝐚𝐫 𝐊𝐚𝐬𝐬𝐢𝐬 𝐌𝐞𝐝𝐢𝐚
#Oyta
Federaal majlisik Doorô board yeyyeeqe maybalaaqal beera jumqatah carra qolomâ dooro gexsitelem yiysixxigen.
Toysa beera jumqatti salaatak lakal kulli masjiidil qolomâ dooro gexsitelem aaxaguk elle aninnaanih dariifal akah doortan innah kassisna.
Afar Kassis Media
Repost from NESIHA TV | ነሲሓ ቲቪ
+7
ከኢ/እ/ጉ/ጠ/ም/ቤት የ2017 የምርጫ አስፈጻሚ ቦርድ
ሀገራዊ የመጅሊስ ምርጫ ምዝገባ መጠናቀቅና የምርጫ ቀን ኩነቶችን በሚመለከት የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ
@nesihatv
🤚Kaxxam uma dalka,....✍️
📌Hida:- kak hiddowtem koo guftah!!
📌Cisdi:- abitte maqaane kok duuga!!
Yalli kak nee catay🤲
✍Md Ali
Repost from Murad Tadesse (Official Channel)☪️🇪🇹
እጅግ በጣም በትኩረት መደመጥ ያለባቸው ነጥቦች‼
ሁሉም ሙስሊም ያዳምጠው፤ በየቦታው ይሰራጭ‼
ልብ ያለው ልብ ይበል‼
||
t.me/MuradTadesse
Barnaamij qimbiseh geytima. Samarak kaxxa masjiidi ucdura baarak Allaahu fiikum
Juqattâ khutba
Ammonti:
sanata 1447h safar6
Khtba lem: Dr idriis ismaaqiil
Masjid: Jaamiqul icsaan
#Qafar_Rakaakayak_Logya
العنوان:
جامع الإحسان
بمدينة لوغيا إقليم عفر إثيوبيا 🇪🇹.
الخطيب : فضيلة الشيخ الدكتور إريس إسماعيل
6صفر1447ه
شبكة فجر العفر -Afar Maha Network:
https://t.me/AfarMahaNetwork/937?single
Asaaku takkem bictah, , beera takkem bictah, beecaay, beeca takkem bictah, asmatah Yalla fan gexenno, data lacdit dibuk gacennom raq mali !!
Too saaku ni ahlii kee waday tu neh maxiqan !
Addunyal abiten meqem taamaaksa numuh numuh tu xiqa ayro hinna!
Tu miqih Yallalih sugnam faxximta!!
(illacabo nek tamqay )
✍️Md Ali
@/httpsDiiniKeeAnaakara
Repost from Murad Tadesse (Official Channel)☪️🇪🇹
የአቡ ቀታዳህ አስደናቂ ታሪክ‼
===================
✍️ በኢስላም ታሪክ ውስጥ ስማቸው በደማቁ ከተፃፉ ጀግኖች መካከል ሶሐቢዩ አቡ ቀታዳህ አል-አንሷሪ አንዱ ናቸው። እርሳቸው በጦር ሜዳ ጀግንነታቸውና ለነብዩ ﷺ ባላቸው ጥልቅ ፍቅር የሚታወቁ ነበሩ። ከበርካታ ገድሎቻቸው መካከል አንዱ «የውመ-ል-ኸንደቅ» በመባል በሚታወቀው ዘመቻ ላይ የተፈጸመው ነው። ሌሎች ዘገባዎች ደግሞ በኡሁድ ዘመቻ እንደሆነ ይጠቅሳሉ። ዋናው ነገር የታሪኩ መከሰትና የሚሰጠው ትምህርት ነው።
በዚያች አስጨናቂ ቀን፣ የአላህ መልእክተኛን ﷺ ከጠላት ጥቃት ለመከላከል በሚደረገው ከፍተኛ ትንቅንቅ ውስጥ፣ አንድ የጠላት ጦር ቀስት ፍንጣሪ የአቡ ቀታዳህን ዐይን መትታው ከቦታው እንድትወጣና ጉንጫቸው ላይ እንድትወድቅ አደረጋት። ሁኔታው እጅግ አሳዛኝ ነበር። ሌሎች ሶሐቦች ሊቆርጧት ሲሞክሩ፣ አቡ ቀታዳህ በከፍተኛ ህመም ውስጥ ሆነው «አይሆንም! በመጀመሪያ ወደ የአላህ መልእክተኛ ልሂድ!» በማለት ወደ ተወዳጁ ነብይ ﷺ አቀኑ።
ጉንጫቸው ላይ በክር የተንጠለጠለችውን ዓይናቸውን በእጃቸው እንደያዙ ወደ እሳቸው ቀረቡና «የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! ዓይኔ...» በማለት የተፈጠረውን አሳዩዋቸው። የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ይህንን ሲመለከቱ፣ ልባቸው በርህራሄ ተሞላ። ለአቡ ቀታዳህ ሁለት አስደናቂ አማራጮችን አቀረቡላቸው። ምርጫው ከባድ ነበር፤ አንዱ የዱንያ ፈውስ ሲሆን፣ ሌላኛው የአኺራህ ዘላለማዊ ክብር ነው።
እንዲህ አሏቸው፡-
(إن شئتَ صبرتَ ولك الجنة، وإن شئتَ دعوتُ الله لك فردَّها عليك)
«ከፈለግክ (በዚህ ህመም ላይ) ከታገስክ ላንተ ጀነት አለህ። ከፈለግክ ደግሞ አላህን እለምንልሃለሁ፤ እርሱም ይመልስልሃል።»
ለአንድ አማኝ ከጀነት በላይ ምን ዋጋ አለው? አቡ ቀታዳህ የጀነትን ዜና ሲሰሙ በደስታ «የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! ጀነት ካገኘሁ'ማ እታገሳለሁ!» አሉ። ነገር ግን አንድ ስጋት ልባቸውን አሳሰባቸው። «ነገር ግን አንዲት ዓይኔ ስትጠፋ ባለቤቴ እንዳታንቋሽሸኝና 'ዓይነ ስውር' እያለች እንዳትጠራኝ እሰጋለሁ።»
ይህንን ሲሰሙ፣ የርህራሄው ነብይ ﷺ የአቡ ቀታዳህን ፍላጎት ተረድተው ሁለቱንም እንዲያገኝ አደረጉለት። የወጣችውን ዓይኑን በክቡር እጃቸው አንስተው ወደ ቦታዋ መለሷትና እንዲህ ሲሉ ዱዓእ አደረጉ፡-
(اللهم اكْسُهُ جمالاً)
«አላህ ሆይ! ውበትን አልብሰው።»
በአላህ ተዓምር፣ ዓይኑ ወዲያውኑ ወደ ቦታዋ ተመልሳ ከበፊቱ የበለጠች ጤናማና ውብ ሆነች። እንዲያውም ከጤነኛዋ አይኑ የበለጠ ማየት የምትችልና ውበቷም የደመቀ ሆነች። አቡ ቀታዳህ እራሳቸው ሲናገሩ «ከሁለቱ ዓይኖቼ የትኛዋ እንደነበረች የወጣችው መለየት እስኪያቅተኝ ድረስ!» በማለት የተዓምሩን ታላቅነት ይገልጻሉ። ይህ ታሪክ በብዙ የሐዲሥና የታሪክ መጽሐፍት ውስጥ ተዘግቧል። ለምሳሌ: ኢማም አል-በይሀቂ በ«ደላኢሉ-ን'ኑቡዋህ: 3/224-225] እና እንዲሁም ሌሎች የታሪክ ጸሐፍት ዘግበውታል።
ከዚህ ክስተት ከምንማራቸው ቁም ነገሮች መካከል፦
⬇️ አቡ ቀታዳህ በከፍተኛ ህመም ውስጥ ሆነው እንኳን ምርጫቸው ጀነት መሆኑ የእምነታቸውን ጥልቀት ያሳያል።
⬇️ ይህ ክስተት የአላህ መልዕክተኛ ﷺ በአላህ ፈቃድ ተዓምራትን የማድረግ ችሎታ እንደነበራቸው ቁልጭ አድርጎ ያሳያል።
⬇️ ታሪኩ አንድ ሙስሊም ዘላለማዊውን የአኺራህ ህይወት ከጊዜያዊው የዱንያ ጥቅም ማስቀደም እንዳለበት ያስተምራል።
⬇️ ሶሐባዎቻቸውን እንዴት በጥልቅ እንደሚወዱና ለችግራቸው መፍትሄ ለመስጠት ምን ያህል እንደሚተጉ ያሳያል። የአቡ ቀታዳህ ታሪክ የጀነትን ዋጋ፣ የእምነትን ጥንካሬና የነብዩን ﷺ ፍቅር በልባችን እንድንስል የሚያደርግ ድንቅ ማስታወሻ ነው። አላህ በነሱ ሥራ ይውደድላቸውና እኛንም በነሱ ፈለግ ተከታይ ያድርገን።
||
@MuradTadesse
Juqattâ khutba
Ammonti:
sanata 1447h mucarram
Khtba lem: Dr mucammad cuseen
Masjid: Jaamiqul icsaan
#Qafar_Rakaakayak_Logya
العنوان:
جامع الإحسان
بمدينة لوغيا إقليم عفر إثيوبيا 🇪🇹.
الخطيب : فضيلة الشيخ الدكتور محمد حسين ويعسى
30محرم1447ه
شبكة فجر العفر -Afar Maha Network:
https://t.me/AfarMahaNetwork/937?single
Maysaxxaga!
Inkih kah naaxugennah, sanat 2017 etyoppiyah caddol majlis dooro akkelem kee tohuk taakume bicittek gaba kalak, doorô maysaqarra baaxoh caddol qimbimteh geytimtam tamixxige.
Fexeraalak doorô borxi elle yiysixxigennal, Dooreenit maysaqarrah kaaduk ayrok 13/11/2017 tamixxige.
Tonnah kaaduk qafar rakaakayih caddol gexsitak sugteh tan dooreenit maysaqarra taham fan meqe gurral akkuk geytimtam Takkay immay , uxi kinnih baxaabaxasle taqabitteetah sabbatah, qafar ummattah caddol dooreenit qadad gufam faxxiima caddo gufe weemih taagah, Qafar Rakaakayak Doorô borxi qafar ummatta a doorot inki tanuuk, gaba tassagalluh, fexeraalak doorô borxil uddur ossotinah essero xayyoysem kee tama esserok ugutak , dagoo ayroora ossitinah geyneemih taagah, taway geyneh nan saamit nantifiqem faxximta.
Karxi bee wee marak inkih unkuttubay karxi beya!
Qafar Rakaakayak Is/Ca/Malah buxak
Doorô Borxih Ku/Buxa
Samara
16/11/2017
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
