en
Feedback
Diinii kee Anaakara (Md Ali)

Diinii kee Anaakara (Md Ali)

Open in Telegram

دروس وفتاوي ومحاضرات باللغة العفرية ★Diini barittooy, fatwaa kee Daqwa Qafar afat Tû mabul=> @Anaakar or @acmadxalol

Show more
1 610
Subscribers
+124 hours
+47 days
-130 days
Posts Archive
photo content
+1

Barnaamij Salaamah gaba kale Alcamdulillaah ፕሮግራሞችን በሰላም ተጠናቋል፣ አልሓምዱሊላህ
+9
Barnaamij Salaamah gaba kale Alcamdulillaah ፕሮግራሞችን በሰላም ተጠናቋል፣ አልሓምዱሊላህ

Sissik farmo: Beera saaku nibbixeh sugne taxxeera carra 2:00 saaqat fanah korisnem qafuuta luk naysixxige. Koobaahissa makaado Share aba Afar Kassis Media

photo content

Dillibo Yalli Naqoosa edde meysiisa asta

photo content

Ta post maada marak 100 birri aalle waa num yanii? Dagoh inta koó immay wallaahi madago Mannal...? Ceelalloh: Afar kassis med
Ta post maada marak 100 birri aalle waa num yanii? Dagoh inta koó immay wallaahi madago Mannal...? Ceelalloh: Afar kassis mediak telegraam galil nee kataata marih qadad 2,300 daga yakke Ta marak alfi (1000) num bool (100) birrih catotta abek bool alfi (100,000) catotta abne yaanama. Maca qambalta hay? Yallih garil qhiyaamah ayro fanah dirribuh sugu waah yan 100 birri bas, isissik hay mano edde kok tan ikke mataaxigah Zubeyri qhur'aan aliilisiyya kee tarbiyah markaz alfume kalnay‼

Repost from Kassis Faage
Cami

Dr. Qabdûraciim Cabiib Qabdalla daqwa qimbiseh geytima. #Matara@Kassismedianetwork
Dr. Qabdûraciim Cabiib Qabdalla daqwa qimbiseh geytima. #Matara@Kassismedianetwork

Assalaamu qaleykum waracmatullaahi wabarakaatuh Beera Samara-logial tanu wayta Daqwâ barnaamijitte.... ✍Samara......kaxxa masjidi (salacaddiin masjidi)🕌 ✍Logya.....Abuzarri masjidi🕌 🫆Maraaqina👌 @httpsDiiniKeeAnaakara inshaa Allaah

محاضرة قيمة رائعة حول «صفات الله تعالى وموقف الأحباش منها، وارتباط معتقدهم بأقوال الجهمية والمعتزلة». لشيخنا المفضال حيدر صالح جبدو حفظه الله تعالى ورعاه ونفع به المسلمين ننصح بسماع هذه الموعظة القيمة الرائعة ونشرها للمسلمين عامة وبالله التوفيق. 𝐃𝐈𝐈𝐍𝐈 𝐆𝐎𝐎𝐑𝐈 𝐌𝐄𝐃𝐈𝐀

شيخ_علي_عبدالله_خطبة_الجمعة_١٤٤٧_حج.mp324.65 MB

شيخ عبد القادر إبراهيم.m4a26.22 MB

የማለዳ መልእክት ~ ህይወት ማለት የኣኺራ ህይወት ነው። የዱንያ ደስታ አጭር ነው። የፈለገ ቢረዝም መጨረሻ ላይ ሞት ያመረዋል። በዚያ ላይ ደስታችንን በሐላል ላይ ካልገደብነው ለነገ የሚሻገር እዳ ነ
የማለዳ መልእክት ~ ህይወት ማለት የኣኺራ ህይወት ነው። የዱንያ ደስታ አጭር ነው። የፈለገ ቢረዝም መጨረሻ ላይ ሞት ያመረዋል። በዚያ ላይ ደስታችንን በሐላል ላይ ካልገደብነው ለነገ የሚሻገር እዳ ነው። ደስታችንን፣ እርካታችንን አላህን በማመፅ፣ ሌሎችን በመበደል በሐራም ላይ ካደረግነውስ? ሸርም በረካ ሁን፣ ኸይርም በረካ ሁን ከተዘራህበት ትበቅላለህ አሁን " ይላል የወሎ ሰው። ቃላቱን ሳናጠብቅ እንዲህ ዋና መልእክቱ ላይ እናነጣጥር። ኣኺራ የምንዳ ሃገር ነው። ሁሉም የዘራውን ያጭድበታል። መቼስ ጤፍ ዘርቶ ባቄላ የሚጠብቅ የለም። ስለዚህ ነገ ማየት፣ ማግኘት የምንፈልገውን ዛሬ እንዝራ። ጀነት በነፃ አትገኝም። የላቀው አላህ እንዲህ ይላል :- { قَدۡ جَاۤءَكُم بَصَاۤىِٕرُ مِن رَّبِّكُمۡۖ فَمَنۡ أَبۡصَرَ فَلِنَفۡسِهِۦۖ وَمَنۡ عَمِیَ فَعَلَیۡهَاۚ وَمَاۤ أَنَا۠ عَلَیۡكُم بِحَفِیظࣲ } "ከጌታችሁ ዘንድ ብርሃኖች በእርግጥ መጡላችሁ። የተመለከተም ሰው (ጥቅሙ) ለነፍሱ ብቻ ነው። የታወረም ሰው (ጉዳቱ) በራሱ ላይ ብቻ ነው።" [ አልአንዓም፡ 104] { فَمَنِ ٱهۡتَدَىٰ فَإِنَّمَا یَهۡتَدِی لِنَفۡسِهِۦۖ وَمَن ضَلَّ فَإِنَّمَا یَضِلُّ عَلَیۡهَاۖ } "የተመራም ሰው የሚመራው ለራሱ ነው። የተሳሳተም ሰው የሚሳሳተው (ጉዳቱ) በራሱ ላይ ነው።" [ዩኑስ፡ 108] { مَّنِ ٱهۡتَدَىٰ فَإِنَّمَا یَهۡتَدِی لِنَفۡسِهِۦۖ وَمَن ضَلَّ فَإِنَّمَا یَضِلُّ عَلَیۡهَاۚ } "የተመራ ሰው የሚመራው ለራሱ ብቻ ነው፡፡ የተሳሳተም ሰው የሚሳሳተው (ጉዳቱ) በእርሷ ላይ ነው፡፡" [አልኢስራእ፡ 15] { وَمَن شَكَرَ فَإِنَّمَا یَشۡكُرُ لِنَفۡسِهِۦۖ وَمَن كَفَرَ فَإِنَّ رَبِّی غَنِیࣱّ كَرِیمࣱ } "ያመሰገነም ሰው የሚያመሰግነው ለራሱ ነው። የካደም ሰው ጌታዬ ከእርሱ ተብቃቂ ቸር ነው።" [አንነምል፡ 40] { وَمَن جَـٰهَدَ فَإِنَّمَا یُجَـٰهِدُ لِنَفۡسِهِۦۤۚ إِنَّ ٱللَّهَ لَغَنِیٌّ عَنِ ٱلۡعَـٰلَمِینَ } "የታገለ ሰውም የሚታገለው ለነፍሱ ነው። አላህ ከዓለማት በእርግጥ ተብቃቂ ነውና።" [አል 0ንከቡት፡ 6] { مَّنۡ عَمِلَ صَـٰلِحࣰا فَلِنَفۡسِهِۦۖ وَمَنۡ أَسَاۤءَ فَعَلَیۡهَاۗ وَمَا رَبُّكَ بِظَلَّـٰمࣲ لِّلۡعَبِیدِ } "መልካም የሠራ ሰው ለነፍሱ ነው፡፡ ያጠፋም ሰው በእርሷ ላይ ነው፡፡ ጌታህም ለባሮቹ በዳይ አይደለም፡፡" [ፉሲለት፡ 46] { مَنۡ عَمِلَ صَـٰلِحࣰا فَلِنَفۡسِهِۦۖ وَمَنۡ أَسَاۤءَ فَعَلَیۡهَاۖ ثُمَّ إِلَىٰ رَبِّكُمۡ تُرۡجَعُونَ } "መልካምን የሠራ ሰው ለነፍሱ ነው፡፡ ያከፋም ሰው በእርሷ ላይ ነው፡፡ ከዚያም ወደ ጌታችሁ ትመለሳላችሁ፡፡" [አልጃሢያህ፡ 15] ስለዚህ ለራሳችን ለነጋችን ስንል እንወቅበት። "ጨው ለራስህ ስትል ጣፍጥ። ያለበለዚያ ድንጋይ ነህ ተብለህ ትወረወራለህ" ይላል ብሂሉ። እና ነገ ነፍሴ ነፍሴ ከማለታችን በፊት ዛሬ ነፍሴ፣ ነፍሴ እንበል። ነፍሱን ዛሬ ላይ :- { قَدۡ أَفۡلَحَ مَن زَكَّىٰهَا (9) وَقَدۡ خَابَ مَن دَسَّىٰهَا (10) } "(ከኀጢኣት) ያጠራት ሰው ፍላጎቱን በእርግጥ አገኘ። (በኀጢኣት) የሸፈናትም ሰው በእውነት አፈረ።" [አሽሸምስ፡ 9-10] = የቴሌግራም ቻናል፦ t.me/IbnuMunewor t.me/IbnuMunewor

የዝናና ታዋቂነት ጥማት አዲሱ ጣኦት 💢💢💢💢💢💢💢💢💢💢💢 ዛሬም ሆነ ነገ፥ በዚህ ምድርም ሆነ በቀጣይ ዓለም በሰውም ሆነ በአላህ ፊት የሚያሳፍር ስፍራ ላይ አትገኝ።፥ የሚያስወቅስ ተግባር ተባባሪ አትሁን። የማህበራዊ ሚዲያ ዓለም አንዴ የጻፍካቸው ጽሑፎች፥ የተናገርከውን ንግግሮች እና የሠራኻቸው ቪዲዮዎች ከአጅህ ከወጡ በኋላ ላይመለሱ ተሰራጭተዋል። ሀሳብህን ብትቀይር ወይም መሳሳትህን አምነህ ይቅርታ ብትጠይቅ እንኳ የተሰራጩት እይታ እያገኙ ይቀጥላሉ። አላህ ዘንድ የምትጠየቀው በአንተ ገጽ ላይ ባሉ ተከታዮች ብቻ አይደለም። ስንቶች ሞተው ጭምር አሻራቸው በማህበዊ ሚዲያ ላይ ለዓመታት ሲዘዋወሩ እያን ነው። ያንተን ፈለግ (አሻራ) ማለት ሀሳብን የተጋሩና የደረሳቸው ሁሉ የሚተገብሩነን ያጠቃልላል። ለነርሱ ተግባራት ሚና ነበረህና የነርሱ መጠየቅ እንዳለ ሆኖ በሚሠሩት ጥፋት ሁሉ አንተም ትጠየቅበታለህ ። ፅሁፍ፦ ኡስታዝ አሕመዲን ጀበል ድምፅ፦ ሐቢብ በሽር

#Taaxagoonuh: Rabi xaagih caagid mango weeqa kee qawwalayla raaqe maral kataysak geytimam baxaa baxaa le waktittel takkeh tan tekkookak nasmitu xiqne. Tohuuk amakkaquk Ta saaqatak xabba haanam #rabi_xaagu elle xayi kee wagtah yan doolat dagarâ kalih mari cankâ caddol faxe qaynatal social medial yaybeleeleqeenim waaso lem aaxaguk garcite waytaanam sin naysixxige. Fidinuk elle aadarenno waqdi Share abaay farmo aabbe wee mara gufusa‼ Afar Kassis Media

አባት! ~ 4 አመት ሳለሁ ፡ አባቴ ከሁሉም ሰው የሚበልጥ ነው። 6 አመት ሳለሁ ፡ አባቴ ሁሉን ነገር ያውቃል። 10 አመት ሳለሁ : አባቴ ጎበዝ ነው፤ ግን ፀባዩ ከባድ ነው። 12 አመት ሳለሁ : ልጅ እያለሁኮ አባቴ ያዝንልኝ ነበር። 14 አመት ሳለሁ ፡ አባቴ በጣም ስሜታዊ እየሆነ ነው። 16 አመት ሳለሁ : አባቴ ከዘመኑ ጋር መሄድ አይችልም። 18 አመት ሳለሁ : አባቴ ጊዜ ባለፈ ቁጥር ሃይለኝነቱ እየባሰበት ነው። 2ዐ አመት ሳለሁ : አባቴን ይቅር ልለው ይከብደኛል። ግን እናቴ እንዴት ቻለችው? 25 አመት ሳለሁ : አባቴ ሁሉን ነገር ነው የሚቃወመው። 30 አመት ሳለሁ : አባቴ ጋር መግባባት ከባድ ነው። 35 አመት ሳለሁ : አባቴ በህይወቴ ሲያሳድገኝ ብዙ ህጎች ነበሩች። እኔም በልጆቼ ላይ እተገብራቸዋለሁ። 40 አመት ሳለሁ : አባቴ ግን እንዴት ይህን ሁሉ ልጅ ማሳደግ እንደቻለ ሳስበው ግራ ይገባኛል። 45 አመት ሳለሁ : ልጆቼን መቆጣጠር በጣም ከባድ ሆኖብኛል። አባቴ ግን እኛን ለማሳደግና ለመቆጣጠር ስንት መከራ ነው ያሳለፈው?! 50 አመት ሳለሁ : አባቴ ግን በብዙ ነገሮች ላይ እይታው ጥልቅ ነበር። የኔ አባትኮ እንደ ሌሎች አባቶች አይደለም! ከሰው የተለየ፣ አዛኝ ነበር። ከሁሉም በላጭ ነበር። የኔ አባት ከሁሉም በላጭ ነው ወደሚለው የ4 አመቱ መነሻ ለመመለስ ይህን ያህል ዓመት ፈጅቷል። አባቱ በህይወት ያለ ሰው ጊዜው ሳያልፍ በፊት መልካም ይዋል። አባቱ የሞተበት ደግሞ አላህ እንዲምረውና እንዲያዝንለት ዱዓእ ያድርግለት። (ከዐረብኛ ፅሁፍ የተመለሰ) = የቴሌግራም ቻናል፦ t.me/IbnuMunewor t.me/IbnuMunewor

Fakut yan taamah arac, faxa marak