en
Feedback
Diinii kee Anaakara (Md Ali)

Diinii kee Anaakara (Md Ali)

Open in Telegram

دروس وفتاوي ومحاضرات باللغة العفرية ★Diini barittooy, fatwaa kee Daqwa Qafar afat Tû mabul=> @Anaakar or @acmadxalol

Show more
1 612
Subscribers
+324 hours
+117 days
+1830 days
Posts Archive
"Sinam yoo matablaay sumaq yol marada, itteh sinam cakkit caddok matatrin, beera qhiyaamah ayro wali wakali sinnim Yallih foo
"Sinam yoo matablaay sumaq yol marada, itteh sinam cakkit caddok matatrin, beera qhiyaamah ayro wali wakali sinnim Yallih foocal soole lito" ©: Ibnu Munewor @httpsDiiniKeeAnaakara

በኢስራእ እና ሚዕራጅ ሌሊት የሚከበር ልዩ በዓልም ሆነ አምልኮ እንዲሁም የተለዬ ዝግጅት የለም።

የወርሃ ረጀብን 27ኛ ቀን መፆምና በተለያዩ ዒባዳዎች የተለዬ ማድረግ፤ በዲናችን መሠረት የሌለው ቢድዓህ ነው። 🟢غداً السابع والعشرين من رجب هل ثبتت ليلة الإسراء والم
የወርሃ ረጀብን 27ኛ ቀን መፆምና በተለያዩ ዒባዳዎች የተለዬ ማድረግ፤ በዲናችን መሠረት የሌለው ቢድዓህ ነው። 🟢غداً السابع والعشرين من رجب هل ثبتت ليلة الإسراء والمعراج أنها في 27 من رجب⁉️وهل‼️ صيام يومه وقيام ليله من السنة⁉️‼️ ✍🏻 قال #الشيخ_ابن_عثيمين_رحمه_الله: هذا لم يثبت من الناحية التاريخية وكل شيء لم يثبت فهو باطل، والمبني على الباطل باطل. 📚مجموع الفتاوى (2-297). ✅هل يجوز أن نحدث في هذه الليلة شيئًا من شعائر الأعياد أو شيئًا من العبادات ؟ ✍🏻 قال #الشيخ_ابن_عثيمين_رحمه_الله: ❎ لا يجوز لنا أن نحدث فيها شيئًا من شعائر الأعياد أو شيئًا من العبادات؛ لأن ذلك لم يثبت عن النبي ﷺ وأصحابه. 📚مجموع الفتاوى (2-297)🌹 ✍🏻 وقال #أيضا : (صيام اليوم السابع والعشرين من رجب وقيام ليلته وتخصيص ذلك بِدعة، وكلُّ بدعة ضلالة). 🔸#المصدر: [مجموع فتاوى ابن عثيمين]✅

خطبة د محمد رجب١٤٤٦ (1).m4a17.51 MB

Meqem kaban kee xuwaw le numuh tayseeh, Ganoo kee ganaysaqo abe numuh gacta!! @httpsDiiniKeeAnaakara ✍Md Ali
Meqem kaban kee xuwaw le numuh tayseeh, Ganoo kee ganaysaqo abe numuh gacta!! @httpsDiiniKeeAnaakara ✍Md Ali

Meqe NABI ﷺ Jibriil yol ammayeh "Macammadow, ..... => faxxeh gide eqeesh immay rabetto, => Isih Faxxem ikcin immay kak barsim
Meqe NABI ﷺ Jibriil yol ammayeh "Macammadow, ..... => faxxeh gide eqeesh immay rabetto, => Isih Faxxem ikcin immay kak barsimetto, => Faxxem taamit immay elle gabâ gacsimetto. =>Mu'emintuk konnabna bartî soolot tanim ixig, => kay nabiina sinam gabâ wagittok is xiqaamat tanim ixig" yok iyyeh axcuk isi sacaabah gabbaaqe!! Faxe caagid gexak yeneek madaara kak tamahak biso mali !! Yalli cakki gita fan nee yascassay. @httpsDiiniKeeAnaakara ✍Md Ali

Tellemmo Yallih kassittooy , salat kee zakaat mattacok aylahise sinni Labha....!! @httpsDiiniKeeAnaakara

Falastiin xayloh farcata. Gazza😭

Gazza👍👌

ወጣትነት እና ስኬት በሸይኽ ኢልያስ አሕመድ

Yallô Daqaaral gexsitte daqwa 4:30 xabba haanam #saanih/#Live sin fooca makenno. Bir carra shabakâ taqabih fanak nek solteemik amakkaquk nee qambaalaay geeri marah kaadu share aba Bicisseh Xayyossam: ©Afar Kassis Media https://youtube.com/live/bwYrchCJs6Q?si=Mi5jdK8H9Iog8Wjg

Repost from N/a
KASSIISIH Edde Nan Rajab Alsak Ayyaamul Beydi Beerih Itleen 13 Qimbisak Arbiqa 15 Fanah Yaanama....Tama Sidiica Ayroh Addat Xayyuh Asam Xiqe Numuy Agxe Sinni Xayyitam Faxxinta,Inkinnah Xiqteenik Kemessi Ayro Edde Esgella Hayteenik Amo Raqtaamaay Tayseemi ... Edde Nanim Giilalaay Giilal Bar Nabaah Ayro Qunxak,Taamay Abna Akkiiy Barittoy Abna Akkil Raat Nek Cabtam Hinnak, Taxaqalle Giilalat Qaafiyatah Yan Numuy Gabaggeyik Xiqe Xayyitam Faxxinta Yitoobokoy, Asaami Geytima Saami Hinnah Illacaboh:Isih Edde Bice Wayte Num Isikkalah Yan Mara Kassiisay. @HassanAbdoulkaderOfficialChannel @GaddaGeya

"Qhur-aan addal tan xaaqo salat addat iyyaanam duddaa" ? inta esserok ux gacsa. t.me/NekbaritaayNeebarisa

👆👂👌

ይህንን ማንበብና ለወዳጅ ማጋራት ተገቢ ነው። 👇 ከተሻሻለው የመንገድ ትራንስፖርት ትራፊክን ለመቆጣጠር የወጣው የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ፦ 📌ከፖሊስ በተሽከርካሪ ላይ የደረሰውን የጉዳት አይነት የሚገልጽ የፅሁፍ ማስረጃ ሳይቀበሉ ጥገና የሚያከናውኑ ጋራዦች / የጋራዥ ባለቤቶች / በወንጀል ህግ የሚጠየቁት እንዳለ ሆኑ የ20 ሺህ ብር ቅጣት ይጣልባቸዋል። 📌አመታዊ የተሽከርካሪ ምርመራ ያላደረገ የተሽከርካሪ ባለንብረት 3,000 ብር ይቀጣል። 📌የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ሳይኖረው ተሽከርካሪ ያሽከረከረ ማንኛውም ሰው 5,000 ብር ይቀጣል። 📌  የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ሳይኖረው ተሽከርካሪ በማሽከርከር በንብረት ላይ ጉዳት ያደረሰ ማንኛውም ሰው 7000 ብር ይቀጣል። 📌 ከባለቤትነት ወይም በይዞታው የተያዘውን ተሽከርካሪ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ለሌላው ሰው አሳልፎ የሰጠ ማንኛውም የተሸከርካሪ ባለንብረት 3,000 ብር ይቀጣል። 📌የትራፊክ ግጭት ወይም ጉዳት አድርሶ በቦታው ላይ ያልቆመ ወይም ባደረሰው የትራፊክ ጉዳት የተጎዳውን እና ሕክምና የሚያስፈልገውን ሰው ወደ ህክምና በመውሰድ እንዲታከም ያላደረገ 👉 በወንጀል ህጉ መሰረት ይጠየቃል። 📌 ወጣት አሽከርካሪዎች፣ ጀማሪ አሽከርካሪዎች ፣ ሞተር ሳይክል አሽከርካሪዎች ፣ የንግድ ተሽከርካሪ አሽከርካሪዎች እና አደገኛ ጭነት የጫኑ አሽከርካሪዎች የአልኮል መጠን በትንፋሽ በየትኛውም መጠን ከተገኘ 2,000 ብር ቅጣት ይጠብቃቸዋል። 📌 የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ታግዶበት ሳለ ያሽከረከረ 3,000 ብር ቅጣት ይጣልበታል። 📌 አልኮል መጠን በትንፋሽ ውስጥ ፦ 🍻 0.24 እስከ 0.6 ሚሊግራም/ሊትር 1,500 ብር ያስቀጣል። 🍻 0.61 እስከ 0.8 ሚሊግራም /ሊትር 2,000 ብር ያስቀጣል። 🍻 0.81 እስከ 1.0 ሚሊግራም/ሊትር 2,000 ብር ያስቀጣል። 🍻 1.0 ሚሊግራም/ሊትር በላይ የተገኘበት 3,000 ብር ይቀጣል። 📌በተሽከርካሪ ላይ ተገቢ ያልሆነ አካል የጨመረ ወይም ከተፈቀደለት ወንበር ውጭ ተጨማሪ ወንበር ወይም መቀመጫ የጨመረ የተሽከርካሪ ባለንብረት 400 ብር ይቀጣል። 📌 የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ሞተር እየሰራና በተሽከርካሪው ውስጥ መንገደኞች እያሉ ነዳጅ መሙላት 1,500 ብር ያስቅጣል። 📌 ቴሌቪዥን ወይም ሌሎች ምስሎችን ተሽከርካሪ ውስጥ እየተመለከተ ያሽከረከረ 1,500 ብር ይቀጣል። 📌የደህንነት ቀበቶ ሳያስር ወይም ተሳፋሪዎች የደህንነት ቀበቶ ማሰራቸውን ሳያረጋግጥ ያሽከረከረ 1,500 ብር ይቀጣል። 📌 የተንቀሳቃሽ ስልክ በእጁ ይዞ እያነጋገረ፣ ወይም መልዕክት እየጻፈ እየላከ ወይም እያነበበ ያሽከረከረ 1,500 ብር ይቀጣል። 📌ጫት ቅሞ ወይም እየቃመ ወይም አደንዛዥ ዕፅ ወስዶ ያሽከረከረ 1,500 ብር ይቀጣል። 📌 የተሽከርካሪ የፊት ወይም የኃላ ሰሌዳ ሳይኖረው ያሽከረከረ 1,500 ብር ይቀጣል። 📌ለአውቶብስ ብቻ ተብሎ በተለየ መንገድ ላይ ያሽከረከረ 1,500 ብር ይቀጣል። 📌ቀይ መብራት የጣሰ 1,500 ብር ይቀጣል። 📌 የትራፊክ ተቆጣጣሪ ትዕዛዝ ያልፈጸመ፣ ወይም የተሳሳተ መረጃ የሰጠ ወይም እንዲቆም ሲታዘዝ በእንቢተኝነት ሳይቆም የሄደ 1,000 ብር ይቀጣል። 📌 የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ኖሮት ሳይዝ ያሽከረከረ ወይም የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃዱን ሳያሳድስ ያሽከረከረ 1,000 ብር ይቀጣል። 📌 ከተፈቀደው ፍጥናት በታች ያሽከረከረ ወይም የቀኙን ጠርዝ ሳይዝ በዝግታ ያሽከረከረ 1,000 ብር ይቀጣል። 📌 ከመጠን በላይ ድምጽ እያሰማ ወይም የጆሮ ማዳመጫ እያዳመጠ ያሽከረከረ 1,000 ብር ይቀጣል። 📌 መንገድ ላይ ያለን ውሃ በተሽከርካሪው አማካኝነት እግረኛ ላይ እንዲረጭ ያደረገ 1,000 ብር ይቀጣል። (ከቲክቫህ ኢትዮጵያ የተወሰደ)

ይህንን ማንበብና ለወዳጅ ማጋራት ተገቢ ነው። 👇 ከተሻሻለው የመንገድ ትራንስፖርት ትራፊክን ለመቆጣጠር የወጣው የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ፦ 📌ከፖሊስ በተሽከርካሪ ላይ የደረሰውን የጉዳት አይነት የሚገልጽ የፅሁፍ ማስረጃ ሳይቀበሉ ጥገና የሚያከናውኑ ጋራዦች / የጋራዥ ባለቤቶች / በወንጀል ህግ የሚጠየቁት እንዳለ ሆኑ የ20 ሺህ ብር ቅጣት ይጣልባቸዋል። 📌አመታዊ የተሽከርካሪ ምርመራ ያላደረገ የተሽከርካሪ ባለንብረት 3,000 ብር ይቀጣል። 📌የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ሳይኖረው ተሽከርካሪ ያሽከረከረ ማንኛውም ሰው 5,000 ብር ይቀጣል። 📌  የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ሳይኖረው ተሽከርካሪ በማሽከርከር በንብረት ላይ ጉዳት ያደረሰ ማንኛውም ሰው 7000 ብር ይቀጣል። 📌 ከባለቤትነት ወይም በይዞታው የተያዘውን ተሽከርካሪ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ለሌላው ሰው አሳልፎ የሰጠ ማንኛውም የተሸከርካሪ ባለንብረት 3,000 ብር ይቀጣል። 📌የትራፊክ ግጭት ወይም ጉዳት አድርሶ በቦታው ላይ ያልቆመ ወይም ባደረሰው የትራፊክ ጉዳት የተጎዳውን እና ሕክምና የሚያስፈልገውን ሰው ወደ ህክምና በመውሰድ እንዲታከም ያላደረገ 👉 በወንጀል ህጉ መሰረት ይጠየቃል። 📌 ወጣት አሽከርካሪዎች፣ ጀማሪ አሽከርካሪዎች ፣ ሞተር ሳይክል አሽከርካሪዎች ፣ የንግድ ተሽከርካሪ አሽከርካሪዎች እና አደገኛ ጭነት የጫኑ አሽከርካሪዎች የአልኮል መጠን በትንፋሽ በየትኛውም መጠን ከተገኘ 2,000 ብር ቅጣት ይጠብቃቸዋል። 📌 የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ታግዶበት ሳለ ያሽከረከረ 3,000 ብር ቅጣት ይጣልበታል። 📌 አልኮል መጠን በትንፋሽ ውስጥ ፦ 🍻 0.24 እስከ 0.6 ሚሊግራም/ሊትር 1,500 ብር ያስቀጣል። 🍻 0.61 እስከ 0.8 ሚሊግራም /ሊትር 2,000 ብር ያስቀጣል። 🍻 0.81 እስከ 1.0 ሚሊግራም/ሊትር 2,000 ብር ያስቀጣል። 🍻 1.0 ሚሊግራም/ሊትር በላይ የተገኘበት 3,000 ብር ይቀጣል። 📌በተሽከርካሪ ላይ ተገቢ ያልሆነ አካል የጨመረ ወይም ከተፈቀደለት ወንበር ውጭ ተጨማሪ ወንበር ወይም መቀመጫ የጨመረ የተሽከርካሪ ባለንብረት 400 ብር ይቀጣል። 📌 የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ሞተር እየሰራና በተሽከርካሪው ውስጥ መንገደኞች እያሉ ነዳጅ መሙላት 1,500 ብር ያስቅጣል። 📌 ቴሌቪዥን ወይም ሌሎች ምስሎችን ተሽከርካሪ ውስጥ እየተመለከተ ያሽከረከረ 1,500 ብር ይቀጣል። 📌የደህንነት ቀበቶ ሳያስር ወይም ተሳፋሪዎች የደህንነት ቀበቶ ማሰራቸውን ሳያረጋግጥ ያሽከረከረ 1,500 ብር ይቀጣል። 📌 የተንቀሳቃሽ ስልክ በእጁ ይዞ እያነጋገረ፣ ወይም መልዕክት እየጻፈ እየላከ ወይም እያነበበ ያሽከረከረ 1,500 ብር ይቀጣል። 📌ጫት ቅሞ ወይም እየቃመ ወይም አደንዛዥ ዕፅ ወስዶ ያሽከረከረ 1,500 ብር ይቀጣል። 📌 የተሽከርካሪ የፊት ወይም የኃላ ሰሌዳ ሳይኖረው ያሽከረከረ 1,500 ብር ይቀጣል። 📌ለአውቶብስ ብቻ ተብሎ በተለየ መንገድ ላይ ያሽከረከረ 1,500 ብር ይቀጣል። 📌ቀይ መብራት የጣሰ 1,500 ብር ይቀጣል። 📌 የትራፊክ ተቆጣጣሪ ትዕዛዝ ያልፈጸመ፣ ወይም የተሳሳተ መረጃ የሰጠ ወይም እንዲቆም ሲታዘዝ በእንቢተኝነት ሳይቆም የሄደ 1,000 ብር ይቀጣል። 📌 የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ኖሮት ሳይዝ ያሽከረከረ ወይም የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃዱን ሳያሳድስ ያሽከረከረ 1,000 ብር ይቀጣል። 📌 ከተፈቀደው ፍጥናት በታች ያሽከረከረ ወይም የቀኙን ጠርዝ ሳይዝ በዝግታ ያሽከረከረ 1,000 ብር ይቀጣል። 📌 ከመጠን በላይ ድምጽ እያሰማ ወይም የጆሮ ማዳመጫ እያዳመጠ ያሽከረከረ 1,000 ብር ይቀጣል። 📌 መንገድ ላይ ያለን ውሃ በተሽከርካሪው አማካኝነት እግረኛ ላይ እንዲረጭ ያደረገ 1,000 ብር ይቀጣል።። (ከቲክቫህ ኢትዮጵያ የተወሰደ) https://www.facebook.com/share/15S5ZrW1Wk/ ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇 https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4