en
Feedback
SadatKemal Abu Meryem

SadatKemal Abu Meryem

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel SadatKemal Abu Meryem

Channel SadatKemal Abu Meryem (@sadatkemalabumeryem) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 114 324 subscribers, ranking 286 in the Religion & Spirituality category and 266 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 114 324 subscribers.

According to the latest data from 09 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -620 over the last 30 days and by -45 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 20.28%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 5.40% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 23 195 views. Within the first day, a publication typically gains 6 174 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

Channel description not provided.

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 10 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

114 324
Subscribers
-4524 hours
-1877 days
-62030 days
Posts Archive
Repost from TewhideAcadamy
140 ሓዲሶች ክፍል 13 https://t.me/TewhideAcadamy/39 ትምህርቱ የሚሰጥበት ቦታ ሑዘይፋ መስጂድ የኪታቡን ፒዲኤፍ ለማግኘት https://t.me/SadatKemalAbuMeryem/86
140 ሓዲሶች ክፍል 13 https://t.me/TewhideAcadamy/39 ትምህርቱ የሚሰጥበት ቦታ ሑዘይፋ መስጂድ የኪታቡን ፒዲኤፍ ለማግኘት https://t.me/SadatKemalAbuMeryem/8600

Repost from TewhideAcadamy
140 ሓዲሶች ክፍል 13 ትምህርቱ የሚሰጥበት ቦታ ሑዘይፋ መስጂድ የኪታቡን ፒዲኤፍ ለማግኘት https://t.me/SadatKemalAbuMeryem/8600

Repost from TewhideAcadamy
140 ሓዲሶች ክፍል 12 https://t.me/TewhideAcadamy/37 ትምህርቱ የሚሰጥበት ቦታ ሑዘይፋ መስጂድ የኪታቡን ፒዲኤፍ ለማግኘት https://t.me/SadatKemalAbuMeryem/86
140 ሓዲሶች ክፍል 12 https://t.me/TewhideAcadamy/37 ትምህርቱ የሚሰጥበት ቦታ ሑዘይፋ መስጂድ የኪታቡን ፒዲኤፍ ለማግኘት https://t.me/SadatKemalAbuMeryem/8600

Repost from TewhideAcadamy
140 ሓዲሶች ክፍል 12 ትምህርቱ የሚሰጥበት ቦታ ሑዘይፋ መስጂድ የኪታቡን ፒዲኤፍ ለማግኘት https://t.me/SadatKemalAbuMeryem/8600

Repost from TewhideAcadamy
140 ሓዲሶች ክፍል 11 https://t.me/TewhideAcadamy/35 ትምህርቱ የሚሰጥበት ቦታ ሑዘይፋ መስጂድ የኪታቡን ፒዲኤፍ ለማግኘት https://t.me/SadatKemalAbuMeryem/86
140 ሓዲሶች ክፍል 11 https://t.me/TewhideAcadamy/35 ትምህርቱ የሚሰጥበት ቦታ ሑዘይፋ መስጂድ የኪታቡን ፒዲኤፍ ለማግኘት https://t.me/SadatKemalAbuMeryem/8600

Repost from TewhideAcadamy
140 ሓዲሶች ክፍል 11 ትምህርቱ የሚሰጥበት ቦታ ሑዘይፋ መስጂድ የኪታቡን ፒዲኤፍ ለማግኘት https://t.me/SadatKemalAbuMeryem/8600

Repost from Fuad Mohammed
አስቸኳይ የሕክምና ሪፖርት ቀን: ኦገስት 24, 2026 እ.ኤ.አ. የታካሚዋ ስም: ሀናን አህመድ የሕክምና ቦታ: መካ ሆስፒታል የጤና ሁኔታ እና የምርመራ ዝርዝር: የቀድሞ ህክምና ዓይነት: ታካሚዋ ቀደም ሲል ሶስት (3) የቀዶ ሕክምናዎችን አድርጋለች። አሁን ያለችበት ሁኔታ: የቀዶ ሕክምናው ቦታ በጣም አሳሳቢ፣ ተነካኪ እና በከፍተኛ ደረጃ አስቸጋሪ (አስጊ) ሁኔታ ላይ ይገኛል። አደጋው: የቀዶ ሕክምናውን ቦታ ለመነካካት፣ ለመክፈት ወይም ፈሳሽ ለመጭመቅ/ለማፍሰስ የሚደረግ ማንኛውም ሙከራ ቀጥተኛ አደጋ የሚያስከትል እና በህይወቷ ላይ እውነተኛ ስጋት የሚፈጥር ነው። የሕክምና ማስታወሻዎች: በቀዶ ሕክምናው ቦታ ላይ የደም እና የነጭ ደም (መግል) ስብስብ አለ፤ በመሆኑም አሁን ባለው ሁኔታ ቦታውን መነካካት ወይም የቀዶ ሕክምና ጣልቃ ገብነት ማድረግ እጅግ አደገኛ በመሆኑ ሁሉም ሰው እንዳይነካው ይሰጋል። ኑ እህታትን እነተባበራ በዚህመም ምክንያት ምንም ነገር እንዳሰሪ ስለተባለች ወደ ሀገር መግባት ትፈልጋለች ህግ ውጥ ናት ፡ ለዚህም ወደ ሀገር ለመግባት ወረቀት ያስፈልጋታ የአየር ትኬት ያስፈልጋታል 9.000ሺርያል እዳ አለባት ከዚህ በፊት በነበራት ሶስትጊዜ ኦፕሬሽን 25.000ርያል አውጥታለች በዚህም ምክንያት እዳ፡ገባች ፡ይሄ ሁሉ መነሻው ደም ማነስ ፡ነው በሁለት ወር ውስጥ ነው ሁሉም ነገር የተቀያየረው ፡ ሌላ አማራጭ ስለሌ ብቻ ነው ፡ "ወደ መልካም ነገር ያመላከተ ሰው፣ ያንን መልካም ስራ እንደሰራው ሰው አይነት ምንዳ (አጅር) አለው።" አካውት እህታችንን ለመርዳት ንግድ ባንክ፡1000586128977 አሚነት ጡሃ ዑመር https://t.me/+pT5OceZcGRU3ZDNk

ህፃን ራህመትን እንታደጋት። አሰላሙአለይኩም ወንድም እና እህቶች። ከዚህ ፖስት ጋር አያይዤ የለጠፍኩት የህክምና ማስረጃ ነው። ታማሚዋን ህፃን ውጭ ሀገር ለማሳከም የተጠየቀ ብር አለ። አላህ ይርዳን
+1
ህፃን ራህመትን እንታደጋት። አሰላሙአለይኩም ወንድም እና እህቶች። ከዚህ ፖስት ጋር አያይዤ የለጠፍኩት የህክምና ማስረጃ ነው። ታማሚዋን ህፃን ውጭ ሀገር ለማሳከም የተጠየቀ ብር አለ። አላህ ይርዳን ይህንን አካውንት ተጠቀሙ 1000139136164   hamid mohammed ለበለጠ መረጃ +251924585748 +251994247701

Repost from TewhideAcadamy
140 ሓዲሶች ክፍል 10 https://t.me/TewhideAcadamy/33 ትምህርቱ የሚሰጥበት ቦታ ሑዘይፋ መስጂድ የኪታቡን ፒዲኤፍ ለማግኘት https://t.me/SadatKemalAbuMeryem/86
140 ሓዲሶች ክፍል 10 https://t.me/TewhideAcadamy/33 ትምህርቱ የሚሰጥበት ቦታ ሑዘይፋ መስጂድ የኪታቡን ፒዲኤፍ ለማግኘት https://t.me/SadatKemalAbuMeryem/8600

Repost from TewhideAcadamy
140 ሓዲሶች ክፍል 10 ትምህርቱ የሚሰጥበት ቦታ ሑዘይፋ መስጂድ የኪታቡን ፒዲኤፍ ለማግኘት https://t.me/SadatKemalAbuMeryem/8600

3️⃣0️⃣ ቀዳሜ ነሐሴ 3️⃣0️⃣ 🟩🟩🟩🟩🟩🟩 ➡️ መርከዝ አቡ ሙሳ አል አሽዐሪ የቁርአን ሂፍዝና የተርቢያ ማእከል በበጋና በክረምት በአዳሪ መርሀግብር ሲያስተምራቸው የቆዩ ወንድና ሴት ተማ
3️⃣0️⃣ ቀዳሜ ነሐሴ 3️⃣0️⃣ 🟩🟩🟩🟩🟩🟩 ➡️ መርከዝ አቡ ሙሳ አል አሽዐሪ የቁርአን ሂፍዝና የተርቢያ ማእከል በበጋና በክረምት በአዳሪ መርሀግብር ሲያስተምራቸው የቆዩ ወንድና ሴት ተማሪዎችን የፊታችን ቅዳሜ ነሐሴ 30 አጠና ተራ እፎይታ የገቢያ ማእከል በሚገኘው ትልቁ አዳራሽ በደማቅ ሁኔታ ያስመርቃል ። ኢንሻአላህ ➡️ በፕሮግራሙ ከተመራቂ ተማሪዎች የተለያዩ ማራኪ ዝግጅቶች ይጠብቋቹሀላ ። ➡️ በፕሮግራሙም ላይ የተለያዩ መሻይኾችና ኡስታዞች አጫጭር ሙሐደራዎች ይኖሯቸዋል ። ተጋባዥ እንግዶች ⤵️ ➡️ሸይኽ ሙሐመድ አወል ባህርዳር ➡️ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ➡️ኡስታዝ ሙሐመድ ሲራጅ ➡️ኡስታዝ አቡ ሙስሊም ➡️ሳዳት ከማል ማሳሰቢያ: ➡️ ፕሮግራሙ የሚጀመረው ከጠዋቱ 2:30 ስለሆነ ፈጥነው እንዲደርሱ ለማሳሰብ እንወዳለን ። ➡️ ለሴቶችም በቂ ቦታ ያለ ሲሆን ፕሮግራሙንም በላይቭ ቀጥታ ስርጭት የሚከታተሉ ይሆናል ። ነሐሴ 3️⃣0️⃣ ★★★ Telegram : - https://t.me/merkezabumussa1 https://t.me/merkezabumussa1

Repost from TewhideAcadamy
140 ሓዲሶች ክፍል 9 https://t.me/TewhideAcadamy/31 ትምህርቱ የሚሰጥበት ቦታ ሑዘይፋ መስጂድ የኪታቡን ፒዲኤፍ ለማግኘት https://t.me/SadatKemalAbuMeryem/860
140 ሓዲሶች ክፍል 9 https://t.me/TewhideAcadamy/31 ትምህርቱ የሚሰጥበት ቦታ ሑዘይፋ መስጂድ የኪታቡን ፒዲኤፍ ለማግኘት https://t.me/SadatKemalAbuMeryem/8600

Repost from TewhideAcadamy
140 ሓዲሶች ክፍል 9 ትምህርቱ የሚሰጥበት ቦታ ሑዘይፋ መስጂድ የኪታቡን ፒዲኤፍ ለማግኘት https://t.me/SadatKemalAbuMeryem/8600

የ “ዘመን መለወጫ” ኮተቶች ~ ኢትዮጵያ በምትከተለው ክርስቲያናዊው የዘመን አቆጣጠር መሰረት አዲስ አመት ሊገባ የያዝነው አመት እየተጠናቀቀ ነው። በያመቱ በዚህ ሰሞን የሚፈፀሙ ከሃይማኖታችን ጋር የማይሄዱ በርካታ ነገሮ አሉ። ከነዚህም ውስጥ:- 1. ድግምትና ጥንቆላ፦ በሃገራችን የተለያዩ አካባቢዎች ነሐሴ ሊጠናቀቅ ሲል በየጠንቋዩ ቤት የሚልከሰከሱት ብዙ ናቸው። ከዚያም አምስቱ ወይም ስድስቱ የጳጉሜ ቀናት መንገዶች በድግምት ስራዎች ይሞላሉ። በነዚህ ቀናት ማልዶ የወጣ ሰው እንዲረግጣቸው/ እንዲራመዳቸው ታስቦ በጎረቤት መተላለፊያ እና ህዝብ በሚያዘወትራቸው መንገዶች ላይ የሞቱ ፍየሎች፣ ዶሮዎች፣ ድመቶች፣ ጥንቸሎች ወዘተ ታርደው ይጣላሉ። በደም የተነከሩ ሳንቲሞች፣ ብሮች፣ ጌጣ ጌጦች፣ የተለያዩ ቁሳቁሶች እዚህም እዚያም ወድቀው ይታያሉ። * ጥንቆላና ድግምት ከኢስላም የሚያስወጡ ከባባድ ወንጀሎች ናቸው፡፡ وَاتَّبَعُوا مَا تَتْلُو الشَّيَاطِينُ عَلَى مُلْكِ سُلَيْمَانَ وَمَا كَفَرَ سُلَيْمَانُ وَلَكِنَّ الشَّيَاطِينَ كَفَرُوا يُعَلِّمُونَ النَّاسَ السِّحْرَ “በሱለይማን ዘመነ-መንግስት ሸይ ^ጧኖች የሚያነቡትንም (ድግምት) ተከተሉ። ሱለይማን ግን አልካደም (ድግምተኛ አልነበረምና።) ግና ሸይ^ጧኖች ሰዎችን ድግምት የሚያስተምሩ ሲሆኑ ካዱ።” [አል-በቀራህ፡ 102] ነብዩም ﷺ {ጠንቋይ ዘንድ ሄዶ በሚናገረው ያመነ፣ በሙሐመድ ላይ በወረደው ክዷል} ብለዋል። [አስ-ሶሒሐህ፡ 3387] * ደጋሚዎችና ከነሱ ዘንድ የሚመላለሱ ሰዎች መቼም ቢሆን ስኬት የላቸውም። ጌታችን “ድግምተኛም በመጣበት ስፍራ ሁሉ አይቀናውም” ብሏል። [ጦሃ፡ 69] * ጠንቋይና ደጋሚ ዘንድ የሚሄድ ሰው የተነገረውን ባያምን እንኳን ከባድ ቅጣት ይከተለዋል። ነብዩ ﷺ {ጠንቋይ ዘንድ ሄዶ ስለሆነ ነገር የጠየቀው የአርባ ቀን ሶላቱ ተቀባይነት የለውም} ብለዋል። [ሙስሊም፡ 5957] 2. ሎሚ መምጠጥ እና ፌጦ መብላት:- በአንዳንድ አካባቢዎች ከድግምትና ጥንቆላ ለመጠበቅ በማሰብ ወላጆች ልጆቻቸውን ጳጉሜ ላይ ሎሚና ፌጦ ይመግባሉ። ድግምትና ጥንቆላ ሸይ^ ጧናዊ ተግባራት ናቸው። መጥጠበቂያ መንገዶቹ አዝካር፣ አየቱል ኩርሲይ፣ ሱረቱል ኢኽላስን (ቁል ሁወላሁ አሐድ)፣ ሙዐዊዘተይን (ቁል አዑዙ ቢረቢል ፈለቅ፣ ቁል አዑዙ ቢረቢናስ) ከሶላት በኋላ እና ጧትና ማታ መቅራት፣ እንዲሁም ከሱረቱል በቀራ የመጨረሻዎቹን ሁለት አንቀፆች መቅራት፣ ሩቅያ ማድረግ ናቸው። አጉል እምነት ላይ የተመሰረቱ ሰበቦችን መጠቀም ከሺርክ ነው። በተረፈ የተጣለ የድግምት ስራ ቢያጋጥመን ምንም መደናገጥ አያስፈልግም። በአላህ ላይ ጠንካራ እምነት ማሳደር (ተወኩል) ቀዳሚው መከላከያ መንገድ ነው። አጉል መጨናነቅ ለችግር ይዳርጋል። ከዚያም የድግምት ስራውን ሙዐዊዘተይን በመቅራት ማስወገድ ነው (ማቃጠል፣ መቆራረጥ ወይም ቆፍሮ መቅበር)። 3. የጳጉሜ ዱዓእ የሚል ቢድዐ:- በአንዳንድ አካባቢዎች የጳጉሜ ዱዓእ “መቅቡል ነው” (ተቀባይነት ያለው ነው) የሚል እምነት አለ። ይሄ አጉል እምነት ነው። በጣም የሚገርመው ለዱዓእ የሚጣዱት እስልምናን ያውቃሉ ሰዎችን ያስተምራሉ የሚባሉት ሰዎች መሆናቸው ነው። ነብዩ ﷺ “አላህ እውቀትን ከባሪያዎቹ መንጠቅን አይነጥቅም። ይልቁንም ዑለማዎችን በመውሰድ (በመግደል) እውቀትን ይወስዳል። ከዚያም ዓሊም እስከማይቀር ድረስ። በዚያኔ ሰዎች መሀይማንን መሪዎች አድርገው ይይዛሉ። ሲጠየቁም ያለ እውቀት ፈትዋ ይሰጣሉ። በዚህም ይጠማሉ፣ ያጠማሉም” ብለዋል። [ሶሒሕ አልቡኻሪይ፡ 100] [ሶሒሕ ሙስሊም፡ 2673] 4. የጳጉሜ ጸበል (ጥምቀት)፦ ጳጉሜ 3 ቀን በኦርቶዶክስ ክርስትና የሊቀ መላእክት የቅዱስ ሩፋኤል ዓመታዊ በዓል ነው ይላሉ። በዚህ ዕለት "የሰማይ ደጆች ይከፈታሉ፣ ዝናቡም የበረከትና የፈውስ ውሃ ሆኖ ይወርዳል" ተብሎ ይታመናል። በዚህም የተነሳ ሕዝቡ ሕፃናትን ጨምሮ ከሰማይ የሚወርደውን ዝናብ (የጳጉሜን ዝናብ) እንደ ጸበል በመቁጠር ሰውነታቸውን ይጠመቁበታል። ሙስሊሞች ከንደዚህ ዓይነት እምነቶችና ተግባራት ሊርቁ ይገባል። 5. እንቁጣጣሽ ማክበር:- ሌላኛው የ “ዘመን መለወጫን” ተከትሎ የሚፈፀመው ጥፋት መስከረም አንድን ወይም እንቁጣጣሽን ማክበር ነው። ዕለቱ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነት መሠረት "ቅዱስ ዮሐንስ" በመባል የሚጠራ ሲሆን፣ የመጥምቁ ዮሐንስ መታሰቢያ እና የቅዱሳን አበው መታሰቢያ ይደረግበታል። በቤተክርስቲያን ደረጃ የማህሌት፣ የቅዳሴ እና የምስጋና ሥርዓት ይፈጸምበታል። ​በተጨማሪም የበዓሉ ስም (እንቁጣጣሽ የሚለው) ከንግሥተ ሳባ እና ከንጉሥ ሰሎሞን አፈ ታሪክ ጋር ይያያዛል። ንግሥተ ሳባ ከኢየሩሳሌም ስትመለስ መኳንንቶቿ "እንቁ ለጣጣሽ" (ለጌጥሽ ይሁን) በማለት በዕንቁ ስለተቀበሏት ይህ ስም እንደወጣ ይነገራል። አቆጣጠሩ ሀገራዊ እንጂ እምነታዊ መሰረት እንደሌለው ሊያሳምኑ የሚሞክሩ ሰዎች አሉ። ነገሩ ግልፅ ቢሆንም ድንገት የሚሰወራቸው ካሉ ለማስታወስ ያህል:- * አቆጣጠሩ ከግብፅ ኮፕቲክ ቤተክርስቲያን የተቀዳ ነው። * አመቱ ሲፃፍ መጨረሻ ላይ “ዓመተ ምህረት” የሚባለውም ክርስቲያናዊ ስለሆነ ነው። * የነብዩ ዒሳን (ሰላም በሳቸው ላይ ይስፈንና) መወለድ መሰረት ያደረገ እንደሆነ የሚታመን ነው። * በእለቱም የሚፈፀሙት የተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶችም በዓሉ ክርስቲያናዊ እንደሆነ በሚገባ አጉልተው ያሳያሉ፦ - የዋዜማ ጸሎትና ማኅሌት፦ በበዓሉ ዋዜማ (ጳጉሜን 5 ወይም 6) ሌሊቱን ሙሉ በቤተክርስቲያን ልዩ የቅዱስ ዮሐንስ ማኅሌትና ጸሎት ይቆማል። - የቅዳሴ ሥነ-ሥርዓት፦ በዕለቱ ጠዋት ምዕመናን አዲስ ልብስ ለብሰው ወደ ቤተክርስቲያን በመሄድ በቅዳሴና በዕለቱ ትምህርተ ወንጌል ላይ ይሳተፋሉ። - ዘመነ ዮሐንስን መቀበል፦ በቤተክርስቲያን ዘመን መለወጫን አስመልክቶ ልዩ ጸሎት ይደረጋል፤ የወንጌላዊው ዘመንም (ዘመነ ማቴዎስ፣ ማርቆስ፣ ሉቃስ ወይም ዮሐንስ) ይታወጃል። “እንኳን ከዘመነ ማቲዎስ ወደ ዘመነ ማርቆስ፣ ከዘመነ ሉቃስ ወደ ዘመነ ዮሐንስ፣ ... አደረሳችሁ” ማለታቸው አቆጣጠሩና በዓሉ ሃይማኖታዊ መሆናቸውን አጉልተው የሚያሳዩ ነጥቦች ናቸው፡፡ ይህንን ስንል የሚጎረብጣቸው አሉ። እኛ'ኮ የኛን ዒድ አብራችሁን ካላከበራችሁ አላልንም። ይልቁንም የኛን እምነታዊ መገለጫ ካላንፀባረቃችሁ ብሎ ሌሎችን መወረፍ አክራሪነት ነው። እምነታችን የሌሎች ህዝቦች #መለያ በሆኑ እምነቶችና ልማዶች መመሳሰልን አይፈቅድም። ነብያችን ﷺ “በሰዎች የተመሳሰለ ከነሱው ነው” ብለዋል። (ኢብኑ ሙነወር፣ 18/11/1436) = የቴሌግራም ቻናል https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

Repost from TewhideAcadamy
140 ሓዲሶች ክፍል 8 https://t.me/TewhideAcadamy/29 ትምህርቱ የሚሰጥበት ቦታ ሑዘይፋ መስጂድ የኪታቡን ፒዲኤፍ ለማግኘት https://t.me/SadatKemalAbuMeryem/860
140 ሓዲሶች ክፍል 8 https://t.me/TewhideAcadamy/29 ትምህርቱ የሚሰጥበት ቦታ ሑዘይፋ መስጂድ የኪታቡን ፒዲኤፍ ለማግኘት https://t.me/SadatKemalAbuMeryem/8600

Repost from TewhideAcadamy
140 ሓዲሶች ክፍል 8 ትምህርቱ የሚሰጥበት ቦታ ሑዘይፋ መስጂድ የኪታቡን ፒዲኤፍ ለማግኘት https://t.me/SadatKemalAbuMeryem/8600

Repost from TewhideAcadamy
140 ሓዲሶች ክፍል 7 https://t.me/TewhideAcadamy/27 ትምህርቱ የሚሰጥበት ቦታ ሑዘይፋ መስጂድ የኪታቡን ፒዲኤፍ ለማግኘት https://t.me/SadatKemalAbuMeryem/860
140 ሓዲሶች ክፍል 7 https://t.me/TewhideAcadamy/27 ትምህርቱ የሚሰጥበት ቦታ ሑዘይፋ መስጂድ የኪታቡን ፒዲኤፍ ለማግኘት https://t.me/SadatKemalAbuMeryem/8600

Repost from TewhideAcadamy
140 ሓዲሶች ክፍል 7 ትምህርቱ የሚሰጥበት ቦታ ሑዘይፋ መስጂድ የኪታቡን ፒዲኤፍ ለማግኘት https://t.me/SadatKemalAbuMeryem/8600