en
Feedback
ከቃሉ ማዕድ

ከቃሉ ማዕድ

Open in Telegram

☀️ ክርስቶስን መስለን በመኖር ፣ ላልተደረሱት የሕዝብ ክፍሎች በመፀለይ ፣ ሰዎች ሁሉ እንዲድኑ የሚፈልገውን እግዚአብሔርን የሙጥኝ የምንልበት ቻነል ነው። 1ጢሞ 2:1-4 ☀️ ደግሞም አብ የሰጠንን ኢየሱስን በመንፈስ ቅዱስ በልተን ደግሞም ጠትተን ዕለት ዕለት ደግሞ 💥በሁለንተናችን የሚያሳድገንን የቃሉን🎯 ማዕድ የምንቆርስበት ትምህርታዊ እና መንፈሳዊ ቤት ነው። ዮሐ6:35

Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
321
Subscribers
No data24 hours
+37 days
+6330 days
Number of Posts

Data loading in progress...

Reactions
Comments
Telegram Stars
TOP posts by

Data loading in progress...

Publication analysis
Posts
Views dynamics
═════════════════════════════════ አጭር መረጃ... ✔️ በሰማይ ላይ "የመለከት ድምፅ📯" መሰማቱ ምንን ያመለክት ይሁን?🤔 ራእይ 1:4-8 4-5 ዮሐንስ በእስያ ላሉት ለሰባቱ አብያተ ክርስቲያናት፤ ካለውና ከነበረው ከሚመጣውም፥ በዙፋኑም ፊት ካሉት ከሰባቱ መናፍስት፥ ከታመነውም ምስክር ከሙታንም በኵር የምድርም ነገሥታት ገዥ ከሆነ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን። ለወደደን ከኃጢአታችንም በደሙ ላጠበን፥ 6 መንግሥትም ለአምላኩና ለአባቱም ካህናት እንድንሆን ላደረገ፥ ለእርሱ ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ ክብርና ኃይል ይሁን፤ አሜን። 7 እነሆ፥ ከደመና ጋር ይመጣል፤ ዓይንም ሁሉ የወጉትም ያዩታል፥ የምድርም ወገኖች ሁሉ ስለ እርሱ ዋይ ዋይ ይላሉ። አዎን፥ አሜን። 8 “ያለውና የነበረው የሚመጣውም ሁሉንም የሚገዛ ጌታ አምላክ፦ አልፋና ዖሜጋ እኔ ነኝ፡” ይላል። 👉              ከ2012 (እ.ኤ.አ.) ጀምሮ አልፎ አልፎ የመጡ ታሪካዊ ዘገባዎች እንደሚያሳዩት በሰማይ ላይ ያሉ እንግዳ የመለከት አይነት ሀያል ድምፆች በተለምዶው "የሰማይ መለከት" የሚባሉ ድምፆች በአለም ዙሪያ አልፎ አልፎ መሰማታቸው ተዘግቧል። የተሰሙበትም ቦታ የተወሰነ ጊዜ ወይም ነጠላ ቦታ አልነበረም እና ቢያንስ በ12 አገሮች ላይ ተመዝግበዋል—ዩናይትድ ስቴትስ፣ ካናዳ፣ ዩክሬን፣ ጀርመን፣ ማሌዥያ እና አውስትራሊያን ጨምሮ። ☑️ እነዚህም ድምፆች ባልተጠበቀ ሁኔታ ይከሰታሉ፣ ብዙ ጊዜ ከጥቂት ሴኮንዶች እስከ ሁለት ደቂቃዎች ብሎም ቀን እና በሌሊት ያህል ርዝማኔ ኖሯቸው በሁሉም ሰዓታት ሪፖርት ተደርገዋል። ☑️ በአብዛኛው በሸለቆዎች፣ በተራራማ አካባቢዎች በባሕር ዳርቻዎች ወይም በጸጥታ የሰፈነባቸው ከተሞች ላይ በይበልጥ ይሰማ እንደነበረ አውስተዋል። ☑️ የሳይንስ ሊቃውንትና የአኮስቲክ ባለሙያዎች እንደሚናገሩት የእነዚህ ድምፆች አብዛኞቹ ማህበራዊ ሚዲያ ላይ የወጡ ቪዲዮዎች ማጭበርበሮች፣ የድምጽ ማስተካከያዎች(audio edits) አሏቸው ወይም የተሳሳቱ ምድራዊ ድምፆች ናቸው። ነገር ግን፣ እውነተኛ ያልተገለጹ ዝቅተኛ ድግግሞሽ ድምፆች በአብዛኛው በአየር ወይም በመሬት ውስጥ ረጅም ርቀት ከሚጓዙ የተፈጥሮ ወይም የኢንዱስትሪ ክስተቶች ይመነጫሉ ብለው እርግጠኛ ባለመሆን ገልፀዋል። ✅ ይህን ይበሉ እንጂ ከ12 በላይ የሆኑ ሀገራትን ሊያናውጥ የሚችል ሰው ሰራሽ እንቅስቃሴ ቢሆን ሞገድ ቢሆን እንደ ቀንደ መለከት ከደቂቃ አልፎ ለሰዓታት አልፎም ለቀናት በሰማይ በአጋጣሚ ሊሰማ አይችልም። ግን ለአማኝ አንድ ነገርን ያመለክታል እርሱም ሰማያትና ምድር ያልፋሉ፣ ምድርም አርጅታለች። ሁሉ እንደ መጎናጸፊያ ሊጠቀለል የማያልፈው የእግዚአብሔር ልጅ ክርስቶስ ኢየሱስ ግን በክብር ሊመጣ ጊዜው የተጣደፈ መሆኑን አመልካች ነው። ዕብራውያን 1:10-12 10 ደግሞ፦ “ጌታ ሆይ፥ አንተ ከጥንት ምድርን መሠረትህ፥ ሰማዮችም የእጆችህ ሥራ ናቸው፤ 11 እነርሱም ይጠፋሉ አንተ ግን ጸንተህ ትኖራለህ፤ ሁሉም እንደ ልብስ ያረጃሉ፥ 12 እንደ መጎናጸፊያም ትጠቀልላቸዋለህ ይለወጡማል፤ አንተ ግን አንተ ነህ፥ ዓመቶችህም ከቶ አያልቁም፥” ይላል። ═══════╰ከ╯╰ቃ╯╰ሉ╯▪╰ማ╯╰ዕ╯╰ድ╯═══════ ለዝርዝር መረጃ👉 https://youtu.be/hDnZNhU7l04?si=7jRSglI-D-7IHa6D #ማራናታ_ጌታ_ኢየሱስ_ሆይ_ቶሎ_ና ¶ Follow | Share @kekalu_maid
410107Loading...
═════════════════════════════════ አጭር መረጃ... ✔️ በሰማይ ላይ "የመለከት ድምፅ📯" መሰማቱ ምንን ያመለክት ይሁን?🤔 ራእይ 1:4-8 4-5 ዮሐንስ በእስያ ላሉት ለሰባቱ አብያተ ክርስቲያናት፤ ካለውና ከነበረው ከሚመጣውም፥ በዙፋኑም ፊት ካሉት ከሰባቱ መናፍስት፥ ከታመነውም ምስክር ከሙታንም በኵር የምድርም ነገሥታት ገዥ ከሆነ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን። ለወደደን ከኃጢአታችንም በደሙ ላጠበን፥ 6 መንግሥትም ለአምላኩና ለአባቱም ካህናት እንድንሆን ላደረገ፥ ለእርሱ ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ ክብርና ኃይል ይሁን፤ አሜን። 7 እነሆ፥ ከደመና ጋር ይመጣል፤ ዓይንም ሁሉ የወጉትም ያዩታል፥ የምድርም ወገኖች ሁሉ ስለ እርሱ ዋይ ዋይ ይላሉ። አዎን፥ አሜን። 8 “ያለውና የነበረው የሚመጣውም ሁሉንም የሚገዛ ጌታ አምላክ፦ አልፋና ዖሜጋ እኔ ነኝ፡” ይላል። 👉 ከ2012 (እ.ኤ.አ.) ጀምሮ አልፎ አልፎ የመጡ ታሪካዊ ዘገባዎች እንደሚያሳዩት በሰማይ ላይ ያሉ እንግዳ የመለከት አይነት ሀያል ድምፆች በተለምዶው "የሰማይ መለከት" የሚባሉ ድምፆች በአለም ዙሪያ አልፎ አልፎ መሰማታቸው ተዘግቧል። የተሰሙበትም ቦታ የተወሰነ ጊዜ ወይም ነጠላ ቦታ አልነበረም እና ቢያንስ በ12 አገሮች ላይ ተመዝግበዋል—ዩናይትድ ስቴትስ፣ ካናዳ፣ ዩክሬን፣ ጀርመን፣ ማሌዥያ እና አውስትራሊያን ጨምሮ። ☑️ እነዚህም ድምፆች ባልተጠበቀ ሁኔታ ይከሰታሉ፣ ብዙ ጊዜ ከጥቂት ሴኮንዶች እስከ ሁለት ደቂቃዎች ብሎም ቀን እና በሌሊት ያህል ርዝማኔ ኖሯቸው በሁሉም ሰዓታት ሪፖርት ተደርገዋል። ☑️ በአብዛኛው በሸለቆዎች፣ በተራራማ አካባቢዎች በባሕር ዳርቻዎች ወይም በጸጥታ የሰፈነባቸው ከተሞች ላይ በይበልጥ ይሰማ እንደነበረ አውስተዋል። ☑️ የሳይንስ ሊቃውንትና የአኮስቲክ ባለሙያዎች እንደሚናገሩት የእነዚህ ድምፆች አብዛኞቹ ማህበራዊ ሚዲያ ላይ የወጡ ቪዲዮዎች ማጭበርበሮች፣ የድምጽ ማስተካከያዎች(audio edits) አሏቸው ወይም የተሳሳቱ ምድራዊ ድምፆች ናቸው። ነገር ግን፣ እውነተኛ ያልተገለጹ ዝቅተኛ ድግግሞሽ ድምፆች በአብዛኛው በአየር ወይም በመሬት ውስጥ ረጅም ርቀት ከሚጓዙ የተፈጥሮ ወይም የኢንዱስትሪ ክስተቶች ይመነጫሉ ብለው እርግጠኛ ባለመሆን ገልፀዋል። ✅ ይህን ይበሉ እንጂ ከ12 በላይ የሆኑ ሀገራትን ሊያናውጥ የሚችል ሰው ሰራሽ እንቅስቃሴ ቢሆን ሞገድ ቢሆን እንደ ቀንደ መለከት ከደቂቃ አልፎ ለሰዓታት አልፎም ለቀናት በሰማይ በአጋጣሚ ሊሰማ አይችልም። ግን ለአማኝ አንድ ነገርን ያመለክታል እርሱም ሰማያትና ምድር ያልፋሉ፣ ምድርም አርጅታለች። ሁሉ እንደ መጎናጸፊያ ሊጠቀለል የማያልፈው የእግዚአብሔር ልጅ ክርስቶስ ኢየሱስ ግን በክብር ሊመጣ ጊዜው የተጣደፈ መሆኑን አመልካች ነው። ዕብራውያን 1:10-12 10 ደግሞ፦ “ጌታ ሆይ፥ አንተ ከጥንት ምድርን መሠረትህ፥ ሰማዮችም የእጆችህ ሥራ ናቸው፤ 11 እነርሱም ይጠፋሉ አንተ ግን ጸንተህ ትኖራለህ፤ ሁሉም እንደ ልብስ ያረጃሉ፥ 12 እንደ መጎናጸፊያም ትጠቀልላቸዋለህ ይለወጡማል፤ አንተ ግን አንተ ነህ፥ ዓመቶችህም ከቶ አያልቁም፥” ይላል። ═══════╰ከ╯╰ቃ╯╰ሉ╯▪╰ማ╯╰ዕ╯╰ድ╯═══════ #ማራናታ ¶ Follow | Share @kekalu_maid
1000Loading...
https://youtu.be/hDnZNhU7l04?si=7jRSglI-D-7IHa6D
117100Loading...
🔅 አንድ ዜና ላስታውሳችሁና...የኤፍራጥስ ወንዝ ከመድረቁ በፊት እና ከደረቀ በኃላ ዓለም ያለችበት ሁናቴ ተመሳሳይ ነውን? 🌍 ➜ "የምጥ ጣር መጀመሪያ የተባለው ቃል በአግባቡ እየተፈፀመ ነው።" The End Is Near. Here .
120003Loading...
ሰላም የዚህ ቻናል አባላት ከዚህ በኃላም አብልጠን ስለ ምፅዓት ማሰብ ያለብን ጊዜ ስለሆነ የተለያዩ የተቀነጨቡ ዜናዎችንም ጭምር ላጋራችሁ ወደድኩ። ይመቻችኃል?
108000Loading...
Check out kia's video! #TikTok https://vm.tiktok.com/ZSq8cmWQj/ This post is shared via TikTok Lite. Download TikTok Lite to enjoy more posts: https://www.tiktok.com/tiktoklite
102000Loading...
🚨 ከሰመመን ባሻገር... 💥 እንደምን አደራችሁ ወገኖቼ ዛሬ የማናወራውን ነገር በምሳሌ ልቀድሰው፦ በትምህርት ቤት ሕይወት ያለፈ አንድ ሰው ይህ ሲባል አዲስ አይሆንበትም ብዬ አስባለሁ። በፈተና ክፍል ውስጥ ሆናችሁ👇 Time is Up!⌛️ Check Your name ! ID ... ... ስንባል እውን የፈተናውን ወረቀት ለማስረከብ እንጣደፋለን እንጂ  ከ ሀ እስከ ፐ ለመስራት ዕቅድ እንይዛለን እንዴ?...🤔 📌 እንደው በእርግጥ አንይዝም። ብንይዝ እንኳ መነጠቃች የማይቀር ነው።💯 ሉቃስ 12:56 56 እናንት ግብዞች፥ የምድሩንና የሰማዩን ፊት ልትመረምሩ ታውቃላችሁ፥ ነገር ግን ይህን ዘመን የማትመረምሩ እንዴት ነው?” 🔆 ወዳጆቼ ነገር ግን በጥድፊያው ወቅት ከጌታ የማንቂያ ደወል ጋር ያልተጣጣመ የተገላቢጦሽ ሕይወትን የምንመራ ሰዎች ዛሬም እልፍ ነን። ይህንን ዘመን ብንመረምር የሚነግረን አንድ ነገር ብቻ ነው። እርሱም፦ ማቴዎስ 24:3-7 3 እርሱም በደብረ ዘይት ተቀምጦ ሳለ፥ ደቀ መዛሙርቱ ለብቻቸው ወደ እርሱ ቀርበው፦ “ንገረን፥ ይህ መቼ ይሆናል? የመምጣትህና የዓለም መጨረሻ ምልክቱስ ምንድር ነው?” አሉት። 4 ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው፦ “ማንም እንዳያስታችሁ ተጠንቀቁ። 5 ብዙዎች፦ ‘እኔ ክርስቶስ ነኝ’ እያሉ በስሜ ይመጣሉና፤ ብዙዎችንም ያስታሉ። 6 “ጦርንም የጦርንም ወሬ ትሰሙ ዘንድ አላችሁ፤ ይህ ሊሆን ግድ ነውና ተጠበቁ፥ አትደንግጡ፤ ዳሩ ግን መጨረሻው ገና ነው። 7 ሕዝብ በሕዝብ ላይ መንግሥትም በመንግሥት ላይ ይነሣልና፥ ራብም ቸነፈርም የምድርም መናወጥ በልዩ ልዩ ስፍራ ይሆናል፤ 👉ክርስቶስ ኢየሱስ ሊመጣ በደጅ ነው! 👉ንጥቀት እነሆ በቅርብ ይሆናል!⚠️🚨⚠️ 💥 ስለ ምፅዓት ማሰብ ከትምህርት ፣ ከስራ ፣ ከትዳር ጎን ለጎን የሚታሰብ ጉዳይ ሊሆን አይገባም። ሁሉንም ምድራዊ ነገሮች ንጥቀት አሁን ቢሆንስ🤔 ስንል ነቅተን አለመጠበቅ አደጋ☠️ ውስጥ ይከተናል። 🚩ከሽር-ጉድ ባሻገር የማንዘነጋው አንድ ጉዳይ አለን 👉 ጴንጤ ሆይ እንንቃ ኢየሱስ ይመጣል!!! ⚠️⚠️⚠️ ራእይ 22:20 20 ይህን የሚመሰክር፦ “አዎን፥ በቶሎ እመጣለሁ፡” ይላል። አሜን፥ ጌታ ኢየሱስ ሆይ፥ ና። ➜ከሰመመን ባሻገር እውን ስንነቃ ፤ ዓለም ያላት ተስፋ አንድ ነው። እርሱም መሲሑ በክብር የናዝሬቱ ኢየሱስ ይመጣል!!! አሜን!❤️‍🔥 #ማራናታ ¶ Follow | Share @kekalu_maid
7103010Loading...
" ለመፀለይ በብዙ ነገር ስለተጠመድን ፤ ሀይል ለማግኘትም በጣም የተጠመድን ነን።" 🎙አገልጋይ ቶሬይ 🪔 #ከቃሉ_ማዕድ ©#spiritbroods
" ለመፀለይ በብዙ ነገር ስለተጠመድን ፤ ሀይል ለማግኘትም በጣም የተጠመድን ነን።" 🎙አገልጋይ ቶሬይ 🪔 #ከቃሉ_ማዕድ ©#spiritbroods
143003Loading...
sticker.webp
109000Loading...
sticker.webp
1000Loading...
@YtbAudioBot
110005Loading...
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰 ኤርምያስ 29:11-13 11 ለእናንተ የማስባትን አሳብ እኔ አውቃለሁ፤ ፍጻሜና ተስፋ እሰጣችሁ ዘንድ የሰላም አሳብ ነው እንጂ የክፉ ነገር አይደለም። 12 እናንተም ትጠሩኛላችሁ፥ ሄዳችሁም ወደ እኔ ትጸልያላችሁ፥ እኔም እሰማችኋለሁ። 13 እናንተ ትሹኛላችሁ፥ በፍጹም ልባችሁም ከሻችሁኝ ታገኙኛላችሁ። 〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰 ✔️ መልካም የሚያስብልን ❣ ✔️ጸሎታችንን የሚሰማ 🛐 ✔️ስንፈልገው የሚገኝልን ሊቀ-ካህናት አለን። ዕብራውያን 4:15 15 ከኃጢአት በቀር በነገር ሁሉ እንደ እኛ የተፈተነ ነው እንጂ፥ በድካማችን ሊራራልን የማይችል ሊቀ ካህናት የለንም። #ከቃሉ_ማዕድ ¶ Follow | Share @kekalu_maid
114104Loading...