ከቃሉ ማዕድ
Open in Telegram
☀️ ክርስቶስን መስለን በመኖር ፣ ላልተደረሱት የሕዝብ ክፍሎች በመፀለይ ፣ ሰዎች ሁሉ እንዲድኑ የሚፈልገውን እግዚአብሔርን የሙጥኝ የምንልበት ቻነል ነው። 1ጢሞ 2:1-4 ☀️ ደግሞም አብ የሰጠንን ኢየሱስን በመንፈስ ቅዱስ በልተን ደግሞም ጠትተን ዕለት ዕለት ደግሞ 💥በሁለንተናችን የሚያሳድገንን የቃሉን🎯 ማዕድ የምንቆርስበት ትምህርታዊ እና መንፈሳዊ ቤት ነው። ዮሐ6:35
Show moreThe country is not specifiedThe category is not specified
321
Subscribers
No data24 hours
+37 days
+6330 days
Posts Archive
321
~~~╰ከ╯╰ቃ╯╰ሉ╯▪╰ማ╯╰ዕ╯╰ድ╯~~~
¶ ልባዊ ትህትና...
ዮሐንስ 13:13-14
13 እናንተ፣ ‘መምህርና፣ ጌታ’ ትሉኛላችሁ፤ ትክክል ነው፤ እንደምትሉኝ እንዲሁ ነኝና።
14 እንግዲህ እኔ ጌታችሁና መምህራችሁ ሆኜ ሳለሁ እግራችሁን ካጠብሁ፣ እናንተም እንደዚሁ እርስ በርሳችሁ እግራችሁን ልትተጣጠቡ ይገባችኋል።
🔆 ወዳጆች ሆይ መፅሐፍ ቅዱስ እኔና እናንተ እግር ልንተጣጠብ እንደሚገባን ያስተምረናል.... ይህ ማለት ግን እግሬን እጠቡልኝ እኔም ልጠባችሁ ማለት እንዳይደለ ግልፅ ነው። ይልቁንም ጌታችን እና መድኃኒታችን ክርስቶስ ኢየሱስ ከአብ ጋር መተካከልን መቀማት እንደሚገባ ነገር ሳይቆጥር ፣ የባሪያን መልክ መያዙ ሳያንስ የታናናሾቹን እግር ልክ በጊዜው የባሪያዎች ህፃናት ልጆች የጌታቸውን እግር እንደሚያጥቡ ልክ እንደዛ እርሱ እራሱን ያለ ልክ ዝቅ ዝቅ አድርጎ እግራቸውን ማጠብ ያላቃተው መሲህ ከነበረ...
💥የትህትና መለኪያ ለሆነው ለኢየሱስ እርሱ ሊልቅ እኔ ግን ላንስ ይገባኛል ልንል፣... ደግሞም እያንዳንዳችን ባልንጀራችንን ከራሳችን ይልቅ እንዲሻል በትሕትና የመቁጠር መፅሐፍ ቅዱሳዊ ግዴት ስላለብን ደስ ይበለን!!!
#Share👉 @kekalu_maid
#ከቃሉ_ማዕድ
321
" በሕይወትህ ክርስቶስን ማስቀደም ካልቻልክ ክርስቲያን መሆን አትችልም❕"
📢 ሲ.ኤች. ስፐርጀን 💬
#Quotes ❤️🔥
#ከቃሉ_ማዕድ
¶ Follow| Share @Kekalu_Maid
321
ይህ ሁሉ ትምህርት መንስኤው አንድ ነው፤ እርሱም፦👇
ወደ ሮሜ ሰዎች ፰:፲፱
፲፱፤ የፍጥረት ናፍቆት የእግዚአብሔርን ልጆች መገለጥ ይጠባበቃልና።
💥ፍጥረት ሁሉ የእኛን መገለጥ አጥብቆ ስለሚናፍቅ ነው።
መስካሪዎች ፣ የፀሎት ሰዎች ፣ አስተማባሪዎች ሁሉ እግዚአብሔር በሰማያዊ ስፍራ፣ በመንፈሳዊ በረከት ፣ እንደባለጠግነቱ መጠን ይባርካችሁ🙏🙏🙏
#ቅድሚያ_ላልተደረሱት
#Day_2
#MISSIONAL_WEBINAR
¶ Follow | Share @kekalu_maid
321
ማስተማበር (Mobilization)
👉 ማስተማር📌
👉 ማስተባበር📌
👉 ማሰማራት📌
📌በተለይ ወንጌል የደረሳቸው አከባቢ ያሉትን ቤተክርስቲያናት።
የChurch ሕንፃ ማለት ሳይሆን፦ የእናንተን Worship team ፣ ኳየር ፣Bible study ህብረት ፣ የቤተሰብ አምልኮ ወዘተን ማለት ነው።
321
ማቴዎስ 9:35-38
35 ኢየሱስ በምኵራቦቻቸው እያስተማረ፣ የእግዚአብሔርን መንግሥት የምሥራች እየሰበከ፣ እንዲሁም ደዌንና ሕመምን ሁሉ እየፈወሰ በከተሞቹና በመንደሮቹ ዞረ።
36 ሕዝቡም እረኛ እንደሌለው በግ ተጨንቀውና ተመልካች የለሽ ሆነው ባየ ጊዜ ዐዘነላቸው።
37 ደቀ መዛሙርቱንም እንዲህ አላቸው፤ “መከሩ ብዙ ነው፤ የመከሩ ሠራተኞች ግን ጥቂቶች ናቸው፤
38 ስለዚህ የመከሩ ጌታ፣ ወደ መከሩ ሠራተኞችን እንዲልክ ለምኑት።”
⏰ 09:38⏳ ላይ እግዚአብሔር ሰራተኞችን እንዲልክ የምንለምንበት ጊዜ ነው።📌
