en
Feedback
Law studies ⚖️

Law studies ⚖️

Open in Telegram

Welcome to Law studies telegram channel ⚖️ This channel is dedicated to helping law students succeed. ✔️ Simple & clear law notes ✔️ Past exam questions & answers ✔️ Key articles & case summaries ✔️ Exam tips & important topics

Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
365
Subscribers
No data24 hours
+97 days
+2030 days
Number of Posts

Data loading in progress...

Reactions
Comments
Telegram Stars
TOP posts by

Data loading in progress...

Publication analysis
Posts
Views dynamics
# አስደሳች የሕግ ውሳኔ! የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ያስተላለፈው ታሪካዊ ውሳኔ ​የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሰጠው ውሳኔ፣ የወንጀል ምርመራ ሳይጠናቀቅ ወይም+6
# አስደሳች የሕግ ውሳኔ! የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ያስተላለፈው ታሪካዊ ውሳኔ ​የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሰጠው ውሳኔ፣ የወንጀል ምርመራ ሳይጠናቀቅ ወይም ክስ ሳይመሰረት ተጠርጣሪዎች በእስር እንዲቆዩ ትዕዛዝ መስጠት ሕገ-ወጥ መሆኑን አብራርቷል። ​#  ዋና ዋና ነጥቦች፦ ​የጉዳዩ አመጣጥ፡ አመልካች (አቶ አበበ ዳሙሳ) በተጠረጠሩበት የኃይማኖት ማጥፋት እና የቴሌኮም የገንዘብ ማጭበርበር ወንጀል ምርመራ ሳይጠናቀቅ፣ ኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የ15 ቀን ጊዜ በመስጠት ክስ እንዲመሰረት አዟል። ​የቀረበው ክርክር፡ "የምርመራ ጊዜ ተሰጥቶ ክስ ሳይመሰረት እና ከእስር ሳይፈቱ እንደገና ለሁተኛ ጊዜ የምርመራ ጊዜ መጠየቅ ሕገ-ወጥ ነው፤ የሰዎች የነፃነት መብት ሊከበር ይገባል" የሚል የሰበር ቅሬታ ቀርቧል። ​የሰበር ችሎት ትንተና፡ ​በሕገ መንግሥቱ አንደ 17/2 እና 19/6 መሠረት ማንኛውም ሰው በሕግ ካልተደነገገው ሥርዓት ውጪ ነፃነቱ ሊነፈግ እንደማይችል ተደንግጓል። ​የወንጀል ምርመራ ሳይጠናቀቅ እና ክስ ሳይመሰረት ተጠርጣሪውን ከእስር ሳይፈቱ በተደጋጋሚ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ማራዘም መሠረታዊ የሕግ ስህተት መሆኑ ተረጋግጧል። ​የፍርድ ቤቱ ውሳኔ፡ ​የታችኛው ፍርድ ቤቶች የሰጡዋቸው የምርመራ ጊዜ ማራዘሚያ ትዕዛዞች መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለባቸው በመሆኑ ተሻሽለዋል። ​አመልካች 50,000 (አምሳ ሺህ) ብር ዋስትና በማስያዝ ወይም በቂ ዋስትና ቀርቦ ከእስር እንዲፈቱ ተወስኗል።
139401Loading...