en
Feedback
Abu Hayder Aliy

Abu Hayder Aliy

Open in Telegram

Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
407
Subscribers
-124 hours
+87 days
+5030 days

Data loading in progress...

Similar Channels
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
July '26
July '26
+87
in 6 channels
June '26
+293
in 8 channels
Get PRO
May '260
in 3 channels
Get PRO
April '26
+96
in 6 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
31 July0
30 July+1
29 July+3
28 July+9
27 July+2
26 July+1
25 July+1
24 July+1
23 July+2
22 July+1
21 July+2
20 July+6
19 July0
18 July+1
17 July+11
16 July0
15 July+2
14 July+3
13 July+6
12 July+2
11 July+2
10 July+16
09 July+2
08 July0
07 July+1
06 July+1
05 July0
04 July0
03 July+2
02 July+2
01 July+7
Channel Posts
🕋 ረሱል ﷺ በኔ ላይ አንድ ሰለዋት ያወረደ አላህ በርሱ ላይ __ሰለዋትን ያወርድበታል። ғᴏʀ ᴡᴀᴠᴇ ➙ @Suna_waver

2
ሞት እየተጠባበቀን ነው
ሞት እየተጠባበቀን ነው
39
3
https://t.me/abu_hayder_aliy
https://t.me/abu_hayder_aliy
51
4
AnimatedSticker.tgs
18
5
sticker.webp
17
6
ويعتقد أهل السنة أن المؤمن وإن أذنب ذنوباً كثيرة صغائر وكبائر فإنه لا يكفر بها، وإن خرج من الدنيا غير تائب منها ومات على التوحيد والإخلاص فإن أمره إلى الله عز وجل، إن شاء عفا عنه وأدخله الجنة يوم القيامة سالماً غانماً، غير مبتلى بالنار ولا معاقب على ما ارتكبه واكتسبه، ثم استصحبه إلى يوم القيامة من الآثام والأوزار، وإن شاء عاقبه وعذبه مدة بعذاب النار، وإذا عذبه لم يخلده فيها، بل أعتقه وأخرجه منها إلى نعيم دار القرار.  اه،،،عقيدة السلف للصابوني 4/14 ويعتقد أهل السنة أن المؤمن وإن أذنب ذنوباً كثيرة صغائر وكبائر فإنه لا يكفر بها، وإن خرج من الدنيا غير تائب منها ومات على التوحيد والإخلاص فإن أمره إلى الله عز وجل، إن شاء عفا عنه وأدخله الجنة يوم القيامة سالماً غانماً، غير مبتلى بالنار ولا معاقب على ما ارتكبه واكتسبه، ثم استصحبه إلى يوم القيامة من الآثام والأوزار، وإن شاء عاقبه وعذبه مدة بعذاب النار، وإذا عذبه لم يخلده فيها، بل أعتقه وأخرجه منها إلى نعيم دار القرار.  اه،،،عقيدة السلف للصابوني4/14 https://t.me/abu_hayder_aliy ويعتقد أهل السنة أن المؤمن وإن أذنب ذنوباً كثيرة صغائر وكبائر فإنه لا يكفر بها، وإن خرج من الدنيا غير تائب منها ومات على التوحيد والإخلاص فإن أمره إلى الله عز وجل، إن شاء عفا عنه وأدخله الجنة يوم القيامة سالماً غانماً، غير مبتلى بالنار ولا معاقب على ما ارتكبه واكتسبه، ثم استصحبه إلى يوم القيامة من الآثام والأوزار، وإن شاء عاقبه وعذبه مدة بعذاب النار، وإذا عذبه لم يخلده فيها، بل أعتقه وأخرجه منها إلى نعيم دار القرار.  اه،،،عقيدة السلف للصابوني 4/14 ويعتقد أهل السنة أن المؤمن وإن أذنب ذنوباً كثيرة صغائر وكبائر فإنه لا يكفر بها، وإن خرج من الدنيا غير تائب منها ومات على التوحيد والإخلاص فإن أمره إلى الله عز وجل، إن شاء عفا عنه وأدخله الجنة يوم القيامة سالماً غانماً، غير مبتلى بالنار ولا معاقب على ما ارتكبه واكتسبه، ثم استصحبه إلى يوم القيامة من الآثام والأوزار، وإن شاء عاقبه وعذبه مدة بعذاب النار، وإذا عذبه لم يخلده فيها، بل أعتقه وأخرجه منها إلى نعيم دار القرار.  اه،،،عقيدة السلف للصابوني 4/14 https://t.me/abu_hayder_aliy https://t.me/abu_hayder_aliy
40
7
«ሁሉም ክስተት ለበጎ ነው» ------------------------- አንድ ፈረስ ብቻ የነበረው አንድ ገበሬ ነበር። ከዕለታት አንድ ቀን፥ ፈረሱ ለግሞ ከቤቱ ያመልጣል። ጎረቤቶቹም እቤቱ መጥተው “ፈረስህ መጥፋቱንና ማዘንህን ሰማን።  ልናፅናናህ መጥተን ነው።” አሉት። #ገበሬውም “አላዘንኩም! ለበጎ ነው” አላቸው። ከጥቂት ቀናት በኋላ ፈረሱ ከጠፋበት ቦታ ብዙ ወርቅና ማዕድናት፥  አስለምዶ ከጫነው ሰው አምልጦ ገበሬው ጋ ይመለሳል። ጎረቤቶቹ ወደ ቤቱ መጥተው "እንኳን ደስ አለህ። ፈረስህ ብዙ ወርቅና ብር ይዞልህ በመምጣቱ እንደተደሰትክ ሰምተን መጣን። " አሉት። እሱም "ብዙም አልተደሰትኩም። ለበጎ ነው!" አላቸው። ከጥቂት ጊዜም በኋላም ፈረሱ የብቸኛ ወጣት ልጁ እግር ፈረሱ በእርግጫ ይሰብረዋል። ጎረቤቶቹም አሁንም መጥተው " የልጅህ እግር መሰበር አይተህ እንዳዘንክ ሰምተን ልናፅናናህ መጣን። " አሉት። እሱም በመቀጠል እንዲህ አላቸው "ብዙም አላዘንኩም። ለበጎ ነው!" ከጥቂት ቀናት በኋላ በሀገሪቱ ከፍተኛ ጦርነት ተከፍቶ፤ ሁሉም ጤነኛ ወጣት በግዴታ እንዲዘምት አዋጅ ተላለፈ። የጎረቤቶቹም ልጆች ሲዘምቱ፤ የእርሱ ልጅ እግሩ ስለተሰበረ ከዘመቻው ይቀራል። ከጥቂት ቀናት በኋላ ጦርነቱ አለቀ። ከጦርነቱ የተረፈ አንድም ወጣት አልነበረም። ጎረቤቶቹም ልጆቻቸው መሞታቸው ተነገራቸው። ገበሬውም ወደ ሰማይ አንጋጦ "የልጄ እግር መሠበር ለበጎ ሆነለት። ተመስገን!" አለ። #ወዳጄ፦ በነገር ሁሉ 'ሁሉም ለበጎ ነው!' ብቻ አልሀምዱ ሊላህ በል። منقول
49
8
ወዳጅ እንደሌለህ! ....ታውቃለህ...!? በመከራህ ቀን በእንባህ ዘመን፡ ያ አሏህ ብሎ እንደመለመን፡ ፍቱን መዳኒት አላውቅም እኔ፡ አሏህን ብቻ ለምን ወገኔ!! ይገርማል!! ስላልበቃቸው እያደረሱብኝ
ወዳጅ እንደሌለህ! ....ታውቃለህ...!? በመከራህ ቀን በእንባህ ዘመን፡ ያ አሏህ ብሎ እንደመለመን፡ ፍቱን መዳኒት አላውቅም እኔ፡ አሏህን ብቻ ለምን ወገኔ!! ይገርማል!! ስላልበቃቸው እያደረሱብኝ ስብራት በደል፡ መክረው ነበረ ገፍተው ሊጥሉኝ ከጥልቅ ገደል፡ 👉ግን አሏህ ያለ አያፍርም አይደል!! ማንም ሰው አይልህም ምን ሆኖ ተከፋ፡ ሰው አይጠይቅህም ዘመናት ብትጠፋ፡ አይደለም እንባና ደምክን ብታፈሰው፡ ማንም ሰው አይልህም ምን ሆኖ ሆድ ባሰውን!! መሳቅ ስትጀምር ግን ይበዛል ጥያቄ፡ ለምን እንደሆነ እኔ ምን አውቄ!! 🕯ይገርመኛል!! ባጋጠመህ ጊዜ የመክሸፍ አደጋ፡ ምን ጨለማ ቢሆን ሀምሌ ቢሆን በጋ፡ ከየትም ይመጣል ለነገር ፍለጋ፡ ከች ይላል ከቤትህ ሌሊቱ ሳይነጋ፡ .አይ ሰው..!! ትንሽ ሲያነቅፍህ የህይወትህ ስንጥር፡ ጠያቂህ ይበዛል ባለቀስክ ቁጥር፡ ግን ደግሞ ከአንጀቱ ምንም አያደርግም፡ ምን ሞልቶ ቢተረፈው መርዳት አይፈልግም፡ ስታለቅስ ደግሞ ለእንባህ ማድመቂያ፡ ሀዘን ስብራትህ እንዳይኖረው ማብቂያ፡ ባነር ይሰራሉ ትልቅ ማስታወቂያ፡ ...ይገርማል...!!! ሀዘንህ ሲሰማ ሁሉም ይታደማል፡ አስተናጋጅ ሆኖ ጠላትህ ይቆማል፡ ወዳጅ የምትለው አንተን ይጠቁማል፡ በሀዘንህ ቀን እንኳን አንተነት ይታማል፡ አስተውለህ ካየህ ሁሉም ነገር ያማል፡ ማስመሰል ማታለል እጂጉን ያደክማል፡ .....ባለቤት ይሰማል...!? በጣም እንዲታለቅስ ይነካሉ ቁስል፡ አብሽር በርታ ጠንክር ማለትን ይመስል፡ በጣም እንድታለቅስ ይጫናሉ ቁስል፡ ለእንባህ ማድመቂያ ይለብሳሉ ካኪ፡ ከወደቅክ ይላሉ ዘረፋና አካኪ፡ ደስተኛ ሁንና ሞክራቸው እስኪ...!? 👉....ሰምተሀል...ደስተኛ ሁን ማንም ስላንተ አይጨነቅም። ...ኑር....✍️ t.me/nuredinal_arebi t.me/nuredinal_arebi
37
9
ጥያቄ ተሳተፉ !  📮 ከአላህ ውጭ ባለ ፍጡር መማል "ሺርክ" ነው።
43
10
ይቅርታ መቼ? ~ ጥፋቱን አምኖ ደንግጦ፣ ተፀፅቶ ይቅርታ የጠየቀን ሰው በደሉ ከባድ እንኳ ቢሆን ይቅር ማለት ጥሩ ነው። በተለይ ይቅርታ ማድረጉ ፋይዳ ያለው ሲሆን "ምን ሲባል ተደፍሬ?" ማለት አይገ
ይቅርታ መቼ? ~ ጥፋቱን አምኖ ደንግጦ፣ ተፀፅቶ ይቅርታ የጠየቀን ሰው በደሉ ከባድ እንኳ ቢሆን ይቅር ማለት ጥሩ ነው። በተለይ ይቅርታ ማድረጉ ፋይዳ ያለው ሲሆን "ምን ሲባል ተደፍሬ?" ማለት አይገባም። በተለይ ሰውየው በደል የፈፀመብን ሆነ ብሎ፣ አስቦበት ሳይሆን በስህተት ከሆነ ይቅርታ ለማድረግ ልናንገራግር አይገባም። በይቅርታ የአላህ ውዴታ ይገኛል። በይቅርታ ውስጣችን የተከመረ የቂም ሸክም ይወርዳል። የውስጥ ሰላምና እረፍት ይገኛል። በሌላ በኩል ይቅር ማለትን ከቁም ነገር የማይቆጥር፣ በድሎ ምንም ዓይነት የጥፋተኝነት ስሜት የሌለው፣ ይቅር ማለትን እንደሞኝነት የሚያስብ ከሆነ፣ ወይም ምንም ሳይመስለው በጥፋቱ የሚቀጥል ከሆነ ይቅር ማለት አያስፈልግም። = የቴሌግራም ቻናል :- t.me/IbnuMunewor t.me/IbnuMunewor
47
11
ኢማሙ_አስሰዕዲይ ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ : - «ወንጀሎች : - ✿ ስነምግባርን ✿ መልካም ስራን እና ✿ ሪዝቅን ያበላሻሉ።» 📚 ۞ تـفـسـير السـعــدي【318】۞ ───────────
83
12
🔒ጥያቄ ❔ በቁርአን ውስጥ የሚገኘው ረጅሟ ሡራ ሡረቱል በቀራህ ናት? ⚡️የሱና ቻናል ለማስመዝገብ አናግሩኝ  👉 @Quran_mylife1
58
13
ህክምና በጣም ምርጥ ሙያ ነው። በዚህ ትልቅ ሙያ ላይ የተሰማራ ሰው ከገንዘብ ያለፈ ኒያ ሊኖረው ይገባል። ቅንነት፣ ተቆርቋሪነት፣ ሐቀኝነት፣ ሰው አክባሪነት ሲኖረው ስሙም፣ ዋጋውም፣ ቦታውም ይለያል። የተጎዳን፣ የተጨነቀን ሰው መፈረጅ ዋጋው በምን ይገለፃል? ክፋት፣ ማታለል፣ ግዴለሽነት ከሌለበት እና አላህን ካሰቡበት ሁሌም ዒባዳ ላይ ፣ ሁሌም አጅር የሚያስገኝ ዘርፍ ላይ ነው የተሰማሩት። = የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor
48
14
ሱፍያን_ኢብኑ_ዑየይናህ ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ :- «አስተዋይ ማለት መልካምና  እና መጥፎን ያወቀ ሰው አይደለም።እነሆ አስተዋይ ማለት መልካምን ባየ ግዜ የተከተለና መጥፎን ባየ ግዜ ደግሞ የራቀው ማለት ነው።» 📚 ۞ حليـة الأوليـاء لأبي نعيـم【8/339】 ۞
229
15
No text...
80
16
አሰላሙ ዐለይኩም ወንድሞች እና እህቶች! ~ ይህቺ 13 ገፅ አጭር የፅሑፍ ፋይል ቁርኣን የአላህ ንግግር መሆኑን በሚያስተባብሉት አሕባሾች / አሽዐሪዮች ላይ ዙሪያ የተሰጠች ምላሽና ዳሰሳ ነች። ብዙ ሰው ይሄ የጥመት አንጃ እንዲህ አይነት ሰቅጣጭ እምነት አንደሚያራምዱ ስለማያውቅ በነሱ የተሸወደ ወገናችን ይነቃ ዘንድ ይህንን ፅሑፍ በማሰራጨት የበኩላችሁን ኃላፊነት እንድትወጡ በአላህ ስም እጠይቃችኋለሁ። = ኢብኑ ሙነወር የቴሌግራም ቻናል https://t.me/IbnuMunewor
85
17
አሰላሙ አለይኩም ነገ ሰኞ ነው የቻለ ይፁም ያልቻ ደግሞ እስከመቼ ሳይፆም ፁሙ በዛውም አስታውሱ
105
18
▪️يبث الآن 📜 المجلس 75 من مجالس التفسير الموضوعي لسورة البقرة. 🎤 للشيخ الفاضل د. أبي عبد الرحمن إبراهيم المحيميد حفظه ﷲ ▪️رابط البث المباشر ⬇️ https://t.me/mohaymid?livestream
87
19
ሦስተኛው ፕሮግራም ተ ጀ መ ረ በኡስታዝ አቡ አመቲ ረህማን ሐፊዘሁላሁ ተዓላ ገባ ገባ በሉ ሸር ሸር አድርጉ https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
17
20
«"በኋላ አደርገዋለሁ (እሰራዋለሁ)" ማለት ከእብሊስ (ከሰይጣን) ሠራዊቶች አንዱ ነው!» 🔰 سوف جند من جنود إبليس ! 🎙️ لفضيلة الشيخ صالح العصيمي حفظه اللّٰه
«"በኋላ አደርገዋለሁ (እሰራዋለሁ)" ማለት ከእብሊስ (ከሰይጣን) ሠራዊቶች አንዱ ነው!» 🔰 سوف جند من جنود إبليس ! 🎙️ لفضيلة الشيخ صالح العصيمي حفظه اللّٰه https://t.me/abu_hayder_aliy
446