Marvel education for grade 6 and grade 8
Open in Telegram
Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
353
Subscribers
No data24 hours
+77 days
+13730 days
Posts Archive
ተማሪዎች ውጤታቸው መመልከት ይችላሉ።
በ2018 የትምህርት ዘመን በ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና 95.85% ተማሪዎች 50 እና ከዛ በላይ ውጤት ማስመዝገባቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አሳውቋል።
የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤትን ይፋ ተደርጓል።
ተማሪዎች ውጤታቸውን ይህንን ማስፈንጠሪያ https://aa.ministry.et/#/result በመጫን መመልከት ይችላሉ።
ሰኔ 22 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia
#AddisAbaba
የ2018 ዓ/ም የ8ኛ ክፍል ተፈታኞች ውጤት ዛሬ ሰኔ 22/2018 ዓ/ም ከሰዓት እንደሚለቀቅ፣ የ6ኛ ክፍል ውጤት ደግሞ ከሳምንት በኋላ እንደሚለቀቅ የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
የቢሮው ኃላፊ ዘላለላ ሙላቱ (ዶ/ር)፣ የ8ኛ ክፍል ውጤት ዛሬ ይፋ እንደሚደረግ አሳውቀዋል።
ምን ያክል ተማሪዎች እንዳለፉና ምን ያክል ማለፊያ ውጤት እንዳላመጡ ቲክቫህ ኢትዮጵያ የጠየቃቸው ኃላፊው፣ " እሱ ገና ነው አልታወቀም። በኋላ ይለቀቃል " ሲሉ ጠቁመዋል።
የ6ኛ ክፍል የፈተና ውጤት መቼ እንደሚለቀቅ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ዘለለም (ዶ/ር)ን ጠይቋል።
በምላሻቸው " ዛሬ የሚለቀቀው የ8ኛ ክፍል ውጤት ብቻ ነው። የ6ኛ ክፍል ውጤት ከሳምንት በኋላ ነው የሚለቀቀው" ብለዋል።
የ8ኛ ክፍል ውጤት የማለፊያ ነጥብ 50% የተቆረጠ ሲሆን ቢሮው ፥ " ፈተናው በአጭር ጊዜ ታርሞ ይፋ መደረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ነው " ብሏል።
(የ8ኛ ክፍል ውጤት መመልከቻው ይፋ ሲደረግ የምናጋራ ይሆናል)
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
ሰኔ 22 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia
+1
#AddisAbaba
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የማለፊያ ውጤት 50% እንዲሆን በዛሬው እለት ወስነዋል።
በከተማ አስተዳደሩ በ2018 ዓ.ም 85,737 ተማሪዎች ፈተናውን መውሰዳቸውን ተገልጿል።
የፈተናው ውጤት ዛሬ ከሰዓት ይፋ ይደረጋል።
ሰኔ 22 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia
💻የአዲስአበባ የ8ኛ ክፍል የሚኒስትሪ ውጤት ዛሬ ከሰዓት ይፋ ይሆናል፡፡
@grade6and8
የሐረሪ ክልል የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል
የሚኒስትሪ ውጤት ተለቋል
💻ውጤት ለማየት
🏮ለ6ኛ ክፍል
https://harari6.ministry.et እና
🏮 ለ8ኛ ክፍል
https://harari.ministry.et ይጠቀሙ
@grade6and8
Repost from Marvel Education
Grade12
NationalExam
የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበት የጊዜ ሰሌዳ ይፋ ሆነ።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ ይፋ አድርጓል።
በዚሁ መሠረት በኦንላይን (Computer-based Testing (CBT) የሚፈተኑ ተፈታኞች በስድስት ዙር የሚፈተኑ ሲሆን ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ይፈተናሉ። ከአራተኛ እስከ ስድስተኛ ዙር የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች የሚፈተኑ ይሆናል።
ፈተናውን በወረቀት የሚፈተኑ ተፈታኞች የተፈጥሮ ሳይንስ በሶስተኛ ዙር ላይ የሚፈተኑ ሲሆን የማህበራዊ ሳይንስ በአራተኛ ዙር በዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚፈተኑ ይሆናል።
(ዝርዝሩን ከላይ ይመልከቱ)
Join Our Official Channel:
👉 @Marvel_Educations
😍Wow የ6ኛ የሞዴል መልስ 😍
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
Join Our Official Channel for More Quizzes and Learning Tips:
👉https://t.me/marveleducations
👉@Marvel_Educations
Join Our Official Channel for More Quizzes and Learning Tips:
👉https://t.me/marveleducations
👉@Marvel_Educations
Join Our Official Channel for More Quizzes and Learning Tips:
👉https://t.me/marveleducations
👉@Marvel_Educations
#AddisAbaba
የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ፈተናዎች የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ።
በአዲስ አበባ የ2018 የትምህርት ዘመን ከተማ አቀፍ የ6ኛ ክፍል የአንደኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ፈተና እና የ8ኛ ክፍል የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርተፍኬት ፈተና የሚሰጥበት ጊዜ ይፋ ሆናል፡፡
በዚህ መሰረት የ6ኛ ክፍልፈተና ሰኔ 8 ፣ 9 እና 10/2018 ዓ.ም እንዲሁም የ8ኛ ክፍል ፈተና ሰኔ 11 እና 12/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ የትምህርት ቢሮ አሳውቋል።
በ6ኛ ከፍል 84,882 ተማሪዎች በ199 የመፈተኛ ጣቢያዎች እንዲሁም በ8ኛ ከፍል 86,808 ተማሪዎች በ201 የመፈተኛ ጣቢያዎች ፈተናዉን ለመውሰድ ተመዝግበዋል፡፡
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ግንቦት 13 ቀን 2018 ዓ/ም
Join Our Official Channel for More Quizzes and Learning Tips:
👉https://t.me/marveleducations
👉@Marvel_Educations
Join Our Official Channel for More Quizzes and Learning Tips:
👉https://t.me/marveleducations
👉@Marvel_Educations
👆መልስ ከላይ ላሉት ለ6ቱም የት/ት አይነት
Share
Join Our Official Channel for More Quizzes and Learning Tips:
👉https://t.me/marveleducations
👉@Marvel_Educations
Join Our Official Channel for More Quizzes and Learning Tips:
👉https://t.me/marveleducations
👉@Marvel_Educations
Join Our Official Channel for More Quizzes and Learning Tips:
👉https://t.me/marveleducations
👉@Marvel_Educations
